Hojiin Aanaaleetti Kenniinsa Tajaajila Ammayaawaa fi Dijitaalaa jalqabame cimee itti fufuu akka qabu ibsame.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Gamaagamni Karoora Raawwii hojii kurmaana 1ffaa Bara 2017 kan Aanaalee magaalaa fi baadiyyaa guyyaa arraa Waaree booda adeemsifame irratti Hojiin Aanaaleetti Kenniinsa Tajaajila Ammayaawaa fi Dijitaalaa jalqabame cimee itti fufuu akka qabu ibsame. Waltajjiin Gamaagama Karoora Raawwii hojii kurmaana 1ffaa Bara 2017 Dhaabbilee seektarootaa, aanaalee magaalaatiifi baadiyyaa adeemsifame irratti Gabaasa Raawwii hojii…

Read More

በኢፌዴሪበኢፌዴሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ሀይል 128ኛው የአድዋ ድል በዓል በፓናል ውይይት አከበሩ።

የኢፌዴሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ሀይል ምድብ 128ኛውን የአድዋ ድል በዓል “አድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ሃሳብ አመራሮች፣ አሰልጣኞችና ሰልጣኞች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርዓት በፓናል ውይይት ተከብሯል። በዓሉ ሃገራዊ አንድነትን በፅኑ መሰረት ከሚገነቡ እሴቶች አንዱ ሆኖ እንዲቀጥልና ሰራዊቱ ይህን እሴት አስቀጥሎ ለማስኬድ በሚያስችል መልኩ የአድዋ የድል በዓል እየተከበረ መሆኑ ነው ከመድረኩ የተገለጸው። በውይይቱም በአድዋ…

Read More

    የገጠሩ ማህበረሰብ የውሃ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡

    በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ የተመራ ከቢሮ ማናጅመንት አባላት እና ከተለየዩ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ትኩረቱን በውሃ፣ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት አጠቃቀም ላይ ያደረገና አምስት የገጠር ቀበሌዎችን የሸፈነ የመስክ ምልከታ ተካሄዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የመጸዳጃ ቤት ሽፋናቸውን መቶ ፐርሰንት በማድረስ ሜዳ ላይ ከመጸዳዳት ነጻ መሆናቸው ከአስተዳደሩ እና ከጤና ቢሮ ማናጅመንት በተውጣጣ አረጋጋጭ ኮሚቴ ተረጋግጦ…

    Read More

    ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ መርሀ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡

    በየዓመቱ ህዳር 11 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓለም ደረጃ ለ33ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ’’ ምቹ እና ሰላማዊ ኢትዮጵያ ለሁሉም ህጻናት!’’ በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚከበር የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ…

    Read More

    የሚዲያ አጠቃቀምን በማዘመን ገዢ ትርክትን ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት በየደረጃው ያለው አመራርና አባል ሚና ወሳኝ ነዉ ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ ድ/ዳ/ቅ/ጽ/ቤት የሴቶች ክንፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ኢፍቱ መሀመድ ገለፁ

    በብልጽግና ፓርቲ ድ/ዳ/ቅ/ጽ/ቤት የሴቶች ክንፍ ጽ/ቤት ከሴቶች ክንፍ ከተቋማት ና ከወረዳዎች ለተውጣጡ ለግንባር ቀደም አመራር እና አባላት በሚዲያ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጥቷ። በመድረኩም በብልጽግና ፓርቲ ድ/ዳ/ቅ/ጽ/ቤት የሴቶች ክንፍ ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ኢፍቱ መሀመድ በንግግራቸው የሚዲያ አጠቃቀምን በማዘመን በእውነት እና በእውቀት ላይ የተመሰረተ የሚዲያ እና የተግባቦት ተግባራትን ለመፍጠር በየደረጃው ያለው አመራር ሚና ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።…

    Read More

      በድሬዳዋ ከተማ በከተማ ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮጀክት የበርካቶችን ህይወት እያሻሻለ እንደሚገኝ ተገለፀ::

      በአስተዳደሩ በከተማ ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮጀክት ታቅፈው የነበሩ ከ3 ሺህ በላይ አባወራ ተጠቃሚዎች ተመረቁ። በከተማ ነዋሪዎች ላይ የሚስተዋለውን የምግብ ዋስት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ታስቦ በሃገር አቀፍ ደረጃ በመተግበር ላይ በሚገኘው የከተማ ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውንና የድሃ ድሃ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ ይገኛል። ፕሮግራሙ እየተተገበረ ከሚገኝባቸው ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች መካከል በድሬዳዋ በሁለተኛው ዙር…

      Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር ከስደት ተመላሽ ወገኖችን በተለያዩ ሙያዎች አሰልጥኖ ወደ ስራ የማስገባት ተግባር በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ::

      መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ኢሮፒያን ዩኒየን፣ ከእንግሊዝና ከስዊድን ኤንባሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ፅህፈት ቤት የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ከስደት ተመላሾችን መልሶ የማቋቋም አቅምን የማሳደግ ስራዎች ላይ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ምክክር አድርጓል። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ስደተኛ እና ከስደት ተመላሽ ወገኞች የስራ እድል ከመፍጠር አኳያ እንዲሁም ስደትን በዘላቂነት ከመከላከል አኳያ በአስተዳደሩ…

      Read More

      ፈረንሳይ እና ድሬዳዋ በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መስኮች ስራዎችን በጋራ አጠናክረው እንደሚሰሩ አስታወቁ

      የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አንባሳደር አሌክስ ላሜክ ከተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መስኮች ስራዎችን በጋራ አጠናክሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ላይ ተወያይተዋል። በዚህም በመድረኩ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ ድሬዳዋ ቀንም ለሊትም እንቅስቃሴ ያላት ሰላማዊ ከተማ…

      Read More