ቀዳዴ ፋሚሊ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህበረሰቡ ነፃ የቅድመ የጤና ምርመራ አግልግሎት ሰጠ

በሀገራችን ከፍተኛ የጤና ተገዳሮት እየሆኑ የመጡትን የማይተላለፉ በሽታዎችን በመክላከል ረገድ የቅድመ የጤና ምርመራ አገልግሎት ትልቅ አስተዋጾ እንዳለው ተገለፀ፡፡ በታዳጊ ሀገራት ህዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱና አሳሳቢ ደረጃ ላይ ከደረሱ በሽታዎች ውስጥ ስኳር፣ ደም ግፊት እና የልብ ድካምና የመሳሰሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ይጠቀሳሉ፡፡ ቀዳዴ ፋሚሊ ጠቅላላ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራ አገልግሎት በከንቲባ ጽ/ቤት አስተዳደር ውስጥ ለሚገኙ…

Read More

    ለሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ለክብሩና ለፍቅሩ የሚያደርጉትን ድጋፍ ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነዋሪዋች ገለፁ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ 02 ኩባ ካፕ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በምገኘው የኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሆስፖታል ጉዳት ለደረሰባቸው ለኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በአካባቢው የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሉች በራሳቸው ተነሳሽነት ከ 43 ሺ ብር በላይ በሬና የፊጆታ እቃዎችን ድጋፍ አበርክተዋል። ቀደም ሲል በኢፌዲሪ ሰራዊት የአየር ሃይል አባል የነበሩ እና በጡረታ ከሰራዊቱ የተገለሉት በአሁን ወቅት በዶሮ ዕርባታ የተሰማሩት አቶ…

    Read More

    “የጤና ባለሞያው በበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሀ ግብር ላይ መሳተፉ ለሌሎች የሀገሪቷ ክፍል ጤና ባለሞያዎችም መልካም ተሞክሮ የሚሆን ነው።” – አቶ ዩሱፍ ሰኢድ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ

    #DGC ግንቦት 04/2017 “በወሊድ ወቅት በሚከሰት የደም እጥረት ምክንያት የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመታደግ ደማችንን እንለግሳለን” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር ያሉ የጤና ተቋማት ጤና ባለሞያዎች የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሀ ግብር አካሄዱ። የጤና ባለሞያዎቹ በወሊድ ምክንያት በሚፈጠር የደም እጦትና ሌሎች አደጋዎች የአንዲትም እናት እንዲሁም ነዋሪው ለህልፈተ ህይወት እንዳይዳረግ ደማቸውን በመለገስ ወገናዊ ኃላፊነታቸውን…

    Read More

    Jiilli Ambaasaadara Faransaay Miistar Aleeksis Laameekiin duurfamu Hojiif Dirree Dhawaa seenan

    Seenarota shan kan hammateefi Itoophiyaatti Ambaasaadara Faransaay Miistar Aleeksis Laameekiin kan duurfamu jiilli Faransaay dhimma Hojiif Dirree Dhawaa seenan Jiilli kun gara Dirree Dhawaa yeroo ga’an Buufata Dirree Xayaaraa Idil-Adunyaa kan Dirree Dhawaatti simannaan taasifameefiif jira. Jiilli kun turtii isaa kan Bulchiinsa Dirree Dhawaatti taasisuun hambaawan Turizimii fi carraawan dameen investimentii akka daawatan beekuuf danda’ameera….

    Read More

    Waldorgommiin Kubbaa Miilaa Baratootaa Paan-Afrikaa Marsaa 3ffaan Istaadiyeema Idil-addunyaa Dirree Dhawaatti Gaggeeffamuu Jalqabe.

    Ministeerri Dargaggoofi Ispoortii Itoophiyaa Ministeera Barnootaafi Federeeshinii Kubbaa Miilaa Itoophiyaa waliin Ta’uun Waldorgommii Kubbaa Miilaa Barattootaa Paan-afrikaa Bulchinsa Dirree Dhawaatti Kan qopheesse yommuu ta’uu sagantaan baninsaa waldorgommichaas har’a waaree booda Istaadiyeema Idil addunyaatti gaggeeffamaati jira. Ministeera Dargaggoofi Ispoortii Itoophiyaatti Deetaan Ministeera Aadaafi Ispoortii Obbo Makkiyuu Mohammed, Hogganaa Biiroo Barnootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii,…

    Read More

    የድሬዳዋ ባህልና ታሪክ ላይ እንዲሁም የባቡር መስመሮቿ ላይ ያተኮሩ ሁለት ፊልሞች ለምርቃት በቁ

    የጀርመን ባህል ተቋም (ጎተ) ኢንስቲትዩት ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመተባበር የተሰሩ በድሬዳዋ ባህል፣ ታሪክና የባቡር መስመሮቿ ላይ ያተኮሩ ሁለት ፊልሞች በዛሬው ዕለት በድምቀት ተመረቁ። በዚህም ለምርቃት ከበቁት ፊልሞች መካከል የመጀመሪያው አጭር ፊልም skins የተሰኘ ሲሆን ሂናን መሰረት በማድረግ በድሬዳዋ ከተማ ከመሰራረት፣ የባቡር መስመሮቿ፣ በኪነ ህንፃዎቿ፣ በገበያዎቿ፣ በማህበረሰቡ አለባበስ እንዲሁም ሌሎት የአኗኗር ዘይብዎች ላይ የሚስተዋሉ የባህል ልውውጦች…

    Read More

    የኢትዮጵያ እና ቻይና ትብብር

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር በሪዮ ዴጄኔሮ ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ኢትዮጵያ እና ቻይና በማንኛውም ሁኔታ የማይለያዩ ሁለንተናዊ ስትራቴጂካዊ አጋሮች መሆናቸውን እንደተናገሩ ሺንዋ ዘግቧል። ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በኮሙኒኬሽን፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በመሠረተ ልማት፣ በቱሪዝምና በሌሎችም ዘርፎች ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትፈልግ…

    Read More

      በበጀት ዓመቱ ከተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችና በገጠር ከተያዙት መካከል በማህበራዊ ዘርፍ የአሰሊሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በቀጣይ የትምህርት ዘመን ለክላስተሩ እና በዙርያው ለሚገኘው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጠው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።

      ሌላኛው በዛሬው ዕለት የተመረቀው የአሰሊሶ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ነው። ፕሮጀክቱ ከ 23 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትና ከ6 መቶ በላይ አርሶ አደሮች ከ90 ሄክታር በላይ መሬት እንዲያለሙ የሚያስችል ነው።

      Read More

       የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም በ 2017 በጀት አመት በአስተዳደራችን በገጠርም በከተማም በሀገር ሆነ በአስተዳደራችን ደረጃ የተቀመጠውን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እና ባለፍት አመታት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በርካታ ስራዎች ታቅደው ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል ::

      #DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ መንግስት የማስፈፀም አቅም በማጎልበት የዜጎችን እርካታ ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገር ተደማሪ ውጤት ሊያመጡ የሚያስችሉ ስራዎች ታቅደው በእቅዳቸው መሰረት የመጀመሪያ ሩብ አመት ስራዎች መከናወናቸውም ተገልፃል ። በመጀመሪያው ሩብ አመት በዋናነት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች እና የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ ከማድረግ ባሻገር አበይት ተግባራት መከናወናቸውም ነው በሪፖርቱ…

      Read More

      በሀሪፍ ድሬና የኢትዮጵያ ብስክሌት ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በድሬዳዋ ከተማ ከታህሳስ 26- ጥር 4 በሚደረገው ሀሪፍ ድሬ ሀገር አቀፍ የ2017 የብስክሌት ውድድር የወለወዋሎ አዲግራት አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ክለብ ብስክሌተኞች በግልና በቡድን የበላይነትን በመያዝ የመጀመሪያውን ቀን ውድድር አጠናቅቀዋል ፡፡

      የመክፈቻ ውድድሩ በማውንቴን ብስክሌት ታዳጊ የፕሮጄክት ተወዳዳሪዎች 15.4 ኪ/ሜትር በሚሸፍን የ7 ዙር ውድድር የተጀመረ ሲሆን ይሳኮር ፍሬው፣ አቤኔዘር አለሙ እና ምህረት ሞገስ ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ውድድራቸውን አጠናቅቀዋል፡፡ በሰላሳ ስድስት ዙሮች 79.2 ኪ/ሜትር በሚሸፍነው ውድድር በቅርቡ የተመሰረተው ቶቶ ብስክሌት ክለብን ጨምሮ፣ ድሬዳዋ ከነማ፣ ድሬዳዋ ፖሊስ፣ ማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፣ አዲስ አበባ እና የትግራዮ ወልዋሎ አዲግራት…

      Read More