Biqiltuu 10 dhaabanii guddisuuf karoorfatanii Biqiltuu dhaabaa jiraachuun ibsame

    Mooraa Hospitaala Rifaraala Humna Raayyaa Ittisa Biyyaatti Miseensotni Raayyaa Ittisa Biyyaa argaman mataatti Biqiltuu 10 dhaabanii guddisuuf karoorfatanii Biqiltuu dhaabaa jiraachuun miseensotni biqiltuu dhaabaa jiran kanneen dubbifne ibsan. Guyyaa har’aa Biqilruu kum 200 dhaabuuf hawaasni damaqinaan bahee dhaabaati jira Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Guyyaa har’aa Adoolessa 22 Biqilruu kum 200 dhaabuuf hawaasni damaqinaan bahee dhaabaati jira.

    Read More

    የፍርድ ቤቶች እስማርት ኮርት ሩም አሰራርን መተግበራቸው ፈጣንና ግልፅ የፍርድ ሂደት እንዲኖር እንደሚያስችል ተገለፀ

    #DGC ህዳር 26/217 የድሬዳዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ከአስተዳደሩ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በዳኝነት ዲጂታላይዜሽን እና መሰረተ ልማት፣ በኢ-ኮርት ኬዝ ማኔጅመንት ሲስተም፣ በኤሌክትሮኒክስ መዛግብት አስተዳደር ስርአት እንዲሁም በemerging technology ዙሪያ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ፍርድ ቤት ዳኞችና ባለሞያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ ፡፡ በዚህም በመድረኩ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ…

    Read More

      የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት የ2014 አመታዊ የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ መካሄድ ተጀምሯል።

      የ2014 በጀት አመት የ9ኙ ከተማ ቀበሌዎችና 4ቱ የገጠር ክላስተሮች ፓርቲ ጽ/ቤት እንዲሁም የ3ቱ ዘርፎች የመሰረታዊ ፓርቲ የፓርቲ ስራዎች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-29 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት ከቀበሌ 01 እስከ ቀበሌ 04 የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በከሰዓት መረሃግብር የሚካሄድ ሲሆን ቀሪዎች ቀበሌዎች፣ ገጠር ክላስተሮችና ዘርፎች በቅደም ተከተል የሚያቀርቡ መሆኑ ተገልጿል። በመጨረሻ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2013 በጀት ዓመት በመጋቢት ወር ከ137 ሚሊዬን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን እና ከባለፈው ተመሳሳይ በጀት አመት ወር ጋር ሲነፃፀር 27,380,069.46 ብልጫ እንዳላው አስታወቀ::

        የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሐመድ ዛሬ የ2013 በጀት ዓመት የመጋቢት ወር እና የሩብ ዓመቱን ዕቅድ አፈፃፀምን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ በ2013 በጀት ዓመት በመጋቢት ወር ከመንግስት ታክስ እና ከመዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ብር140,865,471.36 ለመሰብሰብ አቅዶ ብር 137,402,956.20 መሰብሰቡን ጠቅሰዋል፡፡ በዚህም መሰረት የወሩን የእቅዱን 97.54በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ የ2013 በጀት ዓመት የመጋቢት ዕቅድ አፈፃፀም ከ2012…

        Read More

        “የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” – የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

        የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ መልካ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ በዓልን አስመልክተው በትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንደገለፁት “የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” ብለዋል። ከንቲባው በመልዕክታቸው…

        Read More

        ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ህብረት አባላት የፓርቲው አደረጃጀት ተልዕኮ ማስፈፀሚያ መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

        በስልጠናው መድረክ ላይ ንግግር ያደርጉት የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሚልኬሳ ሙሜ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን የአባላትና የፈፃሚዎችን አቅም መገንባት ላይ ፓርቲው ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልፀው ይህ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠናም አባላትን በክህሎት ፣ በዕውቀት፣ እንዲሁም በተግባር አፈፃፀም ከማብቃት አኳያ የጐላ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን…

        Read More

        Imala Badhaadhinaa Biyyattiin Jalqabde Saffisiisuufi Hojiilee Misoomaa Bulchinsatti Jalqabaman Ciminaan Itti Fufsiisuudhaaf Tumsa Qindoomanaa Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

        Bulchinsa Dirree Dhawaatti waltajjiin Goolabbii Koonfireensii Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Kan Walakkeessa Waggaa Mataduree “Itiyoophiyaa gara biyya fakkeenyummaatti!’ je’uun qophaawe gaggeeyfameeti jira. Waltajjii kanarratti Gabaasni Raawwii Karoora Hojii Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Kan Walakkeessa Jalaqaba Bara 2018 dhihaachuun Marion bal’aan irratti taasifame. Gabaasa dhihaaterratti gaaffiileefi yaadonni hirmaattotarraa dhihaachuun Marion kan…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር እሁድ ጠዋት ለትራንስፖርት እንቅስቃሴ ዝግ እንዲሆን የተወሰነው ውሳኔ ላይ ማሻሻዮች ተደረገ ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ ላይ ከጠዋት 12 ሰአት እስከ 4 ሰአት ድረስ በከተማዋ ላይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ዝግ ከመደረጉ ጋር ተያይዞ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎች ሲነሱ ቆይተዋል ። በዚሁም ጉዳይ ዙሪያ ለመምክር በዛሬው እለት በራስ-ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ከሀይማኖት አባቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል ። በተለይም እድሜያቸው የገፍ እናት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እሁድ…

          Read More

            የጥምቀት በአል በሰላም እንዲከበር ከፍተኛ አስተዋጾ ላበረከቱ የቀበሌ 06 የማህበረሰብ ክፍሎች የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

            የመጋላ ፖ/ጣቢያና የቀበሌ 06 አስተዳደር ናቸው ይህንኑ የምስጋና እውቅና ፕሮግራሙን ያካሄዱት:: የመጋላ ፖሊስ ጣቢያ ሀላፊ ረ/ኢ/ር ሳራ ተሰማ በፕሮግራሙ ላይ ባሰሙት ንግግር በቀጠናው በተለያዩ የጸጥታ ስራዎች ላይ ህብረተሰቡ እያደረገ ያለው አስተዋጾ ተኪ የለሽ መሆኑን ገልፀው የዘንድሮው የጥምቀት በአል በሰላም ተከብሮ እንዲያለፍ የአካባቢው ማህበረሰብና የመንደር ኮሚቴዎች ላደረጉት ድጋፍና እገዛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል:: የቀበሌ 06 የጸጥታ ዘርፍ ሀላፊ…

            Read More

            ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ – ዛሬ ምሽት 2:30 በኢቢሲ ሁሉም አማራጮች ይጠብቁን!

            ************************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮኢ ኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ያደረጉት ውይይት በኢቢሲ ሁሉም አማራጮች ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን።

            Read More