ለአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አስፋላጊ የሆኑ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ተገለፀ
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ {ዶ/ር}የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በተለይም ባለፍት አመታት በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ ችግኞችን መትከል ተችሏል ። በድሬዳዋ አስተዳደርም በያዝነው አመት በከተማም ሆነ በገጠር ከ 3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ችግኞች የሚተከሉ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞም ለሚተከተሉት ችግኞች የሚሆኑ የጉድጓድ ቁፋሮ በዛሬው እለት ተካሄዶል ። በያዝነው አመት እንደ አስተዳደር ከ…


