4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ በህብረተሰቡና በመንግስት የጋራ ስራ የተሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃትና የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።

    የተለያዩ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ የልማት ዘርፎችና ፕሮጀክቶች ውጤታማ የሚሆኑት በተጠናከረ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም ሆነ በየአካካባቢው ለሚሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች ስኬታማነት የህብረተሰብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚቻለው በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የልማት ጥያቄ መነሻ ያደረጉ የአካባቢ ልማቶችን በመለየት ቅደም ተከተል በመስጠትና የህብረተሰቡን የገንዘብ ፣ የቁሳቁስና የጉልበት አስተዋፆ ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገር ነው ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

    Read More

      Dhaabilee Amantii 82 Ragaa Abbaa Qabiyyee Lafaa laatame

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti kan argaman Dhaabilee Amantii jechuuniis 82 Ragaa Abbaa Qabiyyee Lafaa Ganama arraa haala miidhagaa ta’een laatameera. Dhaabilee Amantii kanneen guyyaa har’a Ragaan Abbaa Qabiyyee Lafaa (Kaartaa) kennameef kun Dhaabilee Amantaa Muslimaa ykn Masgiidotaa fi Iddoo Awaalchaa walumatti dhaabilee 66 , kan Ortoodoksii 9 fi kan Pirooteestaantii 7 walumaa galatti dhaabilee 82 Ragaa…

      Read More

        የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የአይቻልም መንፈስን መስበር መቻሉ ተገለፀ ።

        ሁለተኛው ዙር የታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት በማስመልከት በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት የፖናል ውይይት ተካሄዷል። የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እውን ከሆነበት ጊዜ አንስቶ መላው የሀገራችን ነዋሪዎች ለግድቡ ግንባታ ጉልበታቸውን ፣ እውቀታቸውን ፣ ሀብታቸውን ፣ ጊዜያቸውን መስዋት በማድረግና በጋራ በመቆም ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እየሰሩ ይገኛሉ ። ከታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ጋር ተያይዞ…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብርናን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ

        የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መመዘኛዎች ከፍተኛ ለውጥ በፍጥነት ማስመዝገብ ችሏል። ለአብነትም ግብርና ብቻውን የ7 ነጥብ 3 በመቶ እድገት አስመዝግቧል። በምርት ደረጃም ሩዝን ወስደን ብናይ ከነበረበት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 63 ሚሊዮን ኩንታል ማሳደግ የተቻለ ሲሆን የስንዴ ምርትንም ከለውጡ በፊት ከነበረበት 47 ሚሊዮን ኩንታል ወደ 280 ሚሊዮን ኩንታል በአጠረ ጊዜ ውስጥ አሳድግነዋል።

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በባለፉት ሶስት ወራት ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

        በባለፉት ሶስት ወራት ከ1.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን አስታውቋል። የትምህርትና ስልጠና ደንበኞች አገልግሎት ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አክሊለ ታጠቅ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ባለስልጣን መስሪያቤቱ በባለፉት ሶስት ወራት 2.5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1.7 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብን እና በዚህም የእቅድን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን ገልጸዋል። አስተዳደሩ…

        Read More

          የመሬት ልማትና ማኔጀመንት ቢሮ በ2015 በጀት አመት ህገወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል ትኩረት ሊሠጥበት እንደሚገባ ተገለጸ። ቢሮው የ2014 እቅድ የአፈጻጸም ሪፖርት እና የ2015 በጀት አመት እቅዱን በህዝብ ክንፍ አስገምግሟል።

          በመድረኩም ከአስተዳደሩ የተውጣጡ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፋ ሲሆን የአፈጻጸም ሪፖርትና እቅድ ቀርቦ ሠፊው ውይይት ተካሂዷል። ከመድረኩም ቢሮው እያከናወነ በሚገኘው የሪፎርም ስራ እያመጣ ያለው ለውጥ አበረታች መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን በቀጣይም የተቋቋመለትን አላማ ከዳር ለማድረስና የህብረተሰቡን ቅሬታው ከመቀነስ አኳያ ይበልጥ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ተመላክቷል። በተጨማሪም መረጃን ከኢንፎርሜሽን ኮምንኬሽን ቴክኖሎጂና ጋር ለማስተሳሰር እየተከናወነ የሚገኘው ተግባር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገልጿል።…

          Read More

            ከድሬዳዋ አስተዳደር እና ከድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተሰጠ መግለጫ.

            ትላንት ማታ በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ በንፁሃን ዜጎች ላይ በደረሰው እጅግ አሰቃቂ የወገን ህይወት መጥፋት የድሬዳዋ አስተዳደር፣ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት እና ነዋሪዎች እጅጉን አዝነናል፤ በሰላማዊና ንፁሃን ዜጎች ላይ በደረሰው አረመኔያዊና ዘግናኝ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ልባችንም ክፉኛ ተሰብሯል፡፡ እኛ ኢትዮጵያዊያኖች ጠላት ያልደፈረን፤ ሰብዓዊ ክብራችንን ያላሳጣን ህዝቦች ሆነን ሳለ በየጊዜው በአካባቢና በማንነት ላይ ያተኮረ እጅግ ዘግናኝና…

            Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሪደር ልማት የታደሰውና ለበርካታ ሺህ ዜጎች የኑሮ መሰረት የሆነው ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል።

            በ1939 ዓ.ም አሁን ያለውን ቅርፅ ይዞ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የቀፊራ የገበያ ማዕከል፣ ለዘመናት ሲታይበት የነበረውን የፅዳት ጉድለት፣ የትራፊክ መጨናነቅና ህገ-ወጥ ንግድ ለመቅረፍ በሚያስችል መልኩ በኮሪደር ልማት ታድሶ ለምረቃ በቅቷል። ማዕከሉ በዘመናዊ መልኩ መታደሱ ለሸማቾችና ለነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን ከመፍጠሩ ባለፈ፣ ለከተማዋ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ማዕከሉ…

            Read More

            Waxaa lasheegay In Lagu Dadaalayoo Sidii dib Loogu Soo Celin lahaa Korontadii Xalaay Cillada dhanka Farsamadu Ay So gadhaay Ee Ismaamulka Diridhabe

            Korontada ismamulka diridhabe ayaa 10:30 habenimo ka dhacday ka dib markii ay cilad ku timid dhanka Transformarka Korontada Mudane Wardi Maxamad oo ah aggaasimaha badalka iyo dayactirka ee adeega korontada ismamulka diridhabe ayaa sheegay, in boqolkiiba 95 goobo ka mid ah dagmoyinka ismaamulka Diridhabe ay 1:00 habenimo dib loogu soo celiyay korontada, waxaana dadaal loogu…

            Read More