በተፈጠረልን ግንዛቤ ጤናችንን በአከባቢያችንን ንፅህና ለመጠበቅ ሜዳ ላይ መፀዳዳትን ለማስቀረት በትኩረት እየሰሩ መሆኑን ተናገሩ ፡፡

    የአካባቢ ጽዳት በማስጠበቅ ህብረተሰቡን ከተለያዩ በሽታዎች ለመከላከል እና ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ አካባቢን የመፍጠር ስራ እተሰራባቸዉ ካሉ 6 ገጠር ቀበሌዎች አንዱ በሆነዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ሁሉም አባወራ የመፀዳጃ ቤት እንዲኖረዉ ለማድረግ በቀበሌዉ የመፀዳጃ ቤት ጉርጓድ ቁፋሮና ቤት ግንባታ ያለበትን ሁኔታ ተዘዋውረን በተመለከትንበት ወቅት ካነጋገርናቸዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ሰኣዳ ኡሶ እንደገለፁት…

    Read More

    Koreen Dhaabbii Dhimmoota Baajata, Diinagdee, Daldalaa fi Industirii raawwii karoora ji’oota 6n dabree kan Biiroo Maallaqaa fi Misooma Diinagdee ilaalchisuun daawwannaa iddoo gaggeesse.

    Koreen Dhaabbii Dhimma Baajata, Diinagdee, Daldalaa fi Industirii mana marii Dirree Dhawaa guyyaa har’aa daawwannee dirree Biiroo Maallaqaa fi Misooma Diinagdee hanqiqaa fi cimina karoora ji’oota jahan dabranii adda baasuun ilaaleera. koreen Dhaabbii Dhimmoota Baajata, Diinagdee, Daldalaa fi Industirii hojii irra oolmaa karoora jahan dabree ciminaa fi hanqinaalee jiran erga addaa baaseen booda marii hoggantoota…

    Read More

      12ኛው ዙር #የብስክሌተኞችና #የእግረኞች የአመቱ ማጠናቀቂያ መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል፡፡

      በስነስረአቱ ማህበረሰቡም ሆነ ባለድርሻ አካላት ለትራፊክ አደጋ መከላከል ስራው ድጋፋቸው እንዲጠናከር ጥሪ ቀርቧል፡፡ በስነ ስረአቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት ገንዛቤን በመፍጠር እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ታስቦ መርሀግብሩ በትራንስፖርት ሚኒስትር እና በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ…

      Read More

      የዝቅተኛ ነዋሪ ዜጎችን ጫና ለማቃለል የ212.2 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል፦ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

      በተያዘው ዓመት አጠቃላይ ኢኮኖሚው በታቀደው መሠረት የ8.4 በመቶ ዕድገት እንደሚያስመዘግብ እና በየዘርፉ ደግሞ ግብርና በ6.1 በመቶ፣ ኢንዱስትሪ በ12.8 በመቶ፣ ማኑፋክቸሪንግ በ12.0 በመቶ፣ ኮንስትራክሽን በ12.3 በመቶ እና አገልግሎት በ7.1 በመቶ እንደሚያድጉ ተገምግሟል። የ9 ወራት ጠቅላላ የመንግሥት ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ134 በመቶ ብልጫ ሲያሳይ፤ የውጭ ብድር ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት አንጻር ያለው ድርሻም ወደ 13.7…

      Read More

        የ 06 ቀበሌ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ በህክምና ክትትል ላይ ላሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ይሆን ዘንድ የ 06 ቀበሌ የተለያዩ የእርድ ከብቶች ፣ የምግብ ግብአቶች እንዲሁም የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በዚሁም የድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሱልጣን አልዬ በተለይም አስፈላጊና…

        Read More

          ህብረተሰቡ ሰላሙን በማስጠበቅ እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባህሉን እንዲያጠናክር ጥሪ ቀረበ።

          የድሬደዋ አስተዳደር በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች ጋር ወይይት አድርገዋል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር ድሬዳዋ ያሳለፍናቸው ወራት በህብረተሰቡና በፀጥታ አካላት ትብብር ብዙ ዋጋ በተከፈለበት መስዋዓትነት ወደ ቀድሞ ሰላሟ መመለሷን በመጠቆም ይህንን ሰላም ሊያደፈርሱ የሚፈልጉ ቀን ከሌት የማይተኙ በሰው ህይወት ቁማር የሚጫወቱ አረመኔ…

          Read More

          Mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun Waltajjiin Marii Hoggantoota Bulchinsaa Gaggeeffamaati jira.

          #DGC Bitootessa 16/2017 Paartiin Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun hoggantoota bulchinsaa waliin Waltajjiin Mario gaggeessaati jira. Waltajjiin kana Kantibaa itti aanaa fi hogganaa biiroo daldalaa industiriifi invastimantii bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh waltajjicha kan jalqabsiisan yommuu ta’a Hogganaa Itti aanaa waajjira paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaafi…

          Read More