የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

    አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የተመራውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎችን በጽ/ቤታቸው የተቀብሉ ሲሆን ፥ አስተዳደሩ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ላደረገው የገንዘብ ድጋፍ በአሁኑ ወቅት…

    Read More

      ፋሲካን ስናከብር ፍቅርን በተግባር በማሳየት እንዲሆን የሃይማኖት አባቶች መከሩ ህዝበ ክርስቲያኑ ማህበራዊ እሴቶችን ለመታደግ ላደረገው ርብርብ ምስጋና ተችሮታል፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር የፋሲካ በዓል በልዩ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዋና አዘጋጅነት በተዘጋጀው ልዩ የበዓል ፕሮግራም ላይ የተገኙት የሃይማኖት አባቶችም ለነዋሪው ህዝብ የፋሲካ በአል ሲከበር ክርስቶስ ለሰው ልጆች የከፈለውን መስዋትነት በማሰብ ፍቅርን በተግባር በማሳየት ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡      የሃይማኖት አባቶቹ ባስተላለፉት የጋራ መልዕክት የፋሲካ በዓል ታላቅ ፍቅር የታየበት እንደመሆኑ መጠን በዓሉን…

      Read More

      በሶማሊያ የግዛት አንድነት ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ምንም ጥያቄ የለውም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

      በሶማሊያ የግዛት አንድነት ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ምንም አይነት ጥያቄም ይሁን ብዥታ የለውም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ዲፕሎማሲን በተመለከተ ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፤ “የሶማሊያ ህዝብ ጎረቤት ብቻ ሳይሆን ወንድምና እህት ህዝብ ነው፤ ለሶማሊያ ሰላምና አንድነት ሞተናል” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ግዛት አንድነት ከየትኛውም ሀገር በላይ ከፍተኛ…

      Read More

        የድል ብስራት ዜና አሸባሪው ጠላት ቡድን በወሎ ግንባር በህዝብ ከፍተኛ ተሳትፎ ድባቅ እየተመታ ነው።

        አሸባሪው ጠላት በሁሉም አቅጣጫ መውጣት በማይችልበት ሁኔታ ወደ ህዝቡ ውስጥ ዘልቆ ገብቷል ይህም በመሆኑ በሁሉም አቅጣጫ በህዝቡና በጸጥታ አካላት ተከቧል ይህ የአሸባሪ ቡድን በብዙ ቦታዎች መንገድ ጠፍቷቸው በነሱ ያልታየ እርህራሄ ያቀዱትን ማሳካት ባለመቻላቸው ብቻ እየተደናገሩ የአከባቢውን ህዝብ እየለመኑ ይገኛሉ። ኢትዮጵያ እንዳትፈርስና ያቀዱት እንዳይሳካላቸው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆችና የአካባቢው ህዝብ በገቡባቸው ቦታዎች በከፍተኛ ቁጣ ባገኘው ነገር…

        Read More

        #Oduu Bulchinsa Dirree Dhawaatti Duulli misooma Sululaa Qindaawaa Bonaa Guyyoota 30f gaggeeffamaa ture goolabame.

        “Sulula Qindaawaa Misooma Magariisaa Waaraaf”jedhuun guyyoota 30f kan gaggeeffamaa ture hojiin misooma sululaa bonee goolabame. Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar ergaa baga gammaddanii yommuu dabarsanitti bara kana karoora hojii sululaa guyyoota 30 baafanne galma akka gahuuf halkaniifi guyyaa hojjechuun raawwii gaarii galmeessuudhaan Kilaastarri Hasallisoo keessattuu Araddaan Ganda Rigee adda duree ta’uu himanii, hoggansi…

        Read More

        የቻይና በኢትዮጲያ አንባሳደር የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ገባ

        ልኡክ ቡድኑ ወደ ድሬዳዋ የመጣበት ዋነኛ አላማ የሁለቱ ሀገራትን ግንኙነት ለማጠናከር ሲሆን፤ በቆይታውም በነገው እለት በድል ጮራ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን ከነገ በስትያም ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጋር በትምህርት እንዲሁም በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ላይ አብሮ ለመስራትና ግንኙነትን ለማጠናከር ውይይት የሚያደርግ ይሆናል። ልኡክ ቡድኑ ኢትዮ ጁብቲ ምድር ባቡር ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር…

        Read More

        ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ህብረት አባላት የፓርቲው አደረጃጀት ተልዕኮ ማስፈፀሚያ መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

        በስልጠናው መድረክ ላይ ንግግር ያደርጉት የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሚልኬሳ ሙሜ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን የአባላትና የፈፃሚዎችን አቅም መገንባት ላይ ፓርቲው ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልፀው ይህ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠናም አባላትን በክህሎት ፣ በዕውቀት፣ እንዲሁም በተግባር አፈፃፀም ከማብቃት አኳያ የጐላ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የሞዴል ኢንተርፕይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር በዛሬው እለት ተከፈተ

        #DGC ታህሳስ 23/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር ከዘጠና በላይ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት አውደ ርዕይ እና ባዛር በዛሬ እለት በይፋ ተከፍቷል። የሞዴል ኢንተርፕይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛርን የከፈቱት የድሬዳዋ አስተዳደር የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው ናቸው። አቶ ሮቤል ቢሮው የንግድ አውደ ርዕይና ባዛሮችን በማዘጋጀት ኢንተርፕራይዞቹን ከደንበኞቻቸው ጋር የገበያ ትስስር እንዲፈጥሩ ከማስቻል ባለፈ የገበያ ዋጋን በማረጋጋት የድርሻቸውን…

        Read More

          The Dire Dawa Administration Public Service and Human Resource Development Bureau and Dire Dawa Management and Kaizen Institute, which is the responsible institution of the office, started the renovation of W/ro Ahudo Jibril’s residence.

          To participate in the annual summer voluntary service at the administration level, Dire Dawa Public Service and Human Resource Development Office and the responsible institution of DireDawa, the leaders of the DireDawa Institute and the leaders of the Kaizen Institute decided to renovate a poor house and coordinated the house renovation work. It is to…

          Read More