አሸባሪው ህወሓት ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ነው – ምርኮኞች

    አሸባሪው ህወሓት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ረግጦ ዳግም ጦርነት መክፈቱ በትግራይ ህዝብ ጫንቃ ላይ ቆሞ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም ነው ሲሉ በተለያዩ ግንባሮች እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት የሰጡ ምርኮኞች ማረጋገጣቸውን መንግሥት ገለጸ፡፡ ምርኮኞቹ እንደተናገሩት የትግራይን ህጻናት ሳይቀር ወደ ጦር ግንባር እየማገደ የሚገኘው አሸባሪው ህወሃት በሃሰተኛ ትርክት የትግራይን ወጣት ራሱ ወደለኮሰው ጦርነት እየማገደ ክልሉን ትውልድ አልባ የማድረግ እኩይ አላማውን…

    Read More

    አዲስ የተገነባው የአርጆ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ እውነታዎች

    • በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዕድገት ውስጥ እንደ አንድ ትልቅ ምዕራፍ የሚጠቀሠው የአርጆ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ ከውጭ የሚገባውን የድንጋይ ከሰል ፍላጎት ለመተካት የሚያግዝ ነው። • የአርጆ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር በሚገኘው ብሔራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን የሚተዳደር ነው። • ፋብሪካው ለኢትዮጵያ ዕድገት ወሳኝ ለሆኑት የሲሚንቶ፣ የብረት ብረት እና የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች የድንጋይ ከሰል ያቀርባል። • ፋብሪካው በሰዓት…

    Read More

    ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለሀገራዊ አንድነትና ሠላም በሚል ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ተከታታይነት ያለው የኪነጥበብ ፌስቲቫል ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በድሬደዋ ተከናወነ።

    የኪነጥበቡ ፌስቲቫሉ መዘጋጀት ዋና አላማ ሠላምን፣ አንድነትን፣ ህብረብሄራዊትን፣ የፍቅርንና መቻቻልን ብሎም ሀገራዊ መግባባትን በኪነጥበቡ ዘርፍ ለማህበረሰቡ ጥልቅ መልዕክት ለማስተላለፍ መሆኑ ተገልጿል። በድሬደዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የተዘጋጀውና የኮሚሽኑ ታቃፊ የኪነጥበብ ክበባት የተሳተፉበት የኪነጥበብ ፌስቲቫል በሚቀጥሉት ስድስት ወራት በተለያዩ መርሀ ግብሮች በዘጠኙ ቀበሌዎችና በአራቱ ክላስተሮች ተግባራዊ እንደሚሆን ተጠቁሟል። በኪነጥበቡ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት…

    Read More

    የጅቡቲ ወጣቶችና ባህል ሚንስትር በዶ/ር ሂቦር ሞሚን አሶዌ የተመራ ልኡካን ቡድ ትናንት ማምሻውን ድሬዳዋ ገብቷል።

    ልኡካኑ በሲቲ ዞን ላስደሬ የክፍያ መንገድ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እና የሶማሌ ክልል የተለያዩ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሚንስትሯ ድሬዳዋ የገቡት ሔር ኢሴ በዮኔስኮ መመዝገቡን ምክንያት በማድረግ ከ16-እስከ 17 በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበረውን በአል ለመታደም ነው። በአሉ በፓናል ውይይትና በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስቴድየም በድምቀት ይከበራል ሲሉ የበአሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባልና በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ…

    Read More

    Hojiilee Tola-ooltummaa Hojiilee Idilee Waliin Walqabsiisuun Raawwachuun Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

    Biiroon Misoomma Maallaqaafi Abbaan Taaytaa Galiiwwan Bulchinsa Dirree Dhawaa waliin Ta’uun Paarkii Dr Kaajaa Art. Alii Birraatti Hojii tolaooltummaa gannaa gaggeessan. Saganticharrattis hojiilee kanneen akka biqiltuu dhaabuu, dhiiga arjoomuufi kanneen biroos kan gaggeeffame yommuu ta’u Hoggantuu Biiroo Misooma Maallaqaafi Dinagdee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mohammed saganticharratti argamuun haasaa taasisaniin hojiin tola ooltummaa kan yeroo…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ በዛሬው እለት <ምክንያታዊ ወጣት እንፍጠር>>በሚል መሪ ውይይት አካሄደ ፡፡

      በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን እቅስቃሴ መነሻ በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ አደረጃጀት<<ምክንያታዊ ወጣት እንፍጠር>>በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የውይይት መድረክ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት ወጣቱ መሰረታቸው ያልታወቁ መረጃዎችን ሳይከተል እንዲሁም ሁኔታዎችን ሲደግፍም ሆነ ሲቃወም ምክንያታዊ መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል። የምክንያታዊ ወጣቶች ንግግርና ሙግት በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን ሰነድ ያቀረቡት አቶ አለማየሁ…

      Read More

      Baratoonni Leenjii Ogummaa fi Teknikaan leenjifaman 671 eebbifaman

      # DGC 9/2017 Onkololeessa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koollejjiin Poolii Teknika Dirree Dhawaa fi Koollejjiin Poolii Teknika Itiyoo-Xaaliyaan Baratoota Ogummaa gara garaan leenjisaa turan 671 ebbisiisan. Sagantaa kana irratti eebbifamtootaa fi maatii eebbifamtootaan ergaa baga geessanii fi baga gammadanii kan dabarsan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Kallattii fuula duraa kan dhaamaniin eebbi arraa…

      Read More

      Jiilli Ambaasaadara Faransaay Miistar Aleeksis Laameekiin duurfamu Hojiif Dirree Dhawaa seenan

      Seenarota shan kan hammateefi Itoophiyaatti Ambaasaadara Faransaay Miistar Aleeksis Laameekiin kan duurfamu jiilli Faransaay dhimma Hojiif Dirree Dhawaa seenan Jiilli kun gara Dirree Dhawaa yeroo ga’an Buufata Dirree Xayaaraa Idil-Adunyaa kan Dirree Dhawaatti simannaan taasifameefiif jira. Jiilli kun turtii isaa kan Bulchiinsa Dirree Dhawaatti taasisuun hambaawan Turizimii fi carraawan dameen investimentii akka daawatan beekuuf danda’ameera….

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር እዲሱ ካቢኔ የመጀመርያ የስራ ጉብኝቱን የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል እደረገ::

        የፌደራል ማረምያ ቤቶች ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ለሆስፒታሉ ድጋፍ አድርግዋል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሐር በጉብኝቱ ባስተላለፉት መልዕክት ሀገር ምስረታም ሆነ እዲስ ካቢኔ መመስረት የቻልነው የመከላከያ ሰራዊታችን በከፈለው መስዋዕትነት በመሆኑ ያለን ክብር ከፍ ያለ ነው ። ያለውን ጉድለት ተመልክተን በቅርቡ ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል ። ለምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል ድጋፍ ያደረጉት የፌደራል ማረምያ ቤቶች ድሬዳዋ…

        Read More

          ቁጠባን መሰረት ያደረገ ማበረታቻ ሽልማት የባንክ ስርአት መኖር ደንበኞችን ለበለጠ ቁጠባ እንደሚያነሳሳ ተገለጸ::

          የአቢሲኒያ ባንክ በይቆጥቡ ይሸለሙ መርሓ ግብር የምስራቅ ኢትዮጵያ ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ የአቢሲኒያ ባንክ “መቆጠበብ ያሸልማል ” እና “እንሸለምዎ ” በሚል መሪ ቃል በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ 35 የባንኩ ቅርንጫፎች ቁጠባን መሰረት ያደረገ 15 ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ፡፡ በዚህ የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ የአቢሲኒያ ባንክ ድሬ ደዋ ዲስትሪክት ማናጀር አቶ ሙሉጌታ በቀለ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ባንኩ ሀገራችን ለጀመረቻቸዉ ዘርፈ…

          Read More