‹‹ሴቶች በሰላምና ዴሞክራሲ ግንባታ ያላቸውን ሚና ከወትሮው በበለጠ እንዲያጎለብቱ ››ጥሪ ቀረበ፡፡

    በአስተዳደሩ የሴቶች የሰላም ኮንፈረንስና የጀግኒት የማህበረሰብ ንቅናቄ ፕሮግራም “ጀግኒት አለመች፣አቀደች ፣አሳካች” በሚል መሪ መልዕክት ከዛሬ ጀምሮ በይፋ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ከተለያዩ ዘርፍ ከተወጣጡ ሴት የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር “ሴቶች ዘረኝነትን በመጠየፍ ለሰላማች ግንባር ቀደም ሚናችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል የሴቶች ጀግኒት ፕሮግራም ማስጀመሪያ ፕሮግራም   የተጀመረ ሲሆን በሀገራችን ለ 13ኛ ጊዜ የሚከበረውን…

    Read More

      ተክክለኛና ምክኒያታዊ እንድንሆን መረጃን ከትክክለኛ ምንጭ እንውሰድ

      ማንኛውም ሀገር ወዳድ ዜጋ በማህበራዊው፣ በኢኮኖሚውና በፖለቲካው በንቃት ተሳትፎ ለሀገሩ አንዳች አስትዋጽዖ ማበርከት ይፈልጋል፡፡ ይህንን የተቀደሰና ከሀገር ፍቅር የሚመነጭ ፍላጎት ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ እና ቀጣይ እንዲሆን ለማድረግ ትክክለኛና ከምንጩ የተቀዳ መረጃ ያስፈልገናል፡፡ ምክኒያቱም ስለራሳችንም ሆነ ስለሀገራችን ትክክለኛና ተገቢ ውሳኔ ለመወሰን በትክክለኛ መረጃ ላይ መመስረት ስለሚገባ ነው፡፡ አሁን እንደሀገር  እና እንደ ህዝብ የምንገኝበት  ተጨባጭ ሁኔታ  እንደሚያመላክተው …

      Read More

        የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ት/ቤቶችን በማስተባበር እና በራሱ ወጭ የገዛቸውን 200ሺ ብር ሚገመት የትምሀርት ቁሳቁስ ግብአት ለድሬደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስረክቧል፡፡

        ድጋፉ ታዳጊዎች በትምህርት ግብአት ችግር ከትምህርት ገበታቸው እንዳይቀሩ ጉልህ ድርሻ እንዳለው የገለፁት በድሬደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ናቸው፡፡ በመሆኑም ተቋሙ በራሱ እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶችን በማስተባበር ላደረገው ድጋፍ አመስግነው መሰል ድጋፎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ ነው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የድሬደዋ አስተዳደር ትራንፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ በበኩላቸው…

        Read More

        ዜና/”የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያዉያንን በአንድ አስተሳስሮ ወደ ልማት ያስገባና ወሳኝ የኢኮኖሚ ሴንተር እንቅስቃሴ መሆኑ በተፋጠነ ርብርብ አጠናቆ በሙሉ አቅሙ ስራ እንዲጀምር ርብርብ ማድረግ ይገባል”

        DGC መጋቢት 26/2017 “ኢትዮጵያ ትችላለች” በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበትን 14ኛ አመት በዓል የሚዘክር የውይይት መድረክ አካሄደ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ይህ ቀን የሚከበረው ሀገራችን ኢትዮጲያ በመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ለተበሰረው…

        Read More

          የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የድሬደዋ አስተዳደር የምክር ቤት አባላት በዛሬው እለት የሽኝት ፕሮግራም እንደሚደረግላቸው ተገለፀ፡፡

          የድሬደዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በድሬደዋ ምክር ቤት የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የምክር ቤት አባላት ዛሬ ጠዋት በምክር ቤት የመጨረሻ አጀንዳ የሆነውን የ2ኛ የስራ ዘመን 48ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ተወያይተው በማጽደቅ የስራ ዘመናቸው እንደሚጠናቀቅ በመግለፅ ለተሸኙ አባላትም የምስጋና ፕሮግራም እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡ አፈ ጉባኤዋ ከዚህም ጋር አያይዘው ምክር ቤቱ…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የውጭ ንግድ ሂደት ላይ አይነተኛ ሚና ከሚጫወቱ መንግስታዊና የግል ተቋማት ጋር የውይይት መድረክ ተካሂዷል ።

            በከተማችን ድሬዳዋ ላይ የተለያዩ በኤክስፖርት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶና ተቋማት ፣ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማቶች ፣ እንዲሁም ከ 15 በላይ የሆኑ የተለያዩ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሂዷል ። በዚህም ውይይት ላይ በተለይም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸውና የውጪ ምንዛሬ ሊያስገኙ የሚችሉ ተቋማት ላይ ያሉትን ችግሮች በመነጋገር በቀጣይ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የጋራ ፎረም ለመመስረት ታልሞ ውይይቱ…

            Read More

              Why Cinema ana ruiz maxim Beats Showmanship

              The less likely that the contemporary value of taking will change any time soon since there is sufficient interest in it does. The following there are several home City Movie theaters’ computer chip expenditures and also other services. If you are looking one hundred% proof the Town’azines taking is actually vegan, and commence contact any…

              Read More

              Sagantaan Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaatiin dura Gaggeefamuu eegale.

              Sagantaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaatiin waltajjiin Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaatiin dura Qophesse kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarii fi Ittigaafatamaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf dabalatee Gaggeessonni Mootummaa fi Paartii Kan Sadarkaa gara garaa hirmaachaati jiru. Sagantaan Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee…

              Read More

              የዳያስፖራው ማህበረሰብ በአገሩ ልማት ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ ይጠበቃል

              የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪን ተከትሎ ወደ ሃገር ቤት የገቡና በድሬዳዋ የሚገኙ ዲያስፖራዎች በአስተዳደሩ የሚገኙ የተለያዩ ግዙፍ የልማናት ስራዎችን እንዲጎበኙ ተደርጓል። በተለያዩ የውጭ አገራት ኑሯቸውን ያደረጉና ድሬዳዋ የሚገኙ ዲያስፖራዎች የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ዞንና የነፃ የንግድ ቀጠና ዞን ጎብኝተዋል።በጉብኙቱ ዲያስፖራውን በልማት ስራ እንዲሰማሩ የሚያነሳሳ ስራ መኖሩን መመልከታቸውን ያነጋገርናቸው ዲያስፖራዎች ገልፀውልናል። ቀደም ሲል ኑሯቸውን በባህር ማዶ አድርገው…

              Read More

                Nageenyi kan Siranu jeequmsa dhaabbisuun osooniifi hin ta’in rakkoolee furuudhaan jechuun jiraattonni Dirree Dhawaa ibsan

                Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaatti “Nageenya Seenaan Tee adda kan foo’amtu Jaalalaani ” dhaadannoo jedhuun wal-tajjiin marii Konfiransii Nageenyaa Jiraatonni Bulchiinsaa kan kum 57 ol ta’an irratti hirmaachuun geggeefamaa ture wal-tajjii goolabii geggeefame irrattihirmaatota dubbifne keessaa warren yaada nuuf laattan akka jedhanitti Nageenyi kan Siranu jeequmsa dhaabbisuun osooniifi hin ta’in rakkoolee furuudhaan jedhan Jiraattonni yaada isaaniin…

                Read More