የሶማሌ ላንድ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስተር አቶ አብዱላሂ አብዱረህማን የተመራ ከፍተኛ ልኡክ በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት አደረገ ።
በሶማሌ ላንድ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አቶ አብዱላሂ አብዱረህማንን ጨምሮ የሶማሌ ላንድ የንግድ ዘርፍ አመራሮች ከድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ጋር ውይይትና ጉብኝት አድርገዋል ። ከሶማሌ ላንድ ወደ ድሬዳዋ የመጡት አመራሮች በተለይም በድሬዳዋ ውስጥ ያለውን ምቹ ኢንቨስትመንት በማየት በቀጣይም በሱማሌ ላንድ የሚገኙ ባለሀብቶች ድሬዳዋ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ለማድረግ ያለመ…


