Waxaa lagu dhawaqay in lasii xoojin doono casriyayta adeegyada garsoorka.

Magaalada Diridhaba waxaa ka socda shirka Madasha sharcii Turjumaada Qaranka oo uu goob joog ka yahay Guddoomiyaha Maxkamadda Sare ee Faderaalka Itoobiya Mudane Tedhiroos Mihiratu. Waxana Ugu horayn madashasi ka hadlay kusi simaha duqa magaalada Diridhaba ahna madaxa xafiska maaliyada iyo dhaqalaha ee ismamulka diridhaba, marwo Muluuka Maxamad, waxayna sheegtay in maxkamada dhaqanka laga bilabay…

Read More

    የሀገር መከላከያ ሰራዊታችንን በየትኛውም መልኩ በመደገፍ ለሀገር ሉአላዊነት መከበር የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች አስታወቁ፡፡

    የተቋሙ ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የበአል መዋያ ሚውሉ ሁለት ሰንጋዎች እና የገንዘብ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ በስነስረአቱ ላይ በመገኘት ስጦታውን ያበረከቱት በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጨፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት እስከህይወት መስዋትነት እየከፈሉ ሀገርን ለማስቀጠል ሚዋደቁ የሀገር ባለውለታዎቻችን በመሆናችሁ በአልን አብረን ነን ለማለት የእለቱን ድጋፍ አድርገናል ብለዋል፡፡ በቀጣይም ሚደረገውን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነው ዋና…

    Read More

    Qabernyi Biyyee Kenya Badhaadhina Keenyaaf! Mataduree jedhuun Sagantaan Baninsa Misooma Sululaa Bonaa Bars 2017 Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Asallisoo Araddaa Lagadoolitti Gaggeeffamaati Jira.

    Sagantaa Kanarratti Hoggantoonni Olaanoon Bulchinsaa, Hoggantoonni Paartii Badhaadhinaa, Gaggeessitoonni Kilaastarichaafi Jiraattonni Araddaa Lagadool kan hirmaatan yommuu ta’u, guutuu vabaasa kanaa hordofnee kan is in biraan geenyu ta’a. Iliyaas Aammeetiin Suuraa:Salaam Abbabaafi Mulualam Dassee

    Read More

      የገጠሩ ማህበረሰብ የውሃ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡

      በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ የተመራ ከቢሮ ማናጅመንት አባላት እና ከተለየዩ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ትኩረቱን በውሃ፣ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት አጠቃቀም ላይ ያደረገና አምስት የገጠር ቀበሌዎችን የሸፈነ የመስክ ምልከታ ተካሄዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የመጸዳጃ ቤት ሽፋናቸውን መቶ ፐርሰንት በማድረስ ሜዳ ላይ ከመጸዳዳት ነጻ መሆናቸው ከአስተዳደሩ እና ከጤና ቢሮ ማናጅመንት በተውጣጣ አረጋጋጭ ኮሚቴ ተረጋግጦ…

      Read More

        በአፋር ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አረመኔያዊ ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከድሬዳዋ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ!!

        የድሬዳዋ አስተዳደር አሸባሪው የህወሓት ጁንታ በአፋር ክልል በፈንቲ ረሱ በጋሊኮማ ጊዚያዊ መጠለያ ውሰጥ በነበሩ ንፁሀን ዜጎች ላይ በፈፀመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በራሱና በአስተዳደሩ ነዋሪዎች ስም እየገለፀ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመድ እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያውያን መፅናናትን ይመኛል። አሸባሪው የህውሓት ቡድን ለ27 አመታት የኢትዮጵያን መንግስታዊ ስልጣን ጨብጦ በመራበት ዘመን ጠባብ የቡድን ፍላጎቱን ለማስፈፀም ሲል ሕዝቡን አስተሳስረው…

        Read More

          የአካባቢን ንጽህና በመጠበቅ ወረርሽኝ እንድንከላከል ጥሪ ቀረበ  በቺኩን ጉንያ የተጠቁ ሠዎች ቁጥር ወደ 7ሺ 258 አሻቅቧል፡፡

          ባሳለፍነው ሳምንት ነሐሴ 15 2011 ዓ/ም ድረስ ብቻ በቺኩን ጉንያ ቫይረስ ተይዘው ወደ ሆስፒታል የመጡ ሰዎች ቁጥር 7 ሺ 258 መድረሱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር አስታወቁ፡፡ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ንፅህና በመጠበቅ ወረርሽኝን እንዲከላከል ጥሪ ቀርቧል፡፡      የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮና የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ወረርሽኝ ለመከላከል የህዝቡ ርብርብ…

          Read More

            Bulchiinsa Dirree Dhawaa Araddaa 02tti wal-dhabbiin Ganda jidduutti Uumamee ture Araaraan goolabame

            Bulchiinsa Dirree Dhawaa Araddaa 02tti wal-dhabbiin Ganda lama jidduutti Uumamee ture kan ganda lamaan jechuuniis Ganda Tasfaa fi Ganda Masqalanyaa irraa  Dargaggootni walitti babahan kan irratti hirmaattan Koonfiransii marii Araaraa geggeefameen walitti Araaramuudhaan xumurame.   Dilbata Caamsaa 11 bara 2011tti Koonfiransii marii Araaraa kun Mana Barnootaa Saabiyaan Sadarkaa 2ffaa Koonfiransii marii geggeefame irratti Dargaggootni Ganda…

            Read More

            Sagataan Jalqabsiisa Misooma Sululaa Qindaawaa Mataduree “Misooma Sululaa Qindaawaa Ji’oottan Bonaa Milkaa’ina Cehumsa Qonnaatiif! Jedhuun Araddaa Harillaatti Gaggeeffame.

            Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Waahel Araddaa Harillaatti Sagataan Jalqabsiisa Misooma Sululaa Qindaawaa Bara 2018 Mataduree “Misooma Sululaa Qindaawaa Ji’oottan Bonaa Milkaa’ina Cehumsa Qonnaatiif! Jedhuun Gaggeeffame. Sagantaa kanarratti argamuun haasaa baninsaa kan taasisan Kabajamoo Kantibaa Itti Aanaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh Misoomni Sululaa Qindaawaan bara kanaa qabxiilee ijoo shan bu’ura godhachuun kan hojjetaman ta’uu…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

              በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ታላላቅ በዓላት አንዱና ዋነኛው የገና በዓል ነ ው! የዘንድሮ የገና በዓል አገራችን ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የእናት ጡት ነካሾች ቢፈታተኗትም ድልን እየተቀዳጀችበት ባለበት ወቅት መከበሩ በዓሉን ለየት የሚያደርገው ነው፡፡ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ክቡር ጠሚኒስትራችን ዶ/ር አብይ አህመድ ለዲያስፖራው ባቀረቡት ጥሪ መሠረት በርካታ ዲያስፖራዎች ከአገሬ የሚበልጥ የለም ብለው በአገራቸው የተገኙበት ጊዜ መሆኑ…

              Read More

              ልጆችን ማዕከል ያደረገ ድጋፍ ትውልድን መገንባት እንደሆነ ተገለፀ።

              የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር በድሬዳዋ ለ635 ህጻናት የትምህርት መረጃ ቍሳቁስ ደጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ስነስርአቱ ላይ የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር የሎኬሽን ኘሮግራም ዳይሬክተር አቶ መሉቀን አስፋው እንዳሉት የተደረገው ድጋፍ የኤስኦኤስ ህጻናት ወንደር በድሬዳዋ አሰተዳደር ከተማ ሶስት ፕሮጀክቶች እንዳሉት ገልፀው ሁለቱ ፕሮጀክቶች ውሎና አዳራቸውን ጐዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን የሚደግፍ መሆኑን ገልዋል፡ ከዚህ ውስጥ የዛሬው ድጋፍ አንዱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ…

              Read More