በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ::

ቢሮው በ100 ቀናት እቅድ ውስጥ ከፍትህ እና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመተባበር በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ነጻ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተግባራዊ ማድረጉን የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሌሊሴ አህመድ ገለፁ ። ሴቶች ህጻናት ያለምንም የጥቃት ስጋት እና የተጠናከረ የመረጃ ድጋፍ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ በማስቻል…

Read More

    አስተዳደሩ ባዘጋጀው ስምፖዚይም እንዲገኙ ተጋብዘዋል።

    በሀገራችን ኢትዮጵያ ላይ የሚደርገውን ኢፍትሃዊ ጫና በመቀልበስ፣ የሀገራችንን ጥቅም ማስጠበቅ ይቻል ዘንድ እና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አዲሱን የፈረንጆች ዓመት መሰረት በማድረግ ወደ ሀገር ቤት እንድትመጡ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር አብይ አህመድ በኩል የእናት አገር ጥሪ በተደረገላችሁ መሰረት በሚካሄደው ስኬታማ የዳያስፖራ ማህበረሰብ ንቅናቄ ላይ ለመሳተፍ እና ድጋፍም ለማድረግ እንደመጣችሁ…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ወረዳ አራትን ወክለው የተመረጡ የምክር ቤት አባላት የህዝብ ውክልና መወጣት የውይይት መድረክ አካሄዱ

    በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 4 አስተዳደር ማህበረሰብን ወክለው የአስተዳደሩ ምክር ቤት ተመራጭ የሆኑ አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር 3ኛ ዙር ውክልና የመወጣት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂደዋል። በመድረኩ ወረዳው በ2017 ዓ.ም ያከናወናቸውን ዋና ዋና ስራዎች የሚዳስስ ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። በዚህም በውይይት መድረኩ ነዋሪዎቹ በወረዳው አሁን ላይ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን በመግለፅ የወጣቶች የስራ…

    Read More

    ድሬዳዋን የቱሪዝም መዳረሻ ማድረግ ተችሏል:-ከንቲባ ከድር ጁሀር

    ህዝባዊ የውይይት መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ሠላምና ፀጥታን በማረጋገጥ ድሬዳዋን ከምትታወቅበት በተጨማሪ የኮንፍረንስ ቱሪዝም መዳረሻ ማድረግ እንደተቻለ ገልፀዋል። የከተማዋን ታሪክና ደረጃ የሚመጥኑ ዘመናዊ መሰረተ ልማቶች እና ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች እየተሰሩ እንደሚገኙም አመላክተዋል። ከህዝቡ ጋር የተጀመሩ ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስኬቶችን ማስቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል::

    Read More

    Hojii Kalaqaa Barattootaa Jajjabeessuun Badhaadhinaafi Guddina Biyyattiif Murteessaa Ta’uun Ibsame.

    Sagantaan Agarsiisaa Hojii Kalaqaa Saayinsiifi Teeknoolojii Barattootaa Manneen Barnootaa Sadarkaa1ffaafi 2ffaa Mataduree Hojii Kalaqa Teeknoolojii Ijaarsaafi Badhaadhina Biyyaaf jedhuun Biiroon Barnootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Akkadamii Dargaggoofi Ispoortiitti Kan baname yommuu ta’u, Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar dabalatee Hoggantoonni olaanoon bulchinsaa hojiilee Kalaqaa Barattootaa adda addaatiin hojjetaman daawwataniiti jiru. Saganticharratti Kabajamoo Kantibaa Kadiir…

    Read More

      ህይወታቸውን መቀየር እንዲችሉ የተመቻቸውን የሙያ ስልጠና የወሰዱ ጎልማሳ የጎዳና ተዳዳሪዎች በዛሬው ዕለት ተመረቁ::

      በአስተዳደሩ በጎዳና ላይ ኑሮዋቸውን ይመሩ የነበሩ ጎልማሶች በስደስት የተለያዩ የሙያ መስኮች ለአምስት ወራት ስልጠና ተከታትለው ተመርቀዋል፡፡ ስልጠናው የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ከሀረርጌ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር ጎዳና ላይ ይኖሩ የነበሩ አካላትን በመመልመል የተለያዩ ሙያዊ ስልጠና እንዲያገኙ በማመቻቸት የእራሳቸውን ህይወት የሚለውጡበት ሁኔታ ዓላማ ያደረገ መሆኑን የገለጹት የድሬዳዋ ከተማ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ሃላፊ አቶ…

      Read More

      Ku xigeenka duqa ahan madaxa xafiiska ganacasiga warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka dir dhabe mudane xarbi buux ayaa kala hadlay danjiraha guud ee pakistaan mudane caatif Sharif arrimaha suurtagalka ah ee dhanka warshadaha iyo wax soo saarka.

      Xoorrey/tahasaas 1/2017 T.I Geesta kale waxaa Paakistaan waxay ka wadahadleen iskaashiga dhinacyada kala duwan ee madasha. Waxaa madasha laga sheegay in ay ka shaqayn doonto iskaashi iyo isku dubarid sidii loo kordhin lahaa qaybta wax soo saarka iyo in maalgashadayaasha Pakisaan loo ogolaado in ay ka qayb qaataan qaybo kala duwan. Danjiraha ayaa kulanka ka…

      Read More

        የሀዘን መግለጫ የድሬደዋ ባለውለታ የሆኑት መምህር ስለሺ ካሳዬ ወ/ሚካኤል ባደረባቸው ህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።

        መምህር ስለሺ ካሳዬ ከአባታቸው ካሳዬ ወ/ሚካኤል እና ከእናታቸው ወ/ሮ ፈለቀች ደበበ ህዳር 12/1931 ዓ.ም በጉርጉሱም አውራጃ ፈናን ቢራ ከተማ ተወለዱ ። መምህር ስለሺ ባለትዳርና የአራት ወንድ ልጆችና የሁለት ሴት ልጆች አባት ነበሩ ። በ2010 በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው በበጎ ሰው ሽልማት በመምህርነት ዘርፍ ተሸላሚ መሆን ችለዋል ። የድሬደዋ አስተደደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሰራተኞች እና አመራር የተሰማንን…

        Read More

          kanaan dura Lafaan wal-qabatee Rakkoolee turan haala ammayyaawaan furuuf hojjatamaa jiraachuun ibsame

          waggoottan Afuriin dura hundeefamee kan hojiitti gale Ejansii Galmee fi Odeefannoo Ragaa Qabiyyee Lafa Magaalaa Qabiyyee Hawaasaa Mirkaneessuu fi Galmeessuun haala ammayyaawaan gara Kuusaa Odeeffannootti galchuudhaan kanaan dura Ragaa Odeeffannoo Qabiyyee rakkoo baduu irratti mul’achaa ture hambisuuf hoj-maatni diriirfamaa jiraachuu ibsameera. Ejansichi hojiiwan hojjachaa jiru kana ilaalchisuun hawaasni hubannoo ga’aa akka qabaatu gochuun hojiiwan hojjatamaa…

          Read More

            Waxaa la sheegay in 9ki bilood ee lasoo dhafay uu ismaamulku la uruuriyay dakhli dhan 697 milyan oo birr taasina waxay ka dhigaysa in qorshihi dakhli uruurinta laga midho dhaliyay boqolkiba 87.6

            Waxaa la qabtay kulankii caadiga ahaa ee golaha baarlamaanka ee ismaamulka iyadoo uu ahaa kii 42aad ee caadiga ahaa ayaa waxaa lagusoo ban dhigay warbixinti waxqabadki 9ki bilood ee lasoo dhaafay oo uu sooban dhigay kuxigeenka duqa ismaamulka mudane mahdi giire. Sannad miisaniyeedkani sii gaba gaboonayaa ee 2011 TI  ayaa waxaa la qorsheeyay in dakhli…

            Read More