በድሬዳዋ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ውይይት ተካሄደ። የድሬዳዋ አስተዳደር በትናንትና እለት ከከተማ ቀበሌዎች ከተውጣጡ የነዋሪዎች ተወካዮና ከአሰሪና ሰራተኞች ማህበራት ጋር በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ተካሄዶል ።

    በመድረኩ ከወቅታዊው ሁኔታ አንፃር አካታች አገራዊ ምክክር የማድረግ አስፈላጊነት እና የከተማችን ነዋሪዎች እንዲሁም፤ የአሰሪና ሰራተኞች ማህበራት ሊኖራቸው በሚገባው ሚና ዙሪያ ውይይት በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል። በተመሳሳይም በዛሬው እለት በአስተዳደሩ ከሚገኙ የተለያዩ ወጣቶችና ሴት አደረጃጀት አባላት ጋር፤ በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ተካሂዷል። በመድረኩ ከወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ አንፃር፤ የአስተዳደራችን ወጣቶችና ሴቶች ሊኖራቸው የሚገባው ሚና ምን…

    Read More

      የኢትዮጵያ ጤና መድን አገልግሎት የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ 2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ፡፡

      በዚሁ በአገር አቀፍ ደረጃ በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ የስጋት ዳሰሳ፤ የመረጃ ጥራት ዳሰሳ፤ የአባላትና የመዋጮ አሰባሰብ መረጃና በቀረቡ ሪፖርቶች እንዲሁም በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድን አዋጅን በተመለከተ ያለበትን ደረጃ እና በአዋጁ የተካከተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ተብራርዋል፡፡…

      Read More

        🇪🇹 መስከረም 7/2015 የወጣቶች ምክክር መድረክ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው።

        በድሬዳዋ የሚገኙ የከተማ ቀበሌና የገጠር ክላስተር ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ይገኛሉ፡፡ ”የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሠላም በማረጋገጥ የድሬዳዋ ብልጽግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ከወጣቶች ጋር እየተካሄደ በሚገኘው ምክክር መድረክ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ መግባባት ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በጋራ በመሆን በቅድስት ማርያም ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን በመገኘት የዓብይ ፆምን ፆመው በስርዓተ ቅዳሴ ለተሳተፉ የእምነቱ ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎች እና ጣፋጭ ምግቦችን የመስጠት መርሀ-ግብር በዛሬው እለት አካሄዱ

        በመርሀ ግብሩ ሲያስተባብሩ ያነጋገርናቸው የእስልምና እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች በአብሮነትና በመተሳሰብ የፆም ወቅቱን እያመሰገንን ነው በማለት የተናገሩ ሲሆን፤ የዛሬው ዝግጅት ዋነኛ አላማም በድሬደዋ ሁሉም ሀይማኖት በመከባበርና በመተሳሰብ እንደሚኖር ለማሳየት መሆኑን ጠቁመዋል። አብሮነትና ፍቅር በተግባር በሚገለፅባት ድሬዳዋ ዛሬም ብዙዎች በተምሳሌትነት ሊወስዱት የሚገባ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። በቀጣይም እንደዚህ አይነት የመቻቻልና የአብሮነት እሴትን የሚያጠናክሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ…

        Read More

        በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የነበረንን ቆይታ አጠናቀን ወደ አዲስ አበባ ተመለሰን የሳይፕረስ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኮንስታንቲኖስ ኮምቦስ እና የልዑካን ቡድናቸውን በጽሕፈት ቤታችን ተቀብለናል። ሁለቱ ሀገሮቻችን የዲፕሎማቲክ ግንኙነታችንን ለማጠናከር ብሎም ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ትብብሮችን ለማጎልበት ጠንካራ ፍላጎት አለን። በመሆኑም እነዚህን የጋራ አላማዎች ለማራመድ የሚጠቅሙንን ሰፊ አድማስ ያላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል፦ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ( ዶ/ር)

        Read More

        የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ባለፍት አመታት በርካታ የለውጥ ስራዎችን መስራት መቻሉ ተገለፀ

        #DGC መስከረም 22/2017 የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በ 2016 ዓ.ም በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ፖሊስ ጣቢያዎች እውቅና መስጠት እንዲሁም ተቋሙን ለረጅም አመታት ያገለገሉ አመራር እና አባላት በጡረታ በክብር የመሸኘት መርሀ-ግብርም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች እንዲሁም የፖሊስ ኮሚሽን አመራር እና አባላት በተገኙበት አካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር…

        Read More

        Waxaa la sheegay in dalkeennu si wadajir ah uga shaqeyn doono dardargelinta safarka barwaaqada ee bilowday, isla markaana la sii xoojin doono hawlaha horumarineed ee uu maamulku wado.

        Shir kooban oo lagu qiimeynayay waxqabadka lixdii bilood ee la soo dhaafay, kana soo qabanqaabiyay Xafiiska Laanta Dire Dhabe ee Xisbiga Barwaaqada, laguna qabtay ismaamulka Dire Dhabe, ayaa cinwaankiisu ahaa “Beddelka Itoobiya oo loo beddelo waddan tusaale ah.” Madashan, madaxa Xafiiska Laanta Dire Dhabe ee Xisbiga Barwaaqada, mudane Ibrahim Yusuf, ayaa si faahfaahsan u soo…

        Read More

        Xarunta ganacsiga ee taariikhiga ah ee Qefira ayaa si rasmi ah maanta dib loo furay kaddib markii lagu sameeyay dib-u-dayactir ballaaran iyo horumarin casri ah oo lagu xoojiyay kaabayaasha marinnada.

        Munaasabadda furitaanka waxaa ka qeyb galay Duqa Maamulka Dir Dhabe, Mudane Khedir Juhar, oo sheegay in dib-u-habaynta Qefira ay ka dhigan tahay bilow cusub oo kor u qaadaya ganacsiga magaalada. Duqa ayaa xusay in mashruucani uu yahay isku-dar u dhexeeya taariikh iyo casri, isagoo tilmaamay in xarunta loo habeeyay si ay u bixiso jawi ganacsi…

        Read More

          Shir jaraa’id oo uu madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada mudane isqiyaas taafase oo uu la yeeshay warbaahinta kala duwan ee dawlada iyo kuwa gaarka looleeyahay ay wuxu kaga war bixiyay qaab dhismeedka maamulka cusub ee ismaamulka diri dhabe oo ay bulshadu uga baahantahay in laga siiyo fah faahin iyo waliba hambalyada ay dawladu la wadaagayso shacabka ismaamulka.

          Mudane isqiyaas taafase ayaa fah faahin ka bixiyay qaab dhismeedka kabineedka cusub ee ismaamulka iyo masuuliyinta kale ee uu golaha baarlamaanka ismaamulka lagu hor dhaariyay waxa ay kala yihin. Ismaamulka ayaa kabineedkisa cusub uu ka kooban yahay 13 xubnood sido kale waxaa jira xubno kale oo loo dhaariyay xafiisyo kale oo ay ka mid yihin…

          Read More