ብልፅግና ፓርቲ ሰው ተኮር መሆኑን አሳይቷል – ከንቲባ ከድር ጁሃር
ብልፅግና ፓርቲ በከተሞች አገልግሎትን በማሻሻልና አካታችነትን በማረጋገጥ ሰው ተኮር መሆኑን አሳይቷል ሲሉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። ፓርቲው ያስቀመጠው አቅጣጫ በትክክለኛ አፈጻጸም እየተተገበረ ነው ያሉት ከንቲባው÷ በድሬዳዋ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ከመልካም አስተዳደርና ከሪፎርም ስራዎች አንፃር በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል፡፡ በአስተዳደሩ ህብረተሰቡ ባለበት ቦታ ሆኖ በቀላሉ አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል የዲጂታል መሰረተ…


