አንድነታችንን በማጠናከር የመተባበርና መተጋገዝ ባህላችንን ልናጎለብት ይገባል” ፦የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር

ከንቲባው በዋሂል ክላስተር በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች ለሁለት መቶ ተማሪዎች የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍን ዛሬ አስረክበዋል። ድጋፉ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከስቼንትሮ ኣዩቲፔር ሊ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር አዲስ አመትን በማስመልስት የተደረገ ነው። የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከቼንትሮ አዩቲ ፔር ሊ’ትዮፕያ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር አዲስ ዓመትን በማስመልከት በዋሂል ክላስተር…

Read More

    ከፀጥታ ሃይሎች ጋር በመቀናጀት የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆናቸውን የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ፡፡

    “ለሀገር ክብር ለክብር እናብር” በሚል መሪ ቃል በድሬደዋ አስተዳደር የተለያዩ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል። በኢትዮ-ጣሊያን ቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ አዳራሽ የተካሄደው ውይይት የመነሻ ፅሁፉ የድሬደዋ አስተዳደር የግብርና መዕድና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ ቀርቧል። በውይይት መነሻ ፅሁፉ መንግስት በኢትዮጵያ የተከሰተውን ችግር በሰላም አማራጭ ለመፍታት በሩ ክፍት መሆኑንና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ…

    Read More

      በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሰው የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡

      በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሱት የሰላም ስምምነት ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች ፣ኡጋዞች ፣አባገዳዎች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በከንቲባ ጽ/ቤት አዳራሽ ውይይት ተደረገ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በተካሄደው የሰላም ስምምነት ዙሪያ በተደረሱት ዋና ዋና የሰላም አጀንዳዎች በሚመለከት ሲሆን ፤በተደረሱትም ስምምነቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ ተፈጥሮ ሁሉም የማህበረሰብ…

      Read More

      “የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” – የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

      የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ መልካ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ በዓልን አስመልክተው በትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንደገለፁት “የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” ብለዋል። ከንቲባው በመልዕክታቸው…

      Read More

        Facts Excavation a car auto towing Moving Analytics

        Focuses on a new mass media investigation method along with the study of information playing software programs. Press investigation aids a car auto towing numerous trace the clientele and start can be useful for industrial making decisions. Sheets styles for example issue classification, analysis kind, sample, state of mind measurements, seek variety, details collection, and…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 47ኛ መደበኛ ጉባኤን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል::

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በመግለጫቸው እንዳስታወቁት የምክር ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 47ኛ መደበኛ ጉባኤ ከሀምሌ 27 እስከ ሀምሌ 28 ድረስ ይካሄዳል፡፡ በጉባኤውም የተለያዩ 11 አጀንዳዎች እንደሚቀርቡ ገልጸዋል፡፡ ከአጀንዳዎቹም መሀል የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤትን 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለጉባኤን ማጽደቅ’የአስተዳደሩን አስፈጻሚ አካላት የ2013 የስራ አፈጻጸም እና የ2014 በጀት አመት…

          Read More

          ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ በስኬት አስተናግዳለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር::

          ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት ማስተናገዷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በሰጡት መግለጫ፤ ጉባኤው የኢትዮጵያን የላቀ የመስተንግዶ አቅም፣ አስተማማኝ የጸጥታ ሁኔታና ጨዋነት የተሞላበት የእንግዳ ተቀባይነት ባህል በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው በሕዝባችን ትዕግሥትና እንግዳ ተቀባይነት፣ በጸጥታና…

          Read More

          የጳጉሜ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ስያሜዎች ታስበው ይውላሉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

          የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችን እና የአከባበር ሁኔታ አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድ እና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ፣ የኮሪደር ልማት፣…

          Read More

            የድሬደዋ የቀጣይ 10 አመት እቅድ ላይ ምክክር መካሄድ ተጀመረ::

            የድሬደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና የድሪጅት ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት ከዛሬ ጥቅምት 12 ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት የሚቆይ ያለፉት 10 አመታት ዋና ዋና አፈጻጸሞች እና የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ዙሪያ ምክክር መካሄድ ተጀመረ ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ላይ በአሁኑ ሰዓት የኢኮኖሚ ዘርፍ ያለፉት 10 አመታት ዋና ዋና አፈጻጸሞች እና የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ቀርቦ…

            Read More

            የኢቲቪ ፓርላማ ቻናል ተመረቀ

            የኢቲቪ ፓርላማ ቻናል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በይፋ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶ፣ በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፣ የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ቢኒያም ኤሮን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና ጥሪ…

            Read More