የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልጽ የሚደረግበት ሂደት….

    የመራጮች ምዝገባ ከተጠናቀቀ በኋላ ተግባራዊ ከሚሆኑ ዋና ዋና የምርጫ ተግባራት አንዱ የመራጮች መዝገብን ለህዝብ ይፋ ማድረግ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች መዝገብ ይፋ የማድረግን ሂደት ከቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 – ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ያከናውናል። በዚህም ወቅት ምርጫ ጣቢያዎች ክፍት ሆነው መዝገቡ ለህዝብ ይፋ የሚሆን ሲሆን በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች መረጃቸውን ለማጣራት፣…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 703

      ከተመዘገበው አስገራሚ ድል ምን እንማራለን? አብረን በኖርንባቸው ባለፉት አያሌዓመታት ያካበትናቸው የመቻቻል፣ የአብሮነትና በሀገር ጉዳይ ላይ የአትንኩን ባይነትእሴቶቻችንን በየጊዜው ልናድሳቸውና ለመጪውትውልድ በአደራ ልናሻግራቸው ይገባል፡፡እነዚህና ሌሎችም እሴቶቻችን በፍቅር፣በይቅርታ እና በመደመር የሚገነባውን ጠንካራ አንድነታችንን የበለጠ የማጠናከር ኃይልስላላቸው የአሁኑ ትውልድ ትምህርት ሊወስድባቸው ይገባል፡፡…..ለበለጠ መረጃ ገፅ 3 ያንብቡ መልዕክተ ድሬ7 0 3 ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂየግጭት መንስኤዎች ስላልሆኑ ልንጠነቀቅ…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላለፈ::

      የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። 1ኛ:- ካቢኔው በቀዳሚነት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ፕላን ሥራዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አስተላልፏል። የከተማ ፕላን ሥራዎች የድሬዳዋን ፈጣን ዕድገት በስልታዊ መንገድ ለመምራት ከፍተኛ ሚና አላቸው። የመኖሪያና የንግድ ቀጠናዎችን በዘመናዊ አሠራር በመለየት ለቀጣይ መሠረተ ልማት፣ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት እና ለከተማዋ ውበት ምቹና ዘላቂ መሠረት…

      Read More

      Hojiilee Tolaooltummaa Yeroo Hundumaa Cimee Itti Fufuu Akka Qabu Ibsame.

      Bulchinsa Dirree Dhawaatti Qaamoleefi dhaabbilee Hojiilee Tola-ooltummaaf Gumaacha Olaanaa Taasisaniiif Sagantaan Badhaasaafi Galateeffannaa Gaggeeffame. Saganticharratti argamuu haasaa kan taasisan Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar dargaggoonni sochiilee nageenyaa, fi misoomaa guddina Biyyaatiif taasifaman keessatti shoora olaanaa akkauma qabaachaa jiran hojiilee tolaooltummaa keessattis adda Düree ta’anii hirmaachuu cimsanii akka Itti fufan Dhaaman. Mootummaan ida’amuu,…

      Read More

        የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ሳይቶች ላይ ሕንጻዎችን ለመገንባት የሚያስችለውን የቅድመ-ዝግጅት ሥራ እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ።

        ኮርፖሬሽኑ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር በመጀመሪያው ዙር ከሚገነባቸው የግንበታ ሳይቶች መካከል በሆነው ኢሚግሬሽን ሳይት ለሚገነባው ዘመናዊ ሕንጻ የግንባታ መሰረተ ድንጋይ በማስቀመጥ የግንባታ ሒደቱን አስጀምሯል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በቀጣይ የሚገነባቸውን ግንባታዎችንም በተመለከተ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ከድሬደዋ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጀዋር ፣የም/ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ የአሰተዳደሩ ም/ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ ፣የአሰተዳደሩ ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ…

        Read More

        የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም በ 2017 በጀት አመት በአስተዳደራችን በገጠርም በከተማም በሀገር ሆነ በአስተዳደራችን ደረጃ የተቀመጠውን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እና ባለፍት አመታት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በርካታ ስራዎች ታቅደው ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል ።

        #DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ መንግስት የማስፈፀም አቅም በማጎልበት የዜጎችን እርካታ ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገር ተደማሪ ውጤት ሊያመጡ የሚያስችሉ ስራዎች ታቅደው በእቅዳቸው መሰረት የመጀመሪያ ሩብ አመት ስራዎች መከናወናቸውም ተገልፃል ። በመጀመሪያው ሩብ አመት በዋናነት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች እና የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ ከማድረግ ባሻገር አበይት ተግባራት መከናወናቸውም ነው…

        Read More

        Xumuramuu Hidha haaromsa guddicha Itoophiyaa ilaalchisuun Ispoortiin sochii qaamaa gaggeefame.

        ‎ ‎”Oomishtummaa fi Kabsachuun” mata-duree jedhuun Xumuramuu Hidha haaromsa guddicha Itoophiyaa ilaalchisuun Ispoortiin sochii qaamaa gaggeefame. ‎ ‎ ‎Qopheessummaa Koomishiniin Dargaggootaa fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaatiin Ispoortii sochii qaamaa qophaa’e kana Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Obbo Kadiir Juhaar dabalatee hojjatoonni Mootummaa, Jiraatonni Dirreen Dhawaa hirmaataniiru. ‎

        Read More

          Maamulka dire dhabe ayaa sii wada dib u eegista warbixinta hirgalinta sannad miisaaniyeedka 2014-ka. Masraxa dib u eegista ayaa sii socota Qiimayntii warbixinta waxqabadka xafiiska Seegtarada ee 2014 t.i

          ayaa soo bandhigay warbixinta waxqabadka sanadka cusub. Ismamulkane dire dhabe soo jeeditii warbiixiintii 2014 t.i rubuca 4aad oo ay kasii wadaan madax xafisyadu ismulkane dire dhabe ay yihiin xafiiska bilicida iyo magaaloyinka xafiiska maaryanta dhulka xaiiska haweenka iyo dhalaanka arimaha bulshada xafiiska cafimaadka xafiska shaqada iyo shaqaalaysiinta xafiiska hogaanka naabad galyada iyo cadaalada iyo xafiiska…

          Read More

          የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

          የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀንን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ ኢትዮጵያ በብዙ መልኩ የሚገለጽ ብዝኃነት ባለቤት ናት ብሏል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ወቅታዊ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የቋንቋ፣ የባህል፣ የብሔር፣ የሃይማኖት፣ የፖለቲካዊ አመለካከት፣ የዕድሜ፣ የፆታ ወ.ዘ.ተ ብዝኃነቶቿ የሚያስጌጧት ድንቅና ቀደምት…

          Read More