Headlines

    በድሬዳዋ በተለያዩ ጊዜያት የሚከሰቱትን ግጭቶች ለመፍታት በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ አካላትን ማወያየት በአስተዳደሩ እየተካሄደ ነው

    በዛሬው እለትም በመንግስት ተቋማት የሚገኙ የስድቱ ፓርቲዎች አባላት የአስተዳደሩ ከንቲባ ኢብራሂም ኡስማን ፣የኢ.ህ.አ.ድ.ግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከበደ ና ሶ.ዴ.ፓ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም አህመድ እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱም በአስተዳደሩ በተወሰኑ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶች የብሄር ግጭት በማስመሰል የራሳቸውን ጥቅምና ፍላጎት ለማሳካት የሚሯሯጡ ግለሰቦችና አመራሮች የሚያደርጉት መሆኑ በውይይቱ የተነሳ ሲሆን ይህንን ከስር…

    Read More

      የድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በተለያዩ ዘርፎች ጥናትና ምርምር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ::

      ዩኒቨርስቲው በአስተዳደሩ የሚስታወሉ የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ማህ በረሰብ ተኮር ንድፈ ሀሳቦችን በማዘጋጀት ከባለድርሻ ተቋማት ጋር የተጠናቀቁ የጥናትና ምርምር ስራዎች ወርክ ሾፕ አካሄዷል። በተዘጋጀው ወርክ ሾፕ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሰለሞን ዘሪሁን እንደተናገሩት የምርምር ስራዎቻች የማህበበረሰቡን ችግር መፍታት በሚችሉ መልኩ መሰራት እንዳለባቸው ገልፀው ዩኒቨርሲቲው…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን የሚመረምር አልኒቲ (Alinity) የተሰኘ ዘመናዊ ማሽን መረቁ::

      ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክብርት ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የደም እና ህብረ ህዋስ ባንክ የዘመናዊ የደም ተላላፊ በሽታዎች መመርመሪያ ማሽንን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። ከዚህ ቀደም ማሽኑ በአስተዳደሩ ባለሞኖሩ ናሙናዎች ወደ ሌሎች ከተሞች እየተላኩ ምርመራ የሚደረግ ሲሆን ይህም ረጅም ጊዜ እንደሚወስድ ከንቲባ ከድር የተናገሩ…

      Read More

        የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ አንድ ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለፀ::

        የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሁሉም ክልሎች እስከ ታህሳስ 30 ቀን እንደሚጠናቀቅ ትምህርት ሚኒስቴር ባሳወቀው መሰረት በድሬደዋ አስተዳደር ከታህሳስ አንድ እስከ ሦስት ፈተናው መሰጠት እንደሚጀመር ተገልፇል። ይህን ተከትሎም የድሬደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የስምንተኛ ክፍል ፈተና በአስተዳደሩ ለመፈተን የቅድመ ዝግጅት ስራው…

        Read More

        በገጠር ኮሪደር ልማት የማህበረሰቡን ህይወት መቀየር የሚችሉ ተግባራት ማከናወን እንደሚቻል ልምድ መወሰዱ ተገፀ።

        በድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራው ከአስተዳደሩ ከአራቱም የገጠር ክላስተር የተውጣጣ ልዑክ ወደ ማእከላዊ ኢትዮጵያ ስልጤ ዞን በማምራት በአገር አቀፍ ደረጃ በገጠር ኮሪደር ልማት በተሞክሮነት የሚጠቀሰውን የሁልባራግ ወረዳ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ በአስተዳደሩ ኢኮኖሚ ፋይዳቸው የጎላ የሆነና የተዳከሙ ኮሪደሮችን ማነቃቃት በሚያሰችል መልኩ በከተማው ክፍል በተለያዩ ስፍራዎች…

        Read More

          የለገሀሬ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለተፈናቃይ ወገኖቻችን እንዲሁም ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ 1.2 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ ።

          ትምህርት ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ድረስ ትምህርት ቤቶች ዝግ ሆነው በተለይም የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ከመሰብሰብ አንስቶ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ እንዲሰማሩ በተወሰነው አቅጣጫ መሰረት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮም ሀገራዊ ጥሪውን በመቀበል በአስተዳደሩ በከተማም ሆነ በገጠር የሚገኙ የግልና የመንግስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ባለው ጊዜ…

          Read More

            Tobobar ku eedanaa sidii boordhiyada iidheda ee lagu dhajiyo wadooyinka ayaa uu qabtay xafiiska warfaafinta ee ismaamukan diri dhabe.

            Tobobarkan oo ay kasoo qayb galeen masuuliyinta 9ka qabale ee magaalada iyo waliba laamaha amniga ayaa lagu qabtay hudheelka triangle iyadoo uu ahmiyadiisu ahayd sidi kor loogu qaadilahaa bilicda magaalada iyadoo wakhtiyadani danbe ay kusoo badanaayan boordhiyada lagu taago fayyada wadooyinka. Hadaba tobobarkan ayaa furitaankisi waxaa gobjoog ka ahaa mudane mika`el oo ah gadhwadeenada xafiiska…

            Read More

            በፖለቲካ ሉኣላዊነት የተቀናጀነውን ድል በኢኮኖሚውም መድገም አለብን ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒሥቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ ገለፁ።

            በሥራና ክሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራ የልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 08 እና ዐ4 የተሰሩ የከተማ ምግብ ዋስትና ሥራዎችን ገምግመዋል። ሚኒስቴር ድኤታው በፖለቲካ ሉኣላዊነት የተቀናጀነውን ድል በኢኮኖሚውም መድገም አለብን ሲሉ ገልፀዋል። ኢትዮጵያ ቀና ብላ እንድትሄድ ለማስቻል በሁሉም ዘርፍ ፍሬያማ ሥራ መሰራት አለበት ብለዋል። በተለይ በሴፍቲኔት ተረጂ የሆኑትን ግለሰቦች ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ማስገባት…

            Read More