Macallimiintu waxay door weyn ka ciyaaraan qaabaynta qaranka iyo dhismaha qaranka

Ururka Macallimiinta Diridhaba ayaa bilaabay qabashada shirweynihii 2-aad ee golaha guud iyo shirkii 37aad ee golaha caadiga ah. Wakiilka Ururka Macallimiinta Itoobiya Marwo Dhebritu Getachew oo ka soo qaybgashay munaasabadan ayaa sheegtay in ururku uu si weyn uga shaqaynayo arrimaha dalka ka sokow ilaalinta xuquuqda macalimiinta iyo tayada waxbarashada. Marwo Dhebritu oo sheegtay in tirada…

Read More

    ለድሬዳዋ እና ለሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡

    ዛሬ በተጀመረው ስልጠናው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ሃገራዊ የለውጥ እርምጃዎች፣ ርዕዮት ዓለምና እንድምታዎቹ፣ የፓለቲካ ብልፅግናን የማረጋገጥ ትልም እና ፈተናዎቹ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ብልፅግናን የማረጋገጥ ትልም እና ፈተናዎቹ የስልጠናው የትኩረት ነጥቦች ናቸው ብለዋል:: መካከለኛ አመራሮቹ በስልጠናው ሂደት ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ እና ከስነ…

    Read More

      6ተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መራጩ ህዘብ ተገቢውን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እና የዜጎችን ተሳትፎ በምርጫው ላይ እንዲኖር በበጎ ሥራዎች ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ስልጠና ተሰጠ፡፡

      ያለ ዜጎች ተሳትፎ እውነተኛ ዴሞክራሲና፣ ሕገ መንግስቱን እውን ለማረግ እንደማይቻል ሁሉ ከቅርብ ወራት በኋላ የሚካሄደውን 6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ በህዝብ ተሳትፎ የዳበረ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን በእንደዚህ ዓይነቶቹ ስልጠናዎች አማካኝነት ዜጎችን ማስተማር የምርጫው ውጤት ግልጽና በህዝቦች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ምርጫ እንዲሆን፡፡ የስልጠናውን ያዘጋጀው ምስራቃዊ የዕድገት ፋና የበጎ አድራጎት ማህበር ከINITIATIVE AFRICA በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ 6ተኛው ዙር አገር…

      Read More

        የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ውይይት አካሄዱ።

        የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ውይይት አካሄዱ። የአስተዳደሩ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይቱ በአስተዳደሩ የሚገኙ አመራሮች የተሰጣቸውን ስምሪት በአግባቡ በመወጣት የፀጥታና የሰላም እንዲሁም የልማት ስራዎችን ለማስቀጠል በሚሳካበት ሁኔታዎች ዙሪያ መክረዋል። ከመደበኛ ጦርነቱ በተጨማሪም የኢኮኖሚ ጦርነቱን ለመመከት መቀናጀት እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። በመጨረሻም የተለያዩ የስራ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ የአስተዳደሩ አመራሮች ከጠቅላይ ሚኒስተራችን…

        Read More

        ነገ ለሚደረገው 7ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የሚበጀንን ለመምረጠ ተዘጋጀተናል ሲሉ የወረዳ 2ነዋሪዎች ገለፁ::

        ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንዱን እና ትልቁን ዲሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅቷን አጠናቃ ዜጎች ይበጀኛል ያሉትን ድምፅ ለመስጠት ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል። 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ይካሄዳል ምርጫውን ለማካሄድም በአስተዳደሩ በወረዳ 02 የሚገኙ ነዋሪዎች የሀገሪቱ ሰላምና ልማት ያስቀጥላል የምንለውን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል ስሉ ገልፀዋል። ህብረተሰብም ነገ ለሚደረገው ምርጫ በነቂስ ወጥቶ በካርድ የሚበጀውን ድምፅ በመሰጠት…

        Read More

          Manni Marii Bulchiinsaa yaa’ii Idilee 47ffaa kan bara hojii 2ffaa geggeessuufi.

          Manni Marii Bulchiinsaa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 47ffaa kan bara hojii 2ffaa Adoollessa 27 hanga 28 bara 2013tti kangeggeessuuf jedhu ilaalchisuun ganama arraa Afa-yaa’iin Mana Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Adde Faxum Musxafaa ganama kana Wajira isaaniiti ibsa Gaazexeessitootaaf laataniin ibsan. Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee Boru jechuuniis Adoollessa 27 irraa jalqabee geggeessu…

          Read More

            በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ::

            አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶችን በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፓርኩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ፓርኩ ለ2 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል። ባለፉት ስድስት ወራትም 6 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘት መቻሉን አቶ ካሚል ተናግረዋል። ወደ ስራ…

            Read More

            ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ በስኬት አስተናግዳለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር::

            ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት ማስተናገዷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በሰጡት መግለጫ፤ ጉባኤው የኢትዮጵያን የላቀ የመስተንግዶ አቅም፣ አስተማማኝ የጸጥታ ሁኔታና ጨዋነት የተሞላበት የእንግዳ ተቀባይነት ባህል በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው በሕዝባችን ትዕግሥትና እንግዳ ተቀባይነት፣ በጸጥታና…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች እያደረጉት ያለው የበጎ አድራጎት ስራዎች ለሌሎችም ክልሎች ምሳሌ እንደሚሆን ተገለፀ ።

              የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች ከድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን የደም ልገሳ ፕሮግራም አካሂደዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 270 በላይ የሚሆኑ የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች ያሉ ሲሆን እነዚህም የለሊት ታክሲ አሽከርካሪዎች የድሬዳዋ አስተዳደር የለሊት ታክሲ የመረዳጃና የበጎ ፍቃድ ማህበር በሚል ስያሜ ለመቋቋም በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም ማህበሩ እንደ ማህበር እስኪቋቋም ድረስ አባላቱ በከተማዋ…

              Read More