መስከረም 9/ 2015ዓ.ም በዛሬው እለት በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡

    የትምህርት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ በእመቤታችን ጀምሮ ሳቢያን ቁ.2 ት/ቤት እንዲሁም በምስለ እናት ት/ቤት የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ፣ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዲሁም የማህበራዊ ዘርፍ የከንቲባው አማካሪ አቶ ዑመር አህመድ በጋራ በመሆን በት/ቤቶች የአጀማመር ሂደቱን በመስክ ምልከታ የተደረገበት ነበር፡፡ በ2015 ዓመት የትምህርት ዘመን 6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፣የ8ኛ…

    Read More

    waxaa maanta kabilaabmay Xiriirka baaskiilka Itoobiya ayaa soo qabanqaabiyay tartanka baaskiilka wadaniga ah ee Caariif Dir 2017 ee ismaamulka dir dhabe laga bilaabo xoorrey 26 Dharabaley 4.

    Tartanka furitaanka ee tartamayaasha ayaa ku billowday todobo wareeg oo 15.4 kilomitir ah magayada Yskor Frew, Ebenezer Alemu iyo Mehrete Mogese ayaa tartanka ku dhameystay hal ilaa saddex. Soddon iyo lix baaskiil ayaa ka qaybgalay tartanka 79.2 km 36, oo ay ku jiraan Toto Baaskiil Club, Dir Kenema, Dir Police, Central Ethiopia, Addis Ababa iyo…

    Read More

      Qulqulina miidhaginaaf hawaasni akka tumsu waamichi dhiyaate

      Magaalaan Dirree Dhawaa qulqulluu fi miidhagduu akka taatu hawaasni koosiiwan iddoo sirriitti qabuun qaamolee qulqulleessaniin akka qulqulleefamu taasisuu irrattii fi iddoo hin malle keessattuu daadiiwan irratti gatuun miidhaginaa fi qulqulina magaalattii balleessuun dhibeewaniif saaxilamuun duratti shoora gama isaa bahachuu akka qabu Ejansii Qulqulinaa fi Miidhagina Magaalaan Dirree Dhawaatti Abbaan Adeemsa Hojii Misooma Magariisaa , Iddoowan…

      Read More

        Italy-Italy graduated 1311 students.

        The college of art education in Italy-Italy has graduated 1311 students who were training the bridge of different education. Among these graduates, 2th to 4th grade training, 1282th grade, 1311 students, 7 students and 4th grade at Satellite campus, 29 students in total 1311 students. I’m so blessed to have you. On this inauguration ceremony,…

        Read More

          አሽከርካሪዎች በትራፈክ ደንብ መተላለፍ ሲቀጡ በዘመናዊ የባንክ ክፍያ ስርአት ታግዘው ክፍያቸውን ባቅራቢያቸው በሚያገኙት የአቢሲኒያ ባንክ እንዲፈፅሙ ለማስቻል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ።

          በአተገባበሩ ላይ ለትራፊክ አባላትና ለትራንስፖርት ተቆጣጣሪ አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰቷል፡፡ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንደመልካም አስተዳደር ችግር ሲነሱ ከነበሩ ችግሮች አንዱ የዘመነ የቅጣት ክፍያ ስርአት ባለመኖሩ የሚደርሱ ተገልጋይ እንግልቶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ይህንኑ ችግር በዘላቂነት እንደሚቀርፍ የታመነበት ዘመናዊ የክፍያ ስርአትን ለመተግበር ከአቢሲኒያ ባንክ ጋር ስምምነት በማድረግ አሽከርካሪዎች የቅጣት ክፍያቸውን በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች መክፈል እንዲችሉ…

          Read More

            የአፍሪካዊያንና የመላው ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ምሳሌ የሆነውን፤ የኢትዮጵያዊያን ጀግኖች የአሸናፊነትና አልበገር ባይነት መንፈስ ለመስበር፤ እንዲሁም ኢትዮጵያን ደካማ፣ የተበታተነችና ሉአላዊነቷን የተነጠቀች ሀገር ለማድረግ፤ አሸባሪው የህወሓት ቡድን እና ጀሌዎቹ ምዕራባውያን ሀገራት ግልፅ ጦርነት ከከፈቱብን ሰንብተዋል።

            መላው የድሬዳዋ ህዝብ እና የአስተዳደራችን አመራሮች፤ እንደ ጀግና አባቶቹ “ተከተሉኝ” ብሎ ኢትዮጵያን ሊያድን ወደ ጦር ሜዳ ያቀናውን መሪያችንን ጥሪ ተቀብለን፤ የምንችል በግንባር ቀሪዎቹ ደጀን ሆነን፤ የአድዋን ድል በመድገም አዲስ ታሪክ ለመስራት፤ ሌት እና ቀን በአንድነት መትጋት ይኖርብናል። እመኑኝ… እኛ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራችን የሚጠበቅብንን ዋጋ በመክፈል፤ ታሪክ ከሚያደንቃቸው የጀግና ልጆች መካከል አንዱ ሆነን፤ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን በክብር መዝገብ…

            Read More

            Aggaammii humnoonni diigumsaa biyya keenyarratti godhan kamiyyuu mootummaa waliin dhaabbannee qolachuuf qophiidha jedhame.

            Mariin hubannoo cimsuu bakka bu’oota hawaasa araddaalee 04,05fi 06 lola humni shoororkeessaa ABUT biyya diiguuf banerratti mataduree “Tokkummaan Kabaja Biyyaaf Haafalmannu” jedhuun gaggeeffame. Waltajjii marii kan gaggeessan Hogganaa Biiroo Galii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Abdusalaam Mohammad, Hogganaa Biiroo Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Buruk Fallaqaafi Hoggantuu Biiroo Fayyaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Lamlam…

            Read More

              ለተፈናቃዮች 10.5 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

              ከሰኔ 7 እስከ 21 ድረስ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ላይ ለተፈናቀሉ ዜጎች ማቋቋሚያ የሚውል 10.5 ሚሊዮን ብር ከነዋሪው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ለማዘጋጀት ማቀዱን የድሬዳዋ አስተዳደር ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአገራችን በተከሰተ ጊዜያዊ ግጭት ሳቢያ ከ3 ሚሊየን በላይ ኢትዮጲያውያን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ቤት ንብረታቸውን…

              Read More

              Waxaa la tilmamaay in dhalinyaradu ay ka faa’idaystaan ​​fursadaha ay haystaan ​​sii ay uu noqdaan kuwo hal abuur leh.

              Waxaa la soo gabogabeeyay madasha tayaynta dhalinyarada oo uu soo qaban qaabiyay komishiinka dhalinyarada iyo ciyaaraha ee ismamulka diridhabe oo kaashanaya garabka dhalinyarada ee ismaamulkaasi waxana halku dhag looga dhigay “Ka qayb qaadashada dhalinyarada iyo ka faa’iidaysiga horumarka dhan walba ah”. Waxaana madasha kaso qayb galay oo ka hadlay duqa ismaamulka magalada Diridhabe Mudane Khadir…

              Read More

                የፖሊዬ ክትባት ዘመቻ በድሬደዋ አስተዳደር እና በሶማሌ ክልል ሺኒሌ ወረዳ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል::

                የክትባት ዘመቻው ሲጀመር የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቤሮ ሀላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ፣ የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ዩሱፍ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ ከዛሬ መስከረም 27 – 30 ድረስ ለተከታታይ 4…

                Read More