የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የሚውል ድጋፍ አደረጉ
” በጎነት ለኢትዮጲያ ከፍታ ” በሚል መሪ ሀሳብ በኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ድጋፍ አድርጊነት እንዲሁም በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት ወሰን ተሻጋሪ የክረምት ንቅናቄ በጎ ተግባር መርሀ-ግብር በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩም የፅዳት ዘመቻ እንዲሁም የችግኝ ተከላ የተካሄደ ሲሆን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍም ለአቅመ ደካማ ወገኖቻችን እንዲሁም ለተማሪዎች የሚሆኑ…


