በድልጮራ ሪፈራል ሆስፒታል አገልግሎት የሚሰጠው የሲቲስካን ማሽን፤ ከችግር እንደታደጋቸው ተገልጋዮች ገለፁ፡፡

    ከዚህ ቀደም በመንግስት ሆስፒታል አገልግሎቱ ባለመኖሩ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ መንገላታት ይገጥማቸው እንደነበር የተናገሩት ተገልጋዮቹ፤ አቅማቸውን ያላገናዘበ ክፍያ ይጠየቁ እንደነበርም አስታውሰዋል። ተገልጋዮቹ አክለውም በቅርቡ በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ስራ የጀመረው የሲቲ ስካን ማሽን፤ ከዚህ ቀደም አገልግሎቱን ለማግኘት ይደርስባቸው የነበረውን እንግልት እና የተጋነነ የገንዘብ ክፍያ እንዳስቀረላቸው ገልፀው፤ በዚህም መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡ የድሬዳዋ ድልጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ…

    Read More

    ሰው ተኮር በሆኑ ተግባራት አቅመ ደካማ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

    የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የክረምት በጎ-ፈቃድ አገልግሎት አካል በሆነው የአቅመ ደካሞች የቤት እድሳት በተለያዩ ወረዳዎች የአረጋውያን ቤቶችን እያስገነቡ ይገኛሉ በዛሬው ዕለትም በወረዳ አራት ሁለት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ግንባታ አስጀምረዋል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሰው ተኮር ተግባራት አቅመ…

    Read More

    ሮሃ ቡድን የድሬዳዋ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ሻንፒዮን ሆነ

    በድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለቦች ውድድር በሮሃ ቡድን አሸናፊነት ተጠናቋል። ሮሃ ገበያ ከ አዲጋላ ጋር ለዋንጫ የተጫወተ ሲሆን በሮሃ ቡድን 5-2 አሸናፊነት ነው ጨዋታው የተጠናቀቀው። በመጀመሪያው አጋማሽ የአዲጋላ ቡድን ሁለት ጎሎችን በማስገባት ቀዳሚ ሆኖ ጨዋታውን እየመራ ቢቆይም የሮሃ ቡድን ባስቆጠረው አንድ ጎል የመጀመሪያውን አጋማሽ ጨዋታ 2-1 በሆነ ውጤት ተጠናቆ፤…

    Read More

    Degmada 02 ee Dire Dhabe Horumarinta Marin-Haweeldka oo Xiiso Weyn Abuurtay.

    Dadka ku nool Degmada 02 ayaa si weyn u soo dhaweeyay shaqada horumarinta marin-haweeldka ee ka socota deegaankooda, taas oo si muuqata u beddeleysa bilicda iyo adeegyada degmada. Mashruuca waxaa loo fulinayaa laba marxaladood. Marxaladda koowaad waxaa laga hirgelinayaa waddooyinka Buundada Akir (Sabria Resort) ilaa Buundada Shiinaha Buundada Bridge ilaa garoonka Mesqeleya ilaa Sheref Hotel…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 710

      የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት አፈጉባኤ ክብርት ወሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት የውይይት መድረኩ በድሬዳዋ ከተማ መካሄዱ ከተማእን የቀድሞ የኢንዱስትሪ ማዕከልነቷን ለመመለስ እየሰራን ያለውን ስራ በእጅጉ ያግዛል፣ ለስኬቱ የምስራቅ አጎራባች ክልሎች ጎጎናችን ሎሆኑ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ጨጫኑ …..መልዕክተ…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

      የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሀጢአት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት እና ሞትንም ድል በመንሳት ከሞት የተነሳበት በዓል መሆኑን ኃላፊው በመልዕክታቸው ገልፀዋል። ትንሳኤ የተስፋ፣ የእምነት እና የአዲስ ህይወት ጅማሮ ምልክት እንደመሆኑ ይህ በዓል በልባችን ሰላምን፣ በማህበረሰባችን አንድነትን፣ በሀገራችንም ብልጽግናና እድገትን ይዞ ይመጣ…

      Read More

      Dirree Dhawaatti Ayyaanni Masqalaa Kabajamoo Jira.

      Ayyaanni Masqalaa Bara 2018 Magaalaa Dirree Dhawaa Addababa’ii Lagaharitti Bakka abbootiin amantichaa heedduun argamanitti taa’insoota garagaraan kabajamaati jira. Hordoftoonni amantichaa uffataafi faayawwan aadaa garagaraa godhachuun ayyaanicha kan kabajachaa jiran yommuu ta’u, shubboo qabsiisuufi faaruuwwan garagaraa faarfachuun ayyaanichaa waliin kabajachaati jiru. Ayyaanni Masqalaa duudhaa amantaa bira dabree obbolummaafi waloominni akkasumas obbolummaafi jaalalaan waliin jireenyi kan Itti…

      Read More

      የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2018 በጀት አመት እቅድ የፊርማ ስነ- ሰርዓት አከናወነ

      የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ከስራ ክፍሎች ዳይሬክተሮች ጋር የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውኗል። የ2018 በጀት አመት እቅድ ከቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ጋር የስራ ክፍሎች ዳይሬክተሮች የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውነዋል። በፊርማ ስነ-ስርዓቱ የቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ የኮሙዩኒኬሽን ስራዋችን ለማዘመን በቴክኖሎጂ በመታገዝ የተጀመሩ ስራዋችን በማጠናከር ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉና ያሉ ውስንነቶች ትኩረት…

      Read More