“ድሬ-መሶብ”የተገልጋዮች እንግልትን በመቅረፍ ቀልጣፋ እና ዲጂታል የሆኑ አገልግሎቶችን የሚሰጥ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ገለፁ
በድሬዳዋ አስተዳደር “ድሬ መሶብ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከል በዛሬው ዕለት በድምቀት ተመርቋል። በዚህም በምርቃት በመርሃ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ማዕከሉ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማህበረሰቡ ከመስጠቱ በተጨማሪ የዲጂታል ድሬን ጉዞ የሚያፋጥን መሆኑን አብራርተዋል። ከንቲባ ከድር አያይዘውም “ድሬ መሶብ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቴክኖሎጂ የታገዘ ቀልጣፋ አገልግሎት በአንድ ቦታ ላይ መስጠት የሚያስችል መሆኑን በመግለፅ፤ይህም…


