Rakkoolee Hanqina Dhiyeessa Bishaan Dhugaatii hir’isuuf tumsi hawaasa hundaa murteessaadha jedhan.
Itti Aanaan Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh waltajjii marii Abbaan Taayitaa Bishaanii fi dhangala’aa Bulchiinsaa Gaggeesota Gurmaa’iinsa Bilookii Aanaa 03, 04, 05 fi 06 waliin sababoota Hanqina Dhiyeessa Bishaan Dhugaatii Dirree Dhawaa fi Rakkoolee kana hir’isuuf hawaasni faalamaa fi Qisaasama bishaan Dhugaatii haala irrisuuf shoora gumaachuu qaban irratti marii gaggeefame irratti Rakkoolee Hanqina…
leenjiin hubannoo Gabbisuu Hojjatoota sivil sarvaantii Dirree
Dhawaatiif kennamaa ture xumurame Hojjatoota sivil sarvaantii Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif leenjiin hubannoo kan Karoora tarsiimawaa waggoottan 10 irratti Magaalaa Hararitti Guyyoottan lamaaf kennamaa ture xumurame. Itti-Aanaan Kantiibaa Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaa Obbo Ahmad Buuh Haasawa baniinsaa taasisaniin akka ibsanitti Kaayyoofi barbaachisummaan leenjichaas sivil sarvaantiin jijjirama akka biyyaatti jalqabame milkeesuuf danda’u uumuufii jedhan. Itti-gaafatamaa Waajira Komishinii…
ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የቢሮ ስብሰባ እንዲጠራ ሀሳብ አቀረበች::
ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የተከሰተውን አለመግባባት ለመፍታት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የቢሮ ስብሰባ እንዲጠራ ሀሳብ አቀረበች። የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድርን ለማስቀጠል ይቻል ዘንድ የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀ-መንበር ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ትሼኬዲ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ስብሰባ እንዲጠሩ መጠየቅ እንደሚገባ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የተጻፈው ደብዳቤ ያትታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሱዳን ጠቅላይ…
የውጭ ሀገራትን አኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ለመቀልበስ እንደተቋማችን በተሰማራንበት የሙያ መስክ ጠንክረን በፍፁም የአገልጋይነት መንፈስ ለሀገር እድገት እንሰራለን አሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ፡፡ የተቋሙ የማኑጅመንት አባላት እና ሰራተኞች የ”ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄን አካሂደዋል።
በስነ-ስረአቱ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ሀገራችን በዓለም አደባባይ ያላትን ገጽታ ለማበለሻት በተጠና መልኩ እየተንቀሳሰቀሱ ያሉ ሃይሎችን መረጃ ሃሰት መሆኑን ለማሳወቅ ሁላችንም የሀገር ገጽታን እና ያለውን እውነታ በመሰል የንቅናቄ መርሀግብሮች እና የማህበራዊ ገፆችን በመጠቀም ለውጭ አለማት ማስገንዘብ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ ሌላው ደግሞ አሉ ወ/ሮ ሰአዳ…
ወጣቶች ሀገርን በማስከበር ያከናወኑትን አኩሪ ተግባር በልማት እየደገሙት መሆኑ ተገለጸ
ወጣቶች የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እያከናወኑት ያለውን አኩሪ ተግባር በዘላቂ ልማቱ ላይ ለመድገም እየተረባረቡ መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል፡፡ ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ ወጣቶች ባለፉት ዓመታት ባከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጎበኙት የሃዋ ገላን አርሶ አደሮች ጽናትና የሙዝ እርሻ ስኬት::
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቄለም ወለጋ ዞን ሃዋ ገላን ወረዳ ተገኝተው በ”ሌማት ትሩፋት” መርሃ-ግብር የለማ የሙዝ እርሻን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል። አርሶ አደሮቹ መሬትና የውኃ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም፣ ባህላዊ የመስኖ ዘዴዎችን በማቀናጀት አካባቢያቸውን ወደ ተስፋ ሰጪ የግብርና ማዕከልነት መለወጣቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ተመልክተዋል። በተለይም የመንገድ መሠረተ ልማት መገንባት የአርሶ አደሩን ምርት በቀላሉ ወደ ገበያ ለማድረስ…
አለም አቀፍ የመረጃ ተደራሽነት ቀን በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በፓናል ውይይት ተካሂዷል ።
በአለም አቀፍ ለ 6 ተኛ በአስተዳደራችን ደግሞ ለ 4 ተኛ ጊዜ ” የማወቅ መብት በመረጃ ተደራሽነት በተሻለ መልሶ ግንባታ ” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን አለም አቀፍ የመረጃ ተደራሽነት ቀንን አስመልክቶ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የፓናል ውይይት ተካሂዷል ። ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃን ተደራሽ ማድረግ ሰላምን ለማስፈን ብሎም የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታን ለመከላከል ያለውን ቁልፍ ሚና ሁላችንም የምንገነዘበው መሆኑን…
The panel discussion of the participation and use of women is being held.
The Dire Dawa Administration of women who have participated in the discussion of the movement and the use of women is being held. In this panel discussion, the vice mayor and head of the office of Mr. Kadir Juhaar said that last time we were having a wrong look in our country not only women…
የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ሀይል ባካሄደው የጋራ ስምሪት እና በወሰደው ጠንካራ እርምጃ የሽብርተኛው የሸኔ ቡድን አባላትን በመደምሰስ እና በመማረክ ቡድኑ ይንቀሳቀስባቸው የነበሩ አካባቢዎችን ነፃ በማውጣት ወደ አስተማማኝ ሰላም መመለስ መቻሉ ተገለፀ።
በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ፤ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የጸጥታ ሀይልን በመወከል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የፀጥታ ሀይል ባካሄደው የጋራ ስምሪት እና በወሰደው ጠንካራ እርምጃ 43 የጠላት ሀይል መደምሰሳቸውን የገለፁ ሲሆን “ጃል ሐረርጌ” የተሰኘው የቡድኑ መሪ ከተደመሰሱት መሀከል መኖሩን እና ጃል ቦባሳ የተሰኘ የቡድኑ ምክትል መሪ ደግሞ በውጊያ…


