የአስተዳደሩ መምህራን በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገለጹ።

    በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት መምህራን በድህረ ጦርነት ወቅት ሊያጋጥሙ ሁኔታዎችን እና ክስተቶችን በአግባቡ በመረዳት ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል። መምህራኖቹ በጦርነት የተገኙ ድሎች ሳያኩራሩን ለቀጣይ ወይም ከፊታችን ለሚያጋጥመን ፈተና ዝግጁ መሆን አለብንም ብለዋል፡፡ አክለውም በህብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻ ኢትዮጵያውያን በጥምረት ቅንጅታዊ አሰራርን በመከተል ባገኙት ድሎች፣ በአጋጠሙ ጉድለቶች እና በቀጣይ በመማር ማስተማር ምን መሰራት ይኖርበታል በሚሉ…

    Read More

      Birrii Biiliyoona 2,834, 440,000 Bajata Bulchiinsa Dirree Dhawaa ta’uun ragga’eera.

      Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 42 ffaa wixinee Bajata Bulchiinsaa kan bara 2012 dhiyaate Birrii Biiliyoona 2 fi Miiliyoona 834 fi kum 440 raggaasisuudhaa fi Adde Kariimaa Alii Hoogantuu Biiroo Dhimma Daa’immanii fi Dubartootaa taasisee muudeera. Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 42 ffaa guyyoottan lamaaf geggesseen Bara bajataa kanatti dhaabilee Raawachiiftota…

      Read More

      ”Dirreen Dhawaa magaalaa halkaniifi guyyaas Sichiin itti gaggeefamu tan sochiin Itoophiyaan haa Oomishtuu itti bu’ureefamee jedhan” Ministeerri Indastirii Obbo Malaakuu Alabal

      Jilli Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirreen Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarii fi Ministeerri Indastirii Obbo Malaakuu Alabal hammaate guyyaa arraa Indastiriiwan Oomishtoota 11 Eebbisan. Sagantaa eebbaa kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirreen Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar akka jedhanitti Dirree Dhawaatti Hundeeffama Moitummaa jijjiiramaan Asiitti Indastiriiwan Oomishtoonni hawaasa naannichaa fayyadamtummaa isaanii guddisaa jiruu jedhan. Ministeerri Indastirii Obbo Malaakuu Alabal…

      Read More

      ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ የሴቶችና የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሠራቸው ያሉ ሥራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ::

      #DGC ህዳር 8/2017፧ ተቋሙ እየሰጣቸው ባሉ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶችም ወጣቶችና ሴቶችን በይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ መጠነ-ሰፊ ስራዎች እየተሰራ መሆኑም ተመላክቷል። የድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በድሬዳዋ አስተዳደር እያከናወናቸው ያሉትን አገልግሎቶችን ተደራሽነት በማስፋት በምስራቁ የአገራችን ክፍል በሐረር ከተማም ቅርንጫፎችን በመክፈት እየሰራ ይገኛል። ተቋሙ በሐረር የሚገኙ ምስጉን ደንበኞቹን ዕውቅና ለመሥጠትና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ…

      Read More

        የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5 /2014 በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ

        የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት የሃገርን ህልውና፣ ሉዐላዊነት እና የግዛት አንድነት ከውስጥም ሆነ ከውጭ ጠላቶች የመጠበቅ የሕግም ሆነ የሞራል ኃላፊነት እና ግዴታ ያለበት መሆኑን በመገንዘብ፤ የሽብርተኛው ሕውሃት እና የሽብር ግብረአበሮቹ እንቅስቃሴ በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ ጉልህ እና ድርስ አደጋ የደቀነ በመሆኑ፤ ሽብርተኛው ሕውሃት እና የሽብር ግብረአበሮቹ ለዕኩይ አላማቸው መሳካት በተለያዩ የሃገራችን አካባቢዎች በንፁሃን ዜጎች ላይ…

        Read More

        ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ያሉ ማህበረሰቦችን ኑሮ የማሻሻል ድጋፍ እንደሚቀጥል ተገለፀ::

        በድሬዳዋ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን EAC ፕሮጀክት እየተደረጉ የሚኙ ድጋፎች የዜጎችን ማህበራዊ የኑሮ ዋስትና እንዲረጋገጥ እያገዘ መሆኑ ተገልጿል። ለአምስት አመት የሚቆየውና ሁለተኛ አመቱን የያዘው የማህበረሰብ አየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት መቋቋም ፕሮጀክት EAC እስካሁን በምግብ ማብሰል ንግድ ዘርፍ፣በባልትና ውጤቶች ንግድ ፣በሸቀጣሸቀጥ ንግድ፣በእንጀራ መጋገር ንግድ፣በብሎኬት ማምረት እና በተሽከርካሪዎች ማጠብ ስራ ዘርፍ ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ…

        Read More

          በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ሀገራቀፍ የምክክር መድረክ በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ

          በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሀገራችን ከሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተዉጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ለሁላት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡

          Read More

          ከ20 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል የጽኑ እና የውስጥ ደዌ ህክምና ክፍል ተመረቀ::

          በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት በይፋ የተመረቀው ደረጃውን የጠበቀ የጽኑ ህሙማን እና የውስጥ ደዌ ህክምና ክፍል የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ጥራት በማሳደግ ረገድ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። በመርሃ ግብሩም ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክብር አቶ ከድር ጅሀር በዛሬው እለት የተመረቁ የህክምና መስጫ ክፍሎች እንደ ሀገር የተጀመረውን የጤና ዘርፍ የትራንስፎርሜሽን እቅድ የሚያሳኩ መሆኑን ገልጸዋል። የሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል…

          Read More

            ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ጌጠኛ ድንጋይ መንገዶች እየተገነቡ ናቸው

            ድሬዳዋን ማህበራዊና ምጣኔ ሃብት እንቅስቃሴውን የሚያጎለብቱ ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በወጣባቸውየጌጠኛ ጡብ ድንጋይ መንገዶች እየተገነቡ መሆናቸውን የከተማው ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ገለፀ፡፡      በአብዛኛው ተጠናቀው አገልግሎት የጀመሩት መንገዶች የሥራ ዕድል በመፍጠር ማህበራዊ ኑሮን በማጎልበት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን የመንገዱ ተጠቃዎችና ገንቢዎች ተናግረዋል፡፡      የድሬዳዋ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የልማት ዕቅድ አስተባባሪ አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ እንደገለፁት…

            Read More

              ከየካቲት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሐረር ከተማ ሲሰጥ የነበረው የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ እና የሐረር መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል::

              በስልጠናው መዝጊያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አህመድ ቡህ ሰልጣኞቹን “በቀጣይ ወደ ስራችሁ ስትመለሱ በአገልጋይነት መንፈስ ስራችሁን እና ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ” ሲሉ አሳስበዋል:: በመደመር ጎዳና በመጏዝ መዳረሻችንን ብልፅግና እናደርጋለን ብለዋል ከንቲባው በንግግራቸው:: 580 የሚሆኑት እና ስልጠናቸውን ያጠናቀቁት መካከለኛ አመራሮቹ በሐረሪ ክልል አፈጉባኤ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አስተባባሪነት 44,500 ብር ከኪሳቸው በማሰባሰብ ለበጎ አድራጎት ለግሰዋል:: የድሬዳዋ…

              Read More