ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚያስታውሱና የሚዘክሩ የተለያዩ መርሀ-ግብሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ ።

    አሸባሪው የህወሃት ቡድን ጥቅምት 24 \ 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክሩ የተለያዩ መርሃ-ግብሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂደዋል ። በመርሀ ግብሮቹ ላይም ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚያስታውሱና የሚዘክሩ ስራዎች ከመቅረባቸውም ባለፈ የጧፍ ማብራት ስነ-ስርአትም ተካሂዷል ። በዚሁም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለአገርም ሆነ ለህዝብ ግድ የሌለውና ኢትዮጵያን…

    Read More

    የመገናኛ ብዙኃን የተረጂነት አስተሳሰብን በመለወጥ ዜጎች ሰርቶ መለወጥ እንደሚቻል ተረጂነት ሃገራዊ ክብርንም የሚነካ መሆኑን በማስረዳትና ግንዛቤ በመፍጠር በኩል ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባችኋል፡፡

    ሰላማዊት ካሳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጋር በመተባበር የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ፖሊሲ ላይ ለሁለት ቀናት የተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ እንዳሉት የሰብአዊ ድጋፍ ጠባቂነት አመለካከትን መየቀር ማንም የሚወስደው ኃላፊነት ሳይሆን የመገናኛ ብዙኃንና የኮሙኒኬሽን ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ኃላፊነት ነው፡፡ ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም፣ሐብት ያላት ሃገር…

    Read More

    Dirree Dhawaatti Guyyaa Jaalalaafi Nagrenyaa Waldorgommii Ispoortiitiin Kabajamoo Jira.

    Torbee Dirree Dhawaa kabajamaa jiru sababeeffachuudhaan Guyyaan Jaalalaafi Nagrrnya Dirree Dhawaa har’a ganamarraa jalqabee Waldorgommii Baaskilaatiin kabajamaati jira. Waldorgommiiin baaskilaa marsaa sadiin kan gaggeeffamaa jiru yommuu ta’a, dorgomtoonni garde olguddattoota, ga’eessotaafi angafoota giddutti gaggeeffamaati jira. Saganticharratti Kabajamaa Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar, Ministers Haajaa Alaatti Daayreektarri Qindeessaa Dhimma Diyaaspooraa Ambaasaaddar Fitsum Naggaa, Hoggantoonni…

    Read More

    “ለዜጎች ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት እየተሰጠ ነዉ… ” የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ

    በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት መሰጠት መቻሉን የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይር ሀጅኑር አስታወቁ። በአስተዳደሩ የመንግስት ተቋማትን በመጀመሪያ ምዕረራፍ ወደ ሪፎርም በማስገባት እና የአገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን ዘርፈ ብዙ ስራዎች መከናወኑን ገልጸዋል። ተቋሙ በመቶ ቀናት እቅድም የተቋማትን አገልግሎት ለማሻሻል የሰራተኛውን አቅም በማጎልበት እንዲሁም…

    Read More

    በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን መነሻ ማድረግ በተዘጋጀ የ90 ቀናት እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር የውይይት መድረክ ከአመራሮች ጋር በዛሬው እለት ተካሄደ

    መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስጀምረውታል። በዚህም ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ተረድቶ በቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባም ከመድረኩ ተገልጿል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ

    Read More

      የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት፣ የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የጋራ መድረክ መካሄድ ጀመረ::

      የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት እና የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የጋራ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጋራ መድረኩ በዛሬው ውሎው የፓርቲውን የ10 ወራት የስራ አፈፃፀም መገምገሙን ከፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ባለፉት 10 ወራት ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ በጥልቀት መገምገሙ ተመላክቷል፡፡…

      Read More

        የከተሞች ፎረም ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ተናገሩ

        የከተሞች ፎረም በከተሞች ህዝቦች ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 8ኛው የከተሞች ፎረም በጅግጅጋ ከተማ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ ላይ ተናግረዋል፡፡ ፎረሙን በንግግር የከፈቱት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እለቱ በከተሞች ሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ፕሬዝዳንቷ በንግግራቸው በከተሞች ሁሉን አቀፍ ልማት ማስመዝገብ የሚቻለው ጠንካራ አጋርነት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ሲኖር መሆኑንም አንስተዋል፡፡ እለቱም በከተሞች የልማት ስራ…

        Read More

        “በአስተዳደሩ ለሚገኙ አቅመ ደካመ ወገኖች የተከናወነው የቤት የግንባታ የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ከፍተኛ አስተዋፆ አለው”። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

        የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በድሬዳዋ ያስገነባቸውን 20 ቤቶች ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስተላልፏል። በዚህም በርክክብ መርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ የድሬዳዋ አስተዳደር በ 2017 ዓ.ም የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኬኒያ ኤንባሲ ጋር በቅንጅት ለመስራት ካቀዳቸው ስራዎች መካከል አንዱ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2013 በጀት ዓመት በህዳር ወር የመንግስት ግብር 96.39% እቅዱን ማሳካቱን እና በአምስት ወራት ውስጥ ከ581 ሚሊዬን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ገልፇል።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሐመድ የአምስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም አስመልክተው አጭር መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ በ2013 በጀት ዓመት በአምስት ወር ከመንግስት ታክስ እና ከመዘጋጃቤታዊ ገቢ ብር 746,686,895.38 ለመሰብሰብ አቅዶ ብር 581,401,743.19 መሰብሰብ የቻለ ሲሆን ክንውኑ ከዕቅዱ ጋር ሲነፃፀር 77.86በመቶ አፈፃፀም አለው፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም የ2013 በጀት ዓመት የአምስት ወራት አፈፃፀም ከ2012…

          Read More