Headlines

Maamulka Degmada 03 ayaa dib u eegis ku sameeyay warbixinta fulinta qorshaha sanad miisaaniyada 2017 iyo qorshaha sanad miisaaniyada 2018 T.I

Waxaa la sheegay in waxqabadyo horumarineed iyo maamul wanaag la fuliyay sanad miisaaniyadeedka 2017 ee dhamaaday si loo xaqiijiyo ka faa’iidaysiga bulshada degmada. Dhanka shaqo abuurka, dhimista saboolnimada, kordhinta wax soo saarka beeraha ee magaalada sabtida iyo Axada, sugida nabadgalyada iyo deegaanka, ka jawaabista su’aalaha horumarka iyo maamulka suuban ee shacabka, ayaa waxaa halkaasi ka…

Read More

    በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ::

    አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶችን በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፓርኩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ፓርኩ ለ2 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል። ባለፉት ስድስት ወራትም 6 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘት መቻሉን አቶ ካሚል ተናግረዋል። ወደ ስራ…

    Read More

    በተናበበ አንድነት በድሬደዋ የሰፈነው ሰላም በሌሎችም አካባቢዎች በተሞክሮነት እያገለገለ መሆኑ ተመለከተ

    አገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተቀናጀ መናበብ በሰላም ማረጋገጥ ላይ የተሰራው ስራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲፀና ከማስቻሉ በዘለለ ተሞክሮው በሌሎች አካባቢዎች እንዲተገበር መቻሉን የድሬደዋ ከንቲባ ከድር ጁሃር አወሱ፤ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር ይህን መልዕክት ያስተላለፉት ዛሬ አለምአቀፍ የሰላም ቀንን አስመልክቶ በድሬደዋ በተዘጋጀው የአንድ ቀን የሰላም ግንባታ ና የተሞክሮ ውይይት ላይ ነው። የሰላም ውይይቱን የድሬደዋ አስተዳደር…

    Read More

    ከኔዘርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲክ ሾፍ ጋር በነበረን ውይይት በኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድ መካከል ያለውን ጠንካራ ትስስር ለማጠናከር ውይይት አድርገን ነበር። ከኢትዮጵያ የውጭ ንግድ ቁልፍ መዳረሻዎች አንዷ የሆነችው ኔዘርላንድ ኢንቨስትመንት እና የኢኮኖሚ ትብብር ለማድረግ ጉልህ አቅም አላት። የአየር ንብረት ለውጥ ጥበቃ ሥራ ትብብርን አስመልክቶም እድሎቻችንን ለመመልከትና የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን በጉብኝቶች እና የልውውጥ መርሃ ግብሮች እንድንከውን በውይይቱ ሀሳብ አንስቻለሁ።

    ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ ( ዶ/ር)

    Read More

      Waxaa la sheegay in 9ki bilood ee lasoo dhafay uu ismaamulku la uruuriyay dakhli dhan 697 milyan oo birr taasina waxay ka dhigaysa in qorshihi dakhli uruurinta laga midho dhaliyay boqolkiba 87.6

      Waxaa la qabtay kulankii caadiga ahaa ee golaha baarlamaanka ee ismaamulka iyadoo uu ahaa kii 42aad ee caadiga ahaa ayaa waxaa lagusoo ban dhigay warbixinti waxqabadki 9ki bilood ee lasoo dhaafay oo uu sooban dhigay kuxigeenka duqa ismaamulka mudane mahdi giire. Sannad miisaniyeedkani sii gaba gaboonayaa ee 2011 TI  ayaa waxaa la qorsheeyay in dakhli…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የአቅመ ደካማ ቤቶችን የማደስ ስነ-ስርአትን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች አስጀመሩ ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ለሚኖሩ አቅመ ደካማ የሆኑ እናቶችና አባቶች የሚኖሩባቸውን ቤቶች ከዚህ ቀደም በየአመቱ በክረምት ወራት የበጎ-ፍቃድ ስራዎች ላይ ቤቶቹን አፍርሶ የማደስ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ። በዛሬው እለትም በከተማዋ ላይ የሚኖሩና በአቅም ማነስ ምክንያት በደሳሳ ጎጆ ውስጥ የሚኖሩ አቅመ ደካማ የሆኑ እናቶችና አባቶች ቤቶችን አፍርሶ የማደስ መርሀ-ግብርን ከፍተኛ የአስተዳደሩና የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች…

        Read More

        Waxaa laa shaciyaay in Ololaha Talaalka Dabaysha laga fulin doono ismaamulka Diridhaba laga bilaabo 30ka bisha kodxin/maskaram.

        Xafiiska caafimaadka ee ismamulka Diridhaba,ooy ka go’antahay in ay hubiso in carruurta laga tallaalo cudurka dabaysha.ayaa maanta tababar wacyi galin ah oo ku saabsan baahida loo qabo talaalka dabaysha u qabtay dhamaan qaybaha kala duwan ee bulshada. Mudane yusuuf siciid oo ah ku xigeenka xafiska caafimaadka ee ismamulka diridhaba,ayaa sheegay in Wareegii 3-aad ee talaalka…

        Read More

        “መልካጀብዱ ከአቧራና ከቁሻሻ ተላቆ ውበትን እየተጎናፀፈ ይገኛል” – የወረዳ 01 ነዋሪዎች::

        በድሬዳዋ በወረዳ 01 እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ አካባቢውን ከአቧራና ከቁሻሻ አላቆ አዲስ ውበትንና ገፅታን እያጎናፀፈው እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች ተናገሩ። በዚህም የወረዳው ነዋሪ የሆኑት አቶ ነብዩ ደመቀ ከዚህ ቀደም የመልካ ጀብዱ መንገድ የተዘጋጋ በቁሻሻና በአቧራ የተሞላ እንደነበረ አስታውሰው፤ በአሁን ሰዓት በኮሪደር ልማቱ መንገዶች ተከፍተው ባማረ መልኩ እየተሰሩ እንደሚገኙና ይህም ለወረዳው አዲስና ማራኪ ገፅታን እያላበሰው እንደሚገኝ…

        Read More

        በኢትዮጵያና ሩሲያ ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሰረተው የሁለትዮሽ ግንኙነት እያደገ ቀጥሏል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

        በኢትዮጵያና ሩሲያ ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሰረተው የሁለትዮሽ ግንኙነት እያደገ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ውይይት አድርገዋል። ይህን በሚመለከት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ በሁለትዮሽ መድረካችን ወቅት ላደረግነው ጥልቅ ውይይት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን አመሰግናለሁ ብለዋል። በሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሠረተው የሁለትዮሽ…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ::

        የ2018 ዓ/ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር በአስተዳደሩ የወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት በበጎ ፈቃድ ተግባራቶች የላቀ ተሳትፎ ለነበራቸው ግለሰቦች፣ባለሀብቶች ፣ ግብረሰናይ ድርጅቶች፣የወጣትና ሴቶች አደረጃጀቶች የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል ። በመርሃ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጽት፤ ወጣቶች ለሀገሪቱ ብሎም ለአስተዳደሩ በማህበራዊ…

        Read More