Waxaa Lasheegay In Lasii Xoojin doono Hawlaha Lagu Horumarinayo Waxtarka Mashricaha Khayraadka Ee dhulka hoose.

Xafiiska Beeraha, Khayraadka Biyaha iyo Tamarta ee ismamulka Diridhabe ayaa maanta daahfuray wajigii labaad ee mashruuca horumarinta hab nololeedka deegaanka hoose. Waxaana ugu horaynti ka hadlay Maayar ku Xigeenka ismaamulka Diridhabe Ahna Madaxa Xafiska Ganacsiga,Warshadaha iyo Malgasigga Mudane Xarbi Buux oo sheegay in ismamulku uu yahay mid u nugul is badalka cimiladu iyadoo la xoojinayo…

Read More

    በአሰተዳደራችን የተጀመረዉ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ ላልተወሰነ ጊዜ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ከከፍተኛ አመራር ጀምሮ እስከ ቀበሌ መዋቅር ባለው የአመራር አካላትን ያሳተፈ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻው በዛሬው ዕለትም በተመረጡ የገበያ መዕከላትና ጎዳናዎች ተከናውኗል ። ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጅምሮ የአስተዳደራችን ትልቁ የገበያ መዕከል የሆነው ቀፊራን ጨምሮ በመልካ ጀብዱና በተለያዩ ጎዳናዎች ላይ የጽዳት ዘመቻ የተካሄደ ሲሆን የጽዳት ዘመቻውን በበላይነት የሚመሩት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከዲር ጁሃር ዛሬ በተካሄደው…

    Read More

      ወጣቱ የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተሰጠውን ሀገራዊ ተልእኮ ለመወጣት የይቻላል መንፈስ እንዲኖረው ጥሪ ቀረበ፡፡

      የድሬዳዋ አስተዳደርና የሀረሪ ክልል ወጣቶችና እስፖርት ኮሙሽን  ከፌደራል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስተር  ጋር በመተባበር ለአስተዳደሩና  ለሀረሪ  ክልል ወጣቶች  የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ፡፡        የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሙሽን ኮሙሽነር አና  ዑመር በስልጠናው መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቶች የሚታየውን አንፃራዊ ሠላምና ለማስቀጠል  በመረጋጋትና ከስሜታዊነት በመፅዳት ምክናታዊ አስተሳሰብን በመያዝ የተሻለ ሀሳብን በመደገፍ የሀሳብ ልህቅናን የበላይነት የምታፀባሩቁበት ሁኔታ…

      Read More

      ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ያሉ ማህበረሰቦችን ኑሮ የማሻሻል ድጋፍ እንደሚቀጥል ተገለፀ::

      በድሬዳዋ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን EAC ፕሮጀክት እየተደረጉ የሚኙ ድጋፎች የዜጎችን ማህበራዊ የኑሮ ዋስትና እንዲረጋገጥ እያገዘ መሆኑ ተገልጿል። ለአምስት አመት የሚቆየውና ሁለተኛ አመቱን የያዘው የማህበረሰብ አየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት መቋቋም ፕሮጀክት EAC እስካሁን በምግብ ማብሰል ንግድ ዘርፍ፣በባልትና ውጤቶች ንግድ ፣በሸቀጣሸቀጥ ንግድ፣በእንጀራ መጋገር ንግድ፣በብሎኬት ማምረት እና በተሽከርካሪዎች ማጠብ ስራ ዘርፍ ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ…

      Read More

        የድሬዳዋ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ ድጋፍ አደረጉ።

        በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሚ/ር ሚ/ድኤታ ክብርት ወ/ሮ ማርታ ሉዊጂ፣ ሚ/ር ሚ/ድኤታ ማዕረግ የመድህን ፈንድ አስተዳደር ኤጀንሲ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ወርቅነሽ ብሩ፣ የአስተዳደሩ ከፍተኛ የፓርቲ ኃላፊዎች፣ የካቢኔ አባላት፣ ባለሀብቶችና ነዋሪዎች ታድመዋል። ለሰሜን እዝ መከላከያ ክብርና መስዋዕትነት በህሊና ጸሎትና ምርቃት የተጀመረው የድጋፍ ርክክቡ መርሃግብር የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

        Read More

        In ka badan 5,000 oo hektar oo dhul ah ayaa ismamulka diridhaba, lagu horumariyay hawlaha isku dhafan ee daryeelka deeganka.

        Barnaamijka daryeelaka deeganka iy Horumarinta dareraha biyaha ee sannandkan 2018, laqabtay ayaa maanta munasibad aqoonsi iyo mahad naq loqabta. Waxana munasibada kaso qaby galay oo ka hadlay Duqa is Maamulka diridhaba,Mudane,Khadir juhar,oo sheegay in maamulku uu natiijooyin ka gaaray dadaalladiisa ku aaddan soo celinta horumarinta dooxooyinka marrinada biyaha. Wuxuu sheegay in waddanku uu bilaabay howlaha…

        Read More

        የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ለባለጉዳዮች የአንድ መስኮት አገልግሎት በመስጠትና አሰራርን ዲጂታላይዝ በማድረጉ ረገድ አበረታች ስራዎችን እየሰሩ እንደሚገኝ ተገለፀ

        በዛሬው ዕለት በሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች የአገልግሎት አሰጣጥን በማቀላጠፉና ዲጂታላይዝ በማድረጉ ረገድ የሰሯቸውን ስራች ጎብኝተዋል፡፡ ልዑክ ቡድኑ በጉብኝቱ የአንድ መስኮት አገልግሎትንና የስማርት ኮርት ሩም ስራዎችን ተዘዋውሮ የተመለከተ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቶቹ በዳኝነት ዲጂታላይዜሽንና በሪፎርም ስራ ያከናወኑአቸው ስራዎች ላይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን ውይይት አድርጓል፡፡…

        Read More

          Content ¿cómo Reclamar Un Bono De On Line Casino Mostbet? Prueba Tidak Bermodal Los Juegos Para Mostbet Casino Nuevos Juegos Conoce Los Puntos Más Fuertes De Mostbet Casino: Mostbet: Opiniones Republic Of Chile + Bonos Sobre Apuestas 2023 Aplicación Móvil De Mostbet Casino Apuestas Deportivas De Mostbet Registro Sobre Casino Online Mostbet Mostbet On Line…

          Read More

            በድሬዳዋ አሰተዳደር የቀበሌ 06 አስተዳደር ለጀግናዉ የመከላከያ ሠራዊታችን በአይነት ከ400 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ።

            የቀበሌ 06 ምክትል ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ቢፍቱ መሀመድ እንደገለጹት በቀበሌው አስተዳደር መከላከያ ሰራዊቱን በማጀገን ረገድ ባሉት አደረጃጀቶች ህብረተሰቡን በማሳተፍ ለጀግናዉ የመከላከያ ሠራዊት በርካታ ድጋፎች የተደረጉ ሲሆን ይህም ድጋፍ በአይነት ሩዝ ገብስ ፓስታ መኮረኒ ወ.ዘ.ተ ድጋፍ በማድረግ ህበረሰቡ ለጀግናዉ መከላከያ ሠራዊቱ ደጀንነቱን አሳይቷል፡፡ በሴቶች አደረጃጀት እየተዘጋጀ ያለው ይህ የስንቅ ድጋፍ ለሰራዊቱ አለኝታነት ማሳያ እንደሆነም ነው ሀላፊዋ…

            Read More

              የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ስልጠና ፍኖተ-ካርታ ውይይት ተጠናቀቀ

              የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ስልጠና ፍኖተ-ካርታ የጥናት ውጤት ግብዓት ማሰባሰቢያ ውይይት መድረክ በተቋሙ የአስተዳደር ሰራተኞች እና በመምህራን ሰፊ ውይይት ተደርጎበት ተጠናቀቀ፡፡              ከመስከረም 28-30/2011 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው የፍኖተ-ካርታ ውይይት የትምህርት ጥራትና ፍታዊ የትምህርት አሰጣጥ እንዲሁም የነበረው የትምህርት አሰጣጥ ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎል ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የማነጅመንት ክፍል መምህር…

              Read More