ዓለም አቀፍ የፀረ ጾታዊ ጥቃት (ነጭ ሪቫን ) ቀን በአስተዳደሩ በተለያዮ ሁነቶች ተከበረ::
የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ “ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ “በሚል መሪ ሀሳብ የሚከበረው የፀረ ጾታዊ ጥቃት (ነጭ ሪቫን ) ቀንን በተለያዩ ሁነቶች አክብሯል። በአስተዳደሩ”ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ 16ቱ የጸረ ጾታዊ ጥቃት ቀን ንቅናቄ በተለያዩ ሴቶችን ከጾታዊ ጥቃት ለመታደግ በሚረድ ተግባራት ሲከናወን…


