ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ

የሚኤሶ ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ሁለት ክልሎችን እና የድሬዳዋ ከተማን እንደሚያስተሳስር የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር የማጎልበት ሚናው ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ ከወደብ ወደ ማዕከላዊ የሀገራችን ክፍል የሚደረጉ…

Read More

    ለ 16 ኛው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

    16 ተኛው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የፊታችን ህዳር 29 የሚከበር ሲሆን በአስተባባሪነት ደግሞ የኢትዮጲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው ። ለዚሁም በአል ይሆን ዘንድም የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በሚከበረው በአል ላይም ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም ፣ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ለቀጣዩ ክልል ማስረከብ ፣ ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ…

    Read More

      ወጥነት ያለው የኮሚዩኒኬሽን ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ ተጠቆመ።

      ይህን ያሉት የድሬዳዋ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ በዛሬው እለት በኮሙኒኬሽን ቢሮ አዘጋጅነት በአስተዳደሩ ለሚገኙ የሴክተር መስሪያ ቤቶች እና በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዎች እንዲሁም በገጠር ክላስተሮች ላሉ ኮሙዩኒኬተሮች በተዘጋጀ ስልጠና ላይ ነው። በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ ኮሙዩኒኬተሮች በቀውስ ጊዜ ኮሚዩኒኬሽን ስትራቴጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰቷል። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ…

      Read More

        Bulchiinsatti Qormaatni Biyyaalessaa Kutaa 12ffaa milkaa’inaan xumuramuun ibsame.

        Manneen Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa kanneen gara garaa keessatti Guraandhala 29 Ganama irraa eegalee Qormaatni Biyyaalessaa kan Kutaa 12ffaa kennamaa ture guyyaa arraa Bitootessa 2-2013 tti milkaa’inaan xumuramuu kan ibsan Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Hoogantuun Biiroo Barnootaa Adde Muluukaa Mahamad qaamolee milkaa’ina Qormaataaf ga’ee gumaachan mara galateefataniiru. Qormaatni Biyyaalessaa bara barnootaa 2012 kan Kutaa 12ffaa sababa…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሠራተኞች የተረከቡትን የወ/ሮ ጃለሌ ወርቁ የመኖሪያ ቤት ግንባታ ጀምረዋል።

          በበሀገር አቀፍ ደረጃ በየአመቱ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ጰጉሜ 1 ቀን የበጎነት ቀን ሆኖ በመሰየሙ በዛሬው እለት የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በቀበሌ 04 ከ83 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በክራይ ቤት ሲኖሩ ለነበሩት ለአንድ አቅመ ደካማን ቤት ለመገንባት ስራ ጀምረዋል። እንደ አስተዳደር የሚያስተባብር ኮሚቴ በአስተዳደር ደረጃ በዚህ ክረምት ለአቅመ ደካሞች ለሚገነቡ ከተመረጡ ቤቶች መካከል አንዱ በ04…

          Read More

          የረመዳን ፆም ወርን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር መርሀ-ግብር በዛሬው እለት ተካሄደ ።

          1445 ኛው የረመዳን ፆም ወርን ምክንያት በማድረግ በዛሬው እለት ከሁለት ሺህ በላይ የእስልምና እምነት ተከታዮችን አሳታፊ ያደረገ ታላቅ የአፍጢር መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በለገሀር አደባባይ ላይ ተካሂዷል ። በዚሁም መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረገቱ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የ 2016 ዓ.ም የአብይ ጾም እንዲሁም 1445 ኛው የረመዳን ፆም በእኩል ቀን መጀመሩን ተናግረው በዛሬው…

          Read More

          waxaa maanta kabilaabmay Xiriirka baaskiilka Itoobiya ayaa soo qabanqaabiyay tartanka baaskiilka wadaniga ah ee Caariif Dir 2017 ee ismaamulka dir dhabe laga bilaabo xoorrey 26 Dharabaley 4.

          Tartanka furitaanka ee tartamayaasha ayaa ku billowday todobo wareeg oo 15.4 kilomitir ah magayada Yskor Frew, Ebenezer Alemu iyo Mehrete Mogese ayaa tartanka ku dhameystay hal ilaa saddex. Soddon iyo lix baaskiil ayaa ka qaybgalay tartanka 79.2 km 36, oo ay ku jiraan Toto Baaskiil Club, Dir Kenema, Dir Police, Central Ethiopia, Addis Ababa iyo…

          Read More

          ሴንትሮ አዩቲ የእርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ድሬዳዋ ገቡ።

          የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ፓውላ ኤሪክ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ሀላፊ ገበየሁ ጥላሁን፣ ኮሚሽነር አለሙ መግራ እና የአስተዳደሩ አደጋ ስጋት ኮምሽን ኮምሽነር እንዲሁም የዲያስፖራ ጉዳዮች ጽ/ቤት ሀላፊ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፓውላ ኤሪክ በቀጣይ በድሬዳዋ በሚኖራቸው ቆይታ ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት የሚያደርጉ ሲሆን በግብረሰናይ…

          Read More

          በአስተዳደሩ ለ19ሺ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩ ተገለጸ

          በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት፣ ኢኮኖሚ ንግድና ኢንድስትሪ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮን የ2017 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የመውጫ ውይይት አካሂዷል። በሪፖርቱም በበጀት አመቱ በከተማ እና በገጠር የስራ እድል ፈጠራ በግብርና በማህበራዊ እና በአገልግሎት ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች አበረታች ለውጥ መመዝገቡ ተገልጿል። በበጀት አመቱ ለ19 ሺ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩ የተገለጸ…

          Read More