ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

የድሬዳዋ አስተዳደር አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሸን ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን በሚስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ለከፍተኛ አመራር ለሚዲያ ባለሞያዎች እና ለዘርፉ ሙያተኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ። ስልጠናው በዋናነት ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን ለመከላከልና መልሶ ለማቋቀም የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት በራስ አቅም ለመሸፈን ዓላማ ያደረገ ነው ። የድሬዳዋ አስተዳደር አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሸን ኮሚሸነር ሱሌማን…

Read More

    Sochiin ” Akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa ” Manneen Barnootaatti jalqabame.

    Manneen Barnootaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti argamanitti Sochiin ” Akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa ” jedhu geggeefamuu jalqabe. Sagantaa sochii Manneen Barnootaatti baratoota koronaa irraa eeguuf geggeefamuu jalqabe irratti Hoogantuun Biiroo Fayyaa Adde Lamlam Bazaabihii fi Hoogantuun Biiroo Barnootaa Adde Muluukaa Mahamad gamtaan sochii kana jalqabsiisaniiru. Manneen Barnootaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti hojii buruu fi barsiisuu of-Eegannoon…

    Read More

    “ሴቶችን በየዘርፉ ማሳተፍ ሀገርን እንደ ማሳተፍ ይቆጠራል” – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው::

    ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም (OAFLAD) ጉባኤ ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል። ቀዳማዊት እመቤቷ በንግግራቸው፤ የዘንድሮው የ30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጉባኤ “የአፍሪካን ሴቶች ፈተናዎችን የመቋቋም ዐቅም መገንባት፡- የአየር ንብረት፣ ግጭቶች እና ዘላቂ ነገ” በሚል መሪ ሃሳብ መካሄዱን ገልጸዋል። ይህ መሪ ቃልም በጾታ እኩልነት፣ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚ ዘርፍ እና በአየር…

    Read More

      ከድሬዳዋ አስተዳደር ባለሀብቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 22.4 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለፀ።

      ሀገር የማዳን ጥሪ ተቀብለው <<ሀገራችን ሀብታችን፤ሀብታችን ለሀገራችን >>በሚል መሪ ቃል የአስተዳደሩ ባለሀብቶች ላደረጉት ድጋፍ በአስተዳደሩ የእውቅናና የምስጋና መረሀ ግብር በዛሬው እለት ተካሄዶል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ በመረሀ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ህውሓት አሸባሪ ቡድን በኢትዮጵያ ላይ አገዛዙን ጭኖ በቆየባቸው ባለፉት 27 ዓመታት የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነት እንዳይኖረው በመከፋፈልና እርስ በርስ እንዲጋጭ በማድረግ የቆየው አሸባሪ…

      Read More

        የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ 13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል ።

        የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ 2013 ዓ.ም ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎችና ፕሮግራሞች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 3559 ተማሪዎችን አስመርቋል ። በዩኒቨርሲቲው የመማክርት ጉባኤ ፀድቆላቸው ለምርቃት የበቁት ተማሪዎች በመደበኛ በተከታታይና በክረምት በሰባት የትምህርት መርሀ-ግብሮች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩና በመጀመሪያ ዲግሪም 3431 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 128 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ከነዚህ ውስጥም 1016 የሚሆኑት ሴቶች እንደሆኑ በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ የተገለፀ ሲሆን ከተመራቂ…

        Read More

        Xisbiga Barwaaqo ee Laantiisa Diridhaba Oo Dib U Eegis Ku Sameeyay Waxqabadkii Shaqo Xisbiga ee Wajigii Diyaargarawga Sannadkan 2018ka

        Xisbiga Barwaaqo ee Laantiisa Diridhaba ayaa dib u eegis ku samaynaysa waxqabadkii rubuci kowaad ee sanad miisaaniyeedka 2018ka oo ay la qaadanayeen madaxda qaybta Madasha dib u eegista ayaa waxaa ka hadlay Madaxa Xafiiska Barwaaqo ee Laanta Diridhaba Mudane Ibraahim Yuusuf oo sheegay in dhamaan madaxda looga fadhiyo sidii loo sii wadi lahaa geediga soo…

        Read More

        Guddiga Joogtada ah ee Arrimaha Miisaaniyadda, Dhaqaalaha, Ganacsiga iyo Warshadaha ee Golaha Ismaamulka Dire Dhabe. ayaa kulan ku yeeshay qiimeynta heerka hirgelinta qorshayaasha Xafiiska Horumarinta Dhaqaalaha.

        Kulankaas, guddigu wuxuu daahfuray liis hubin (checklist) lagu qiimeynayo waxqabadka xafiiska, gaar ahaan dhinacyada la xiriira mashaariicda horumarinta, ururinta dakhliga, iyo maareynta maaliyadda. Madaxa Xafiiska Horumarinta Dhaqaalaha, Mudane Muluka Maxamed, iyo xubnaha Maareynta Dakhliga ayaa guddiga la wadaagay warbixin faahfaahsan oo ku saabsan shaqooyinka la qabtay, caqabadaha jira, iyo qorshayaasha socda. Guddoomiyaha guddiga ayaa carrabka…

        Read More

        ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሱ ጥያቄዎች

        ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ይገኛል። ከተነሱት ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦ ሰላምና ጸጥታ፦ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የጸጥታ ስጋቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ባለፉት 6 ወራት ምን ተሰራ? ተፈናቃዮች፦ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተከናወኑ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ? ተሃድሶ፦ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ…

        Read More

        Waxaa Maamulka Diridhaba lagu Qabtay Barnaamij Nadaafadeed oo lagu xusayay Munaasibada ciida dabshidka .

        Intii uu socday barnaamijka ayaa waxaa goobta lagu xusayay Munaasabadda ciida dabshidka nadaafadda ka sameeyay Duqa magaalada Diridhaba Mudane Khedir Juhar oo ay wehliyaan Abayasha diimaha iyo dhalinyaro tabaruucaadka . Waxaa la sheegay in magaalada Diridhaba ay tahay magaalo ay dhammaan diimuhu ku wada nool yihiin kalgacal, midnimo iyo nabad, waxaana la tilmaamay in ciidahaasi…

        Read More

        ወጣቶች ሁሌም በበጎ ፍቃድ ስራዎች በመሰማራት አካባቢያቸውን የመንከባከብና ማህበረሰባቸውን የመጥቀም ስራ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

        የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻና የችግኝ እንክብካቤ አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ከወጣቶች ጋር በመተባበር የፅዳት ዘመቻ መከናወኑን እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል። በተለይም ወጣቶች ሁሌም በበጎ…

        Read More