በአስተዳደሩ በ2012 በጀት ዓመት ስራቸው የተጠናቀቁ የካፒታል ልማት ፕሮጀክቶች የምረቃ ስነስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።

    በዛሬው እለት ከሚመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው ለተለያዩ የመንግስት ስራ የሚውሉ 40ፒክአኘ መኪናዎች ፣2 የእሳት አደጋ መኪናዎች ፣ 2የውሀ መጓጓዥ ቦቴዎች ፣10 የደረቅ ቆሻሻ መኪኖች 4 የስጋ ማመላለሻ መኪኖች ሲሆኑ መኪኖቹ ከ148ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሆነባቸው ናቸው። በስነስርአቱ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቀዋል። በዛሬው እለት የሚመረቁ የግንባታ ስራዎችን በቀጣይ መረጃዎችን እናደርሳለን።

    Read More

    የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የጋራ ታሪካችንን በመዘከር አንድነታችንን የምናጠናክርበት ነው፡- አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

    የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የጋራ ታሪካችንን በመዘከር አንድነታችንን የምናጠናክርበት እና የወደፊት ብልጽግናችንን የምናረጋግጥበት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ እና የምክር ቤቱ አባላት የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኘሮጀክትን…

    Read More

      በድሬደዋ ከተማ ለሚንቀሳቀሱ 200 ለሚሆኑ የባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች የሌሊት ታክሲ አገልግሎት ፍቃድ ተሰጠ፡፡

      ተሽከርካሪዎቹ የአገልግሎት መስጫ መለያ ቁጥር በመውሰድ ወደ ስራ እየገቡ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ የትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው ቁጥራቸው ከ10ሺ የሚልቁ የታክሲ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት ለመስጠት ፍቃድ ወስደው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡ በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ የህዝብና ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት አደረጃጀት ስምሪት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ነጋ እንደሚናገሩት እኝህን ተሽከርካሪዎች በአግባቡ ተገቢውን ግልጋሎት እንዲሰጡ በመቆጣጠር ረገድ የስምሪት ባለሙያውም ሆነ…

      Read More

        Tajaajila Hospitaalli Dil-Corraa laatu Sadarkaa fooyya’aatti guddisuuf irratti kan xiyyeefate mariin geggeefame.

        Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Deetaan Ministeera Fayyaa Dr. Darjee Dhugumaa , Bakka Bu’aa Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo Sulxaan Aliyyii , Hoogantuun Biiroo Fayyaa Bulchiinsa Adde Lamlam Bazaabih akka sumaas Hoogantoonni ol’aanoon Qaamolee ga’ee Fayyaa kan Federaalaatii fi Bulchiinsaa kan irratti hirmaatan Tajaajila Hospitaalli Dil-Corraa laatu Sadarkaa fooyya’aatti guddisuuf…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሰን ጋር ተወያዩ

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሰን በበርካታ የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከውይይቱ በኋላ፥ ኢትዮጵያ እና ዴንማርክ የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት ናቸው ብለዋል። ይህ ግንኙነት ለተጠናከረ የሁለትዮሽ ትብብር ደልዳላ መሠረት ሆኖ የሚያገለግል ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ።

        Read More

          ከድሬዳዋ ፖሊስ የተሰጠ ጥብቅ ማሳሰቢያ

          የድሬዳዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው ማንኛውም በድሬዳዋ ከተማ እና ገጠር ውስጥ የሚገኝ ግለሰብ ፣መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅትና መ/ቤት በእጁ የሚገኘውን የጦር መሳሪያ ፍቃድ ቢኖረውም ባይኖረውም በአቅራቢያው በሚገኝ የቀጠናው ፖሊስ ጣቢያ ድረስ በግንባር በመሄድ ማስመዝገብ እንዳለበት አሳስቧል፡፡ ፖሊስ እንዳስታወቀው ከህዳር 2 ቀንእስከ ህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ሁለት ቀናት ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ፣ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆነ…

          Read More

            የ 06 ቀበሌ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ ።

            በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ በህክምና ክትትል ላይ ላሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ይሆን ዘንድ የ 06 ቀበሌ የተለያዩ የእርድ ከብቶች ፣ የምግብ ግብአቶች እንዲሁም የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በዚሁም የድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሱልጣን አልዬ በተለይም አስፈላጊና…

            Read More

            Xuska 19aad ee maalinta qoowmiyadaha iyo shucuubta dalka ayaa ismaamulka dir dhabe looga xusi doona laga bilaabo toddobaadkani ilaa laga gaadhayo 18 bishani gudba/hidhaar ee sannadkani 2017 T.I

            #DGC gudba 03/2017 Afhayeenada golaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhabe marwo fadxiya aadan ayaa shir saxafadeed ay xafiiskeeda kula yeeladay warbaahinta sheegtay in xuska sannadkani loogu diyaar garoobay si diiran iyado ay maalintani tahay maalin dastuurka qaranka ku xusan oo ah maalintii la helay midnimada iyo sinaanta taasi oo laga dhaxlay dimuquraadiyad madax-banaani. Marwo fadxiya aadan…

            Read More

            በድሬዳዋ ከተማ“ አብሮነት ለበጎነት “ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማእድ አጋራ

            #DGC መጋቢት 16/2017 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ አርአያነቱን ሌሎች የፋይናንስ ተቋማትም ሊከተሉት እንደሚገባቸው ገልጸዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት እና ስኬት እያበረከተ ካለው አስተዋጾና አገልግሎት ባሻገር ከሚያገኘው ትርፍ ላይ እና ሰራተኞቹን በማስተባበር ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ተግባራት መካከከል ይህ በድሬዳዋ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች “አብሮነት ለበጎነት…

            Read More