ታሪክ ከማይዘነጋው የመለዮ ለባሽ የአዲስ ምሩቃን፣ በተለይም በርከት ያሉ ሴት አየር ወለዶች የተመረቁበትን በዓል በጋራ በሀዋሳ ከተማ ለማክበር በመገናኘታችን የተሰማኝን ታላቅ ደስታ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።

“የእኛ ተልዕኮ ራዕይ ያለው ለትውልድ የሚሻገር ሁነኛ ተቋም መፍጠር ነው። የእኛ ተልዕኮ ውጊያ የሚያስቀር፣ ውጊያ የሚጨርስ Elite Force መገንባት ነው። የእናንተ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መገንባት፣ ኢትዮጵያን መጠበቅ፣ ኢትዮጵያን ማጽናት እና ኢትዮጵያን ማሸጋገር ነው።” ኢትዮጵያ በልጆቿ ላብ ትሰራለች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ አጥንት እና ደም ትጸናለች፤ ኢትዮጵያ አልተደፈረችም አትደፈርም፤ በክብር እና በነጻነት ለልጆቻችን የምናሸጋግራት ብቸኛዋ የአፍሪካ ፈርጥ ሆና ትቀጥላለች።…

Read More

    Hoodhaa Kennaa Dirree teenyaaf

    Urjii Bahaa Magaalaa teenyaaf Hoodhu Kennaa Kennaa caalu jechuuf Adoolessa 29 bara 2013tti Beelamaneeti jirra. Beelamani keenya Utubaa jiruu fi jireenyaa kan ta’e Naannoo keenya Daaroma lafaa irraa baraaruuf Faana Magariisaa keenya kaa’uuf Lafa Biqiltuu dhaabuuf oolu qopheessuun Barii Barraaqaan kaanee Hoodhaa Kennaa jechuutu nurra eegama. Dirree teenyaaf jennee Guyyaa kana Naannoo keenyatti argamnee Faana…

    Read More

    ኢትዮጵያ ባለራዕይ መሪ አላት – አሊኮ ዳንጎቴ

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና በኢትዮጵያ ብልፅግናን እውን ለማድረግ በስፋት ግብርና ላይ እየሠሩት ያለው አስደናቂ ሥራ ባለራዕይ መሪ መሆናቸውን ማረጋገጫ ነው ሲሉ ናይጄሪያዊው ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ ተናገሩ፡፡ ሚስተር ዳንጎቴ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና በዳንጎቴ ግሩፕ መካከል የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስ የድርሻ ስምምነት በተፈረመበት ወቅት ንግግር አድርገዋል፡፡ ስምምነቱን አስመልክተውም እንደተናገሩት እስከ 3 ሚሊዮን…

    Read More

    Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Manifeestoofi Mallattoo Filannoo Waliigala Marsaa 7ffaa Miseensotaafi Deeggartootaaf guyyaa arraa Ifoomse.

    Dirree Dhawaatti Waltajjiin Ifoomsa Manifeestoofi Mallattoo Filannoo Waliigalaa Marsaa 7ffaa Paartii Badhaadhinaa Mataduree “Itoophiyaa Gara Biyya Fakkeenyummaatti” Jedhuun gageeffame. Waltajjiin Kanarratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Badhaadhina Filachuu jechuun Hegeree Filachuu akka ta’e eeranii Mallattoo paartichaas Nadoo Qamadiitiin ta’uu ibsaniiti jiran. Badhaadhina Filachuu Abdii ifaafi nagaa waaraa Bulchinsaa gaariifi misooma Filachuu jechuudha…

    Read More

      ህወሓት ለሦሥተኛ ጊዜ በሀገር ሉአላዊነት ላይ የከፈተውን ጦርነት በጠንካራ አመራር ለመቀልበስ ሲባል የወጣ የብልጽግና ፓርቲ ጊዚያዊ የስነምግባር ጋይድላይን ዙሪያ የአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ተወያዩ።

      ጋይድ ላይኑ ህወሓት ለሦሥተኛ ጊዜ በሀገር ሉአላዊነት ላይ የጋረጠውን የጦርነት አደጋ በአስተማማኝ የአመራር መስተጋብር መቀልበስ አስፈላጊ በመሆኑ፤ የጦርነቱ ኢ-ተገማች ሁኔታዎች በአመራር የስራ ተሳትፎ ላይ ተሻጋሪና ቀጥተኛ ተጽዕኖ የሚፈጥር በመሆኑ፣ ከአመራሩ ቀጥተኛ ተሳትፎ ውጭ አገር የተደቀነባትን የህልውና አደጋ መከላከልም ሆነ መቀልበስ በጣም አዳጋች በመሆኑ፣ ከአገር መከላከያ ሰራዊት ጋርም ሆነ በየደረጃው የህልውና ዘመቻው ከሚፈልገው ወሳኝ፣ አስቸኳይና አጣዳፊ…

      Read More

      የቅድስ ገብርኤል የንግስ በዓልን አስመልክቶ የሙስሊም ማህበረሰብ በሳባ ደብረ ሀይል ቅድስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን በመገኘት የጽዳት ዘመቻ አካሂደዋል::

      የቅድስ ገብርኤል የንግስ በዓልን አስመልክቶ የወረዳ2 አስተዳደር የሙስሊሙ እህት ወንድሞች በሳባ ደብረ ሀይል ቅድስ ገብርኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ በመገኘት የጽዳት ዘመቻ መርሃ ግብር አካሂደዋል። የቅድስ ገብርኤል የንግስ በዓልን በድምቀት ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲከበር ለማድረግም አስተዳደርሩ በርካታ ስራዎች እየተከናወነ መሆኑን የገለጽት የወረዳ 2 አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ምስራቅ በወረዳው ከሚገኙ የጸጥታ አካል እንዲሁም የሙስሊም…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቋል።

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚና ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አካላትን እንደገና ለማቋቋምና፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ለመወሰን የወጣ አዋጅ፤ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ፤ እንዲሁም የከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ በመወያየት አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የሚከተሉትን ዕጩዎች 1- አቶ ሻኪር አህመድ፣…

        Read More

        “ኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ በየክልሎች የሚከናወኑ ከ17 ዓመት በታች የስፖርት እንቅስቃሴዎችን በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቃል።”:-የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

        የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ እና የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ ለመላዊ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ብሄራዊ ቡድኑ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተሰቶ በመሰራቱ የተገኘ ድል መሆኑን ኮሚሽነር አለሙ ገልፀው፤ የኢትዮጵያ ከ17…

        Read More

          ድሬዳዋ በመጀመሪያው የቴኒስ ውድድር ድል ቀናት።

          የኢትዮጵያ ቴኒስ የክልሎች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በድምቀት ሲጀመር ድሬዳዋ ተጋጣሚያቸውን በማሸነፍ በድል ጀምሯል ፡፡ # በዛሬው ዕለት በተካሄዱት የመክፈቻ ጨዋታዎች በወንዶች ድሬደዋ ከሐረሪ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ አድርገው ድሬዳዋ 2 ለ 1 በሆነ አጠቃላይ ውጤት አሸንፏል፡፡ # በወንዶች አዲስአበባ ከደቡብ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን አዲስ አበባ 3 ለ 0 አጠቃላይ ውጤት…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የሁላሁሉል እና ኮርቱ ገጠር ቀበሌዎች ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ መውጣታቸው በመረጋገጡ የዕዉቅና እና ሽልማት ተሰጠ፡፡

            በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ በተሰሩ መጠነ ሰፊ ሥራዎች ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ ለሆኑ ቀበሌዎች የዕውቅና ሽልማት ተሰጠ፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የሃይጅንና አካባቢ ጤና አጠባበቅ ክፍል በአስተዳደሩ ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ የሆኑ የገጠር ቀበሌዎችን ሽፋን ለማሳደግ እያከናወነ ባለው ዘርፈ ብዙ ትግበራ የሁላ ሁሉል እና የኮርቱ ገጠር ቀበሌዎች ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ መሆናቸው ታውጇል፡፡ በሁለቱም ገጠር…

            Read More