የ3ኛ ዙር የመስክ ምልከታ የድሬ ደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና መዘጋጃቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮ እየተሰሩ ያሉትን ፕሮጀክቶች ጎበኘ።

    ቋሚ ኮሚቴው 7ኛው ቀን የመስክ ምልከታ በመንገዶች ባለስልጣንና ከተማ ፅዳትና ውበት ኤጄንሲ እየተሰሩ ያሉት በርካታ ፕሮጀክቶች የሉበትን ሁኔታ ስመለከት የነበረ ሲሆን ከአድሱ ኬላ እስከ ጂቡቲ ሀይ ዌይ የሚያደርስ በ521ሚሊየን ብር እየተሰራ ያለው የ4.2ኪ.ሜ መንገድ ግንባታው 13% መድረሱን ከሳይት ባለሞያዎችም ማረጋገጥ ችሏል። በተጨማሪም የቆሻሻ ማስወገጃ አከመባቢ የተቋቋመው የኮምፖስና ፕላስቲክ ምርት ሰራ ለይ 60 ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ…

    Read More

      waggaa 29ffaan Guyyaa Ayyaana hundeffama ODP kurfii gara garaan kabajamuu jalqabe

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti waggaa 29ffaan Guyyaa Ayyaana hundeffama ODP kan dhaadannoo “Ilaa fi Ilaameen Milkaa”ina Egereetiif!” jedhuun bulchiinsa Araddaa 08 tti dargaggootni kaka’uumsa ofii isaaniin manneen maatii harka qalleeyyii suphuudhan kabajaniiru . Kurfii kana irratti Hoogantuu Biiroo Barnootaa kan taate Adde Muluukaa Mahamad haasawa taasisaniin Akka jedhanitti Ayyaana hundeffama ODP kan waggaa 29 bara kanaa…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

      የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መመዘኛዎች ከፍተኛ ለውጥ በፍጥነት ማስመዝገብ ችሏል። ለአብነትም ግብርና ብቻውን የ7 ነጥብ 3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል። በምርት ደረጃም ሩዝን ወስደን ብናይ ከነበረበት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል ማሳደግ የተቻለ ሲሆን የስንዴ ምርትንም ከለውጡ በፊት ከነበረበት 47 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 280 ሚሊዮን ኩንታል በአጠረ ጊዜ ውስጥ አሳድግነዋል።

      Read More

      በዶ/ር አቤል መልካሙ ስም የተሰየመውን ጤና ጣቢያ ይፋ የማድረግ እና በስሙ ለሚቋቋመው ፋዉንዴሽን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር ተካሄደ።

      #DGC ታህሳስ 13/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ለድሬዳዋ ህዝብና ለአካባቢው አጎራባች ክልሎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ዶ/ር አቤል መልካሙ ህልፈተ ህይወትን ተከትሎ በህይወት እያሉ ለሰሩት ዘመን ተሻጋሪ ስራ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በስሙ ጤና ጣቢያ የመሰየም ተግባር እውን ሆኖ በበፊት ስሙ ገንደቆሬ ጤና ጣቢያ ተብሎ…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

      እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት አንድም የመገለጥ፣ ሁለትም የእርቅና ዳግም የመወለድ ምልክት ነው፡፡ በቀደመው ዘመን አዳምና ሔዋን በፈጸሙት ሐጥያት የሰው ልጅ ከአምላኩ ተቀያይሞ የፍዳ ዘመናትን አሳልፏል፡፡ ዳሩ ግን ሰው በሐጥያቱ ልጅነቱን ቢነጠቅም እስከወዲያኛው ጠፍቶ አልቀረም፤ አባቱን ያስከፋ ሥህተት ቢሰራም እስከመጨረሻው ተረግሞ አልኖረም፡፡ አጥቶ የነበረውን የልጅነት ጸጋ በክርስቶስ ዳግም ተቀብሏልና፡፡ ክርስቶስ…

      Read More

      በሚቀጥሉት ወራት ለኢትዮጵያ ህዝብ ብስራቶች ይኖሩናል፦ የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

      የብልፅግና ፓርቲ በሚቀጥሉት ወራት ለኢትዮጵያ ህዝብ ብስራቶች ይኖሩታል ሲሉ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። “ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተጓዝነው የብልፅግና ጉዞ ምዕራፍ አንድ ከጥልቅ እንቅልፍ፣ ከብዙ ዕዳ መንቃት የጀመርንበት የመነሳት ዘመን ነበር” ብለዋል በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግራቸው። በዚህ ምዕራፍ የታሰረ ይፈታ፣ የተሰደደ ይመለስ፣ ያኮረፈ ይታረቅ፣ ከመከላከያም ሆነ ከዩኒቨርሲቲ የተባረረ ይመለስ፣ በእምነት ተቋማት የተከፋፈለ…

      Read More

        ለናፍቆት ድሬዳዋ ሳምንት በአስተዳደር ደረጃ የተዋቀረው ኮሚቴ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ገመገመ ።

        በተለያዩ የአለማችን ሀገራት እንዲሁም በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ባሉ ከተሞች ላይ የሚገኙ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች የፍቅር የአንድነትና የመቻቻል ከተማ በሆነችው የድሬዳዋ ከተማ ላይ በሚካሄደው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት ይመጣሉ ። ይኸውም ፕሮግራም ከፊታችን ሀምሌ 11 እስከ ሀምሌ 16 2014 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በታላቅ ድምቀትም ይከበራል ። ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት በስኬት ይከናወን ዘንድ በአስተዳደር ደረጃ ኮሚቴ ተዋቅሮ…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለአዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ በተመለከተ ካነሱት

        ******* አዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ በዓመት ከ100 ሚሊዮን በላይ ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን፤ ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ትልቁ አየር መንገድ በቻ ሳይሆን ትልቁ የአውሮፕላን ማረፊያ ባለቤት ያደርገዋል። ለዚህ ግዙፍ የ10 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንትም ኢትዮጵያን በቀጣይነት የአፍሪካ የአቬሽን ማእከል ሆና እንድትቀጥል ያደርጋታል።

        Read More

          6ተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መራጩ ህዘብ ተገቢውን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እና የዜጎችን ተሳትፎ በምርጫው ላይ እንዲኖር በበጎ ሥራዎች ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ስልጠና ተሰጠ፡፡

          ያለ ዜጎች ተሳትፎ እውነተኛ ዴሞክራሲና፣ ሕገ መንግስቱን እውን ለማረግ እንደማይቻል ሁሉ ከቅርብ ወራት በኋላ የሚካሄደውን 6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ በህዝብ ተሳትፎ የዳበረ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን በእንደዚህ ዓይነቶቹ ስልጠናዎች አማካኝነት ዜጎችን ማስተማር የምርጫው ውጤት ግልጽና በህዝቦች ዘንድ ተቀባይነት ያለው ምርጫ እንዲሆን፡፡ የስልጠናውን ያዘጋጀው ምስራቃዊ የዕድገት ፋና የበጎ አድራጎት ማህበር ከINITIATIVE AFRICA በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ 6ተኛው ዙር አገር…

          Read More

            የህግ የበላይነትን በህጋዊ መንገድ ማረጋገጥ ለዜጎች  መከበር  ዋስትና ነው

            የህግ የበላይነትን በህጋዊ መንገድ ማረጋገጥ ለዜጎች  መከበር  ዋስትና ነው በዓለማችን በየትኛውም ሀገር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እገዳ የማይጣልባቸው ሰብዐዊም ሆኑ ዴሞክራሲያዊ መብቶች የሉም፤ አይገኙምም፡፡ ሁሉም የመብት ዓይነቶች በአጠቃቀማቸው ላይ የህግ ጥሰት ሲታይባቸው በህጋዊ መንገድ እገዳ ሊጣልባቸው ይችላል፡፡ የትኞቹንም መብቶቻችንን ስንጠቀም የህጎች ሁሉ የበላይ የሆነውን ህገ መንግስትና ሌሎች ዝርዝር ህጎችን ፣ አዋጆችንና መመሪያዎችን የምንጥስ ከሆነ መብቶቹ መብቶች መሆናቸው ይቀርና ወንጀሎች…

            Read More