በዶ/ር አቤል መልካሙ ስም የተሰየመውን ጤና ጣቢያ ይፋ የማድረግ እና በስሙ ለሚቋቋመው ፋዉንዴሽን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር ተካሄደ።

#DGC ታህሳስ 13/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ለድሬዳዋ ህዝብና ለአካባቢው አጎራባች ክልሎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ዶ/ር አቤል መልካሙ ህልፈተ ህይወትን ተከትሎ በህይወት እያሉ ለሰሩት ዘመን ተሻጋሪ ስራ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በስሙ ጤና ጣቢያ የመሰየም ተግባር እውን ሆኖ በበፊት ስሙ ገንደቆሬ ጤና ጣቢያ ተብሎ…

Read More

Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo Kuusaalee Koomishinii Hoggansa Sodaa Balaa jalatti argaman irratti daawwannaa dirree gaggeesse.

Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo mana marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa guyyaa har’aa Komishinii Hoggansa Sodaa balaa jalatti kuusaa midhaan, meeshaalee manaa fi dhiyeessii yeroo hatattamaa adda addaarratti qorannaa Dirree gaggeeseera. Walitti qabaan Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo Kabajamoo Ahammad Abdoo daawwannaa Dirree itti fufuu ishee ibsuun, midhaan Araddaalee baadiyyaa…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የተከበሩ ሀርቢ ቡህ ለኢድ አል ፈጥር በዓል ያስተላለፉት መልዕክት…….!!

ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ 1 ሺህ 445ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዳን ወር ጾም ፍቺ፣ ዒድ አል ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል። ህዝበ ሙስሊሙ ባለፉት 30 ቀናት በጾምና ጸሎት ማሳለፉን በመጥቀስ የረመዳን ወር ከፈጣሪ ምህረት የሚለመንበት፣ መረዳዳት የሚጠናከርበትና በጎ ተግባራት የሚስፋፋበት ወር በመሆኑ የኢድ በዓልም የደስታ፣ የእዝነትና የርህራሄ የመተሳሰብ፣ ያለው ለሌው በማካፈል በአብሮነት የምናሳልፈው ማህበራዊ ግንኙነትን…

Read More

    በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ክቡር ሬሚ ማሬሾ የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አደረገ፡፡

    በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ክቡር ሬሚ ማሬሾ የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ከአመራሩ ጋር የወደፊት የትብብር መስኮች ዙሪያ ላይ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚገኙትን የተለያዩ አገልግሎት መስጫ መሰረተ ልማቶችን ጎብኝተዋል፡፡ በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የፈረንሳይኛ ቋንቋ ትምህርትም ለማስጀመር ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው ለሚያከናውናቸው ተግባራት በትብብር ለመስራት የሚቻልበት ሁኔታዎችን የሚያመቻቹ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ምንጭ…

    Read More

      ሲሚንቶን በጅንአድ በኩል መቅረብ መጀመሩ ተገለፀ። የአንድ ኩንታል ሲሚንቶ ዋጋም 730 ብር መሆኑ ተጠቁሟል።

      የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በአስተዳደሩ ያለውን የሲሚንቶ ዋጋ ንረት ለመቆጣጠር፤ ከሰኔ 18 ጀምሮ የሲሚንቶ ምርትን በጅንአድ ማከፋፈል መጀመሩን አስታውቋል። ማንኛውም የአስተዳደሩ ነዋሪ የታደሰ መታወቂያ እና የግንባታ ፈቃድ በመያዝ ከጅንአድ ሲሚንቶ መግዛት እንደሚችል ተገልጿል። የአንድ ኩንታል የሲሚንቶ ዋጋ መንግስት ባስቀመጠው ዋጋ መሰረት 730 ብር ብቻ መሆኑም ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የአፍጢር ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ፡፡

        በዚሁ ዝግጅት ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የተለያዩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በተካሄደው የአፍጢር ፕሮግራም ላይ በርካታ ህዝበ -ሙስሊሙ ተሳታፊ ሆነውበታል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች እና የተለያዩ እምነት ያላቸው ነዋሪዎች በፍቅር እና በአንድነት የሚኖርባት ነው ያሉት ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ይሄን የአብሮነት እና…

        Read More

          ””ለወገኖቻችን የምናደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል”’

          አቶ ሱልጣን አልዬ የድሬደዋ አስተዳደር ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ የቢሮ ሃላፊው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጁንታው እየፈፀመ ያለው ወረራና የሽብር ተግባር በዲሞክራሲያዊ መንገድ በህዝብ የተመረጠ መንግስትን ከውጭ ሃይሎች ጋር በመተባበር ለማፍረስ እንዲሁም ኢትዮጵያን ለመበታተን ያለመ በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሃገሩን ሉአላዊነት ለማስከበር በአንድነትና በመተባበር በጋራ የሚቆምበት ጊዜ መሆኑን አስረድተዋል። አቶ ሱልጣን አክለውም በድሬደዋ አስተዳደር በአማራና…

          Read More

            Dureewwan amantaa ayyaana Qillee sababeeffachuun ergaa baga geessanii dabarsan

            Dureewwan amantaa ayyaana Qillee bara 2013 sababeeffachuun ergaa baga geessanii dabarsaniiru. Iyyasuus Kiristoos dhalachuu isaan namaa fi Waaqa gidduutti araarri fi jaalalli bu’uu isaa kan himan dureewwan kunneen, hordoftoonni amantaa Kiristiyaanaa nagaan akka bu’u hirmaannaa irraa eeggamu taasiisuu akka qaban waamicha dhiyeessaniiru. Ayyaanni guyyaa dhalootaa Iyyasuus Kiristoos ayyaanaa nagaa fi araaraa ta’uu isaan hordoftoonni amantaa…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለፀ ።

              የወባ በሽታ በትንኝ አማካኝነት የሚከሰት በሽታ ሲሆን በተለይም ንፅህናው ባልተጠበቀና ባቆሩ ዉሀማ አካባቢ በሽታውን አስተላላፊ ለሆነው ትንኝ መራባት አመቺ ነው። የአስተዳደሩ ጤና ቢሮም የወባ በሽታን ለመከላከል ይቻል ዘንድ ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኝ ቢሆንም ከሀምሌ እስከ የካቲት 2013 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 987 ሰዎች በወባ በሽታ ተይዘዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን የድሬዳዋ…

              Read More