በአፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነቡ አዳዲስ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለመመረቅ እና ለመጎብኘት ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

እንግዶቹ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ በክብር ወ/ሮ ፈቲያ አደን በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

Read More

    የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች በህክምና ላይ የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትን ጎብኙ ::

    የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች እና አመራሮች አሸባሪው የህወኅት ቡድን፤ በሰሜን ዕዝ ላይ ባደረሰው ጥቃት ጉዳት ደርሶባቸው፤ በህክምና ላይ የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትን በመጎብኘት በ20ሺ ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ :: በጉብኝቱ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢስቂያስ ታፈሰ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ለሀገራችን ሉዓላዊነት በሚከፍሉት…

    Read More

      <<የአሸባሪውን ጁንታ ሴራ ለማጋለጥ እና ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናችንን ለመግለፅ የተዘጋጀ ህዝባዊ ንቅናቄ መድረክ >>

      የ01፣02 እና 03 ቀበሌ ነዋሪዎች በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል በውይይቱ ወቅታዊ አገራዊ ነባራዊ ሁኔታን የሚመለከት ፅሁፍ የቀረበ ሲሆን ሰፊ ውይይትም ተካሂዷል:- ህዝቡ አካባቢውን ካለመዘናጋት በንቃት በመጠበቅ ከፀጥታ አካላት ጋር በጋራ መስራት ይገባል:: **በህልውናችን ላይ እየተቃጣ ያለ ዘመቻ በመሆኑ ዜጎች ከመንግስት ጋር በመሆን መመከት አለበት። መከላከያን በገንዘብም በሃይልም በቁስሳቁስም መደገፍ አለብን። በተለያዩ መንገዶች የውጭ አካላት…

      Read More

      የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ውበት አጉሉቶ ከማውጣቱ ባሻገር የኢንቨስትመንት ማእከልነቷን ያጠናክራል ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

      በድሬዳዋ እየተከናወኑ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራዎች በመጠናቀቅ ሂደት ላይ ይገኛሉ፤ በዚህም በምድር ባቡር መንገድ እየተሰራ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ በውበት ላይ ውበትን ከመጨመር ባሻገር መንገዱ ለነዋሪዎች ምቾትን እንደፈጠረ እንደሚገኝ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ይናገራሉ። በዚህም አስተያየታቸውን ከሰጡን ነዋሪዎች መካከል ወጣት ሀምዲ መሀመድ የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና ተሽከርካሪ እንዲሁም የብስክሌትና አረንጓዴ ስፍራዎችን የያዘ በመሆኑ ከዚህ ቀደም የነበረውን የመጨናነቅ ሁኔታ…

      Read More

        Put 10 Get sizzling hot demo Incentive

        Blogs Necessary Features Better Lowest Deposit Casinos Must have + Information step 3 Minimal Put Casinos Uk Deluxino 5 Deposit Some great benefits of To try out No Minute Deposit Harbors So it refers to how frequently you have got to play through the incentive ahead of converting it on the real cash. It mostly…

        Read More

        Waxaa maanta ka furmay carwo bandhiga bacadlaha iskashatooyinka iyo shirkadaha moobelada ee ismaamulka dir dhabe.

        Xoorrey /tahaasaas 23/2017 T.I Carwo bandhiga bacadlaha iyo ururada iskashatoyinka oo ay ka qeyb galayaan in ka badan 90 shirkadood oo model ah ayaa maanta si rasmi ah loo furay. Carwo bandhiga ayaa waxaa furay mudane Robel Getachu, oo ah madaxa waaxda horumarinta xirfadaha ganacsiga iyo tignoolajiyada. Mudane Robel ayaa sheegay in shirkaduhu aysan suurtagelin…

        Read More

          በዛሬው እለት የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ተጀመረ ።

          ከ ሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ድረስ የሚሰጠው የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር የተጀመረ ሲሆን ይህንንም የ 8 ተኛ ክፍል ፈተናን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፈተናው በሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች ላይ በመገኘትም አስጀምረውታል ። የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ውጤታማ በሆነ መልኩ ይካሄድ ዘንድም የዝግጅት ምእራፍ…

          Read More

          Xubno ka tirsan Ciidanka Cirka Itoobiya Ee qaybta barigga ee gutada 3aad Ayaa uu fidiyay deeq rashiin ah dadka wayeelka ah oo aay, ku baxday lacag ka badan 300,000 oo Birr

          Xubnaha iyo madaxda qaybta barigga ee gutada 3aad ee ciidanka cirka ee Itoobiya ayaa maanta ugu qaybiyay xarunta dadka wayeelka ee Dr. Asagadhech Assafa. Waxaana barnamijka ka hadlay oo ka qayb galay Col. Dhareje Bushra oo ah Taliyaha Qaybta 3-aad ee Ciidanka Cirka Itoobiya oo sheegay in barnaamijka maanta uu ugu horeeyo in aan dadka…

          Read More

          የድሬዳዋ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የረመዳን ፆም 21ኛ ቀንን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ፕሮግራም አካሄደ

          ፕሮግራሙ ድሬዳዋ የፍቅር እንዲሁም የአብሮነት ተምሳሌት ከተማ መሆኗን የተገለፀ ሲሆን፤ የዛሬው የአፍጢር ፕሮግራምም በክርስትና እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች አስተባባሪነት መዘጋጀቱ ተጠቁሟል። ከዚህ በተጨማሪም ት/ቤቱ በድልጮራ ሆስፒታል ለሚገኙ ታካሚዎችና አስታማሚዎች የአፍጢር ግብአቶች ድጋፍ እንዳደረገ ተገልጿል። በአጠቃላይም የዛሬው ፕሮግራም በተማሪዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ቅርበት ለመጨመር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። በአፍጢር መርሀ ግብሩ ሲያስተባብሩ ያነጋገርናቸው የክርስትና እምነት…

          Read More