በምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የሰብአዊ መብት አጀንዳዎች ይፋ ተደረጉ::

    የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ ባለ ስድስት ነጥብ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች አቅርቧል። ፓርቲዎቹ እንዲያከብሯቸው የተቀመጡት የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎች፡- ተጨባጭ የሰብአዊ መብቶች እርምጃዎች ቃል ኪዳን፣ ለሰብአዊ መብቶች በቁርጠኝነት መቆም፣ ምርጫው ለስርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ መሆኑን ማረጋገጥ፣ የሕግና ፖሊሲዎች ማሻሻያ ቃል ኪዳንን፣ የመንቀሳቀስ፣ የመደራጀት መረጃ የማግኘትና ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ…

    Read More

    ‎ሀገርን የሚወድ ሁሉ በበጎ ፍቃድ እና በአረንጓዴ አሻራ ስራ ላይ በመሳተፍ የዜግነት ድርሻቸውን መወጣት ይገባል ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ ጥሪ አቀረቡ።

    ‎በድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን ሰራተኞች እና የዘርፉ ባለሞያዎች የአረንጎዴ አሻራ መርሃ ግብር በማሪያም ትምህርት ቤት አከናውነዋል። ‎በዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር 7 መቶ ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቀዶ እየተሰራ ነው። በድሬዳዋ አስተዳደር የዚሁ አንድ አካል የሆነው የክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን ሰራተኞች እና የዘርፉ ባለሞያዎች እና ባለድርሻ አካላቶችን ባሳተፈ…

    Read More

      በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የቁልቢ ገብርኤል በአለ ንግስ ያለምንም የፀጥታ ችግርና የወንጀል ተግባር ብሎም የትራፊክ አደጋ ሳይከሰት በሰላም እንዲከበር ለማስቻል ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የድሬደዋ ፖሊስ ገለፀ ፡፡

      ከበአሉ ጋር ተያይዞ መግለጫ የሰጡት የኮሚሽኑ የወንጀል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ኢ/ር አንተነህ ረፌራ እንዳስታወቁት በዓሉ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል ለሁሉም ፈፃሚ አመራር እና አባላት እንዲሁም አጋዥ ተቋማት ቀደም ባሉት ቀናት የበአሉን አከባበር የተመለከተ የፀጥታ እቅድ ወቶ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ከማድረግ ጀምሮ ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ እንደነበር ገልፀው አሁን ላይ በአሉ ያለምንም የፀጥታ ችግርና…

      Read More

        በታላቁ የረመዳን ፆም ወቅት በጋራ ከማፍጠር በዘለለ የመረዳዳት ባህላችን ሊዳብር እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ አስታወቁ ።

        በቀበሌ 09 ታላቁን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ የአፍጥርና ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራም ተካሄዷል ። 1442 ኛውን ታላቁን የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አዘጋጅነት በከተማችን በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች በጋራ ከማፍጠር ባለፈ አቅመ ደካማ ለሆኑ ነዋሪዎች ድጋፍ ሲደረግ ቆይቷል። በትናንትናው እለትም በ 09 ቀበሌ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የቆየው የሰንካሳ(SUNCASA) ፕሮጀክት ዓለም-አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ተጠናቀቀ::

        ከደቡብ አፍሪካ ጁሀንስፐርግ፣ ከሩዋንዳ ኪጋሊ እንዲሁም ከኢንተርናሽናል ኢንስቲትዩት ፎር ሰስተነብል ዲቨሎፕመንት( international institute for Sustainable development) እና ወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲትዩት WRI ( world resources institute) የተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና የመንግስት አካላት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ለአራት ተከታታይ ቀናት በሰንካሳ (SUNCASA) ፕሮጀክት በተሰሩ ስራዎች ላይ ሲያከናውን የቆየውን የልምድ ልውውጥጥ መድረክና ይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አጠናቀቀ። ልዑክ…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ረጀብ ጣይፕ ኤርዶዋን በ9ኛው የቱርክ-ኢትዮጵያ የጋራ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ስምምነት ሰነድ እንዲሁም በኢነርጂ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።

        እነዚህ ስምምነቶች በኢትዮጵያ እና በቱርክዬ መካከል እየተጠናከረ የመጣውን አጋርነት ይበልጥ የሚያጎለብቱ ሲሆን፤ ሁለቱ ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በተመሰረቱ መስኮች፤ ያላቸውን የሥራ ግንኙነት ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆናቸውን አመላካች ነው።‎

        Read More

          Content ¿cuáles Son Las Opiniones 1xbet Argentina? Bono Suprabets Retiro Antes De Que Finalice Su Juego Bet Argentina Y Reseñas Sobre Este Corredor De Apuestas Wager Perú: La Oferta De Apuestas Deportivas Las Mejores Casas De Apuestas Fuera De La Dgoj: Mercados E Cuotas 🏆 Android Paginas De Apuestas Deportivas Gratis Bono En Acumuladores De…

          Read More

            Kitaabni Asoosamaa Bishaan Gubatee eebbifame

            Kitaabni asoosama Bishaan Gubatee kan Gaazexeessaa Mahaamaad Siraajiiin barreeffame Finfinnee, Galma Giddugala Aadaa Oromootti har’a eebbifameera. Eebba kitaabichaarrattis hoggantoonni hojii mootummaa, namoonni bebbeekamoo fi keessummoonni biroon argamaniiru. Barreessaan kitaabichaa Gaazexeessaa Mahaamaad Siraaj, qabiyyeen kitaabichaa seenaa Oromoo, duudhaa fi loqodaa Naannoo Oromiyaa godinaalee garaagaraa dhaloota barsiisuuf gahee guddaa qaba jedheera. Hiika moggaasa maqaa namootaa godinaalee Oromiyaa…

            Read More