“ቃንቄ ከኢንሳ” በሚል ርእስ በኢስማኢል መሐመድ የተጻፈው የዙርጂ በከልቻ የሙዚቃ ባንድ ምስረታ እና የአፍረን ቀሎ የኦሮሞ የባህል ማእከል ምስረታ ጅማሮንና የዘመኑን ታጋዮች አስተዋጾ የሚያወሳ የታሪክ መጽሃ ተመረቀ ፡፡
በመጽሃፉ ምረቃ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር “ቃቄ ከኢንሳ “ በሚል ርእስ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ መጽፍ በወቅቱ አፍረን ቀሎ የባህል ቡድን በሚል የሽፋን ስያሜ የተመሰረተው ቡድን ኦሮሞዎች ብቻ ሳይሆኑ የሶማሌ ወንሞችና ሌሎች ብሔር ብሔረሶችንም ጭም በአንድነት በማሰባሰብ የወቅቱን ጭቆና ኪነትን እንደማታገያ ስልት በመጠቀም ለመታገል የተሰባሰቡትን የትግል ታሪክና ታጋዮች ታሪክ “ ማን…


