Headlines

    በጤናው ዘርፍ ችግር ፈቺ ጥናቶችን በማድረግ የማህበረሰቡን የጤና ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ የንድፈ ሀሳብ ግምገማ እየተካሄደ ነው::

    የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በጤናው ዘርፍ በዩኒቨርስቲው ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 19 ንድፈ ሀሳቦችን መርምሮ ለማፅደቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ በዩኒቨርስቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን አቶ በቀለ ያዜ በዛሬው ቀን እየተካሄደ ያለው ንድፍ ሃሰብ ግምገማ ቀደም ሲል የማህበረሰቡን የጤና ችግሮች ይቀርፋሉ ተብለው በህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የታመነባቸው ንድፈ ሀሳቦች ላይ…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ

    ስልጠናው በአምስት ርዕሰ ጉዳዮች ለሶስት ቀናት የሚቆይ ይሆናል። በዚህም በስልጠና መድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የካቢኔ አባላትና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በኤደን ሳሙኤል…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

    ኢትዮጵያና ብሪታንያ በስትራቴጂካዊ የኃይል መሰረተ-ልማት ግንባታ ላይም አዲስ ስምምነት ተፈራርመዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ይቬት ኩፐር ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ከውይይቱ ጎን ለጎን በሁለቱ ሀገራት መካከል የኢንቨስትመንትና የሀብት አስተዳደር የቴክኒክ ትብብርን ጨምሮ ሁለት ግዙፍ የኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶችን ወደ ተግባር የሚያስገቡ የልማት…

    Read More

      በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ ።

      በምስጋና ዝግጅቱ ላይ ከንቲባ አህመድ ቡህ እና አቶ እዝቅያስ ታፈሰን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸውና በቀድሞው ጊዜ ስመጥር የነበሩ መቶ የሚሆኑ ስፖርተኞችና መምህራን ተገኝተዋል። የኮረና ወረርሺኝ መከሰቱን ተከትሎ የቀድሞ የኢትዮጲያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋች በነበረው አቶ ተካበ ዘውዴ አነሳሽነት እርስበርስ መደጋገፍን መነሻ ያደረገው በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር በድሬዳዋ ለሚገኙ የአረጋውያን ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎችን ያደረገ…

      Read More

        የሕዳሴውን ግድብ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ 40 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለጸ ::

        ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ ወደ 40 ቢሊዮን ብር ገደማ እንደሚያስፈልግ የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽ/ቤት አስታወቀ። ለግድቡ ግንባታ በአጠቃላይ 160 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ እና እስካሁን ድረስም 121 ቢሊዮን ብር ወጪ መደረጉን በጽ/ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም ለኢዜአ ተናግረዋል። በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለግድቡ 507 ሚሊዮን…

        Read More

        በትግራይ ያሉ ፖለቲከኞችም ከአጃቢ ተዋንያን ወደ መሪ ተዋንያን መሸጋገር አለባቸው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት ባደረጉት ማብራሪያ፤ የትግራይ ሕዝብ አሁን ካለበት ችግር ወጥቶ ራሱ ተግቶ ሠርቶ መለወጥ የሚፈልግ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው ብለዋል። የትግራይ ሕዝብ ሰላም፣ ልማት ይፈልጋል፤ ከሌሎች ወንድም ኢትዮጵያውያን ጋርም በጋራ መሥራትና ማደግ ይፈልጋል ሲሉ ገልጸዋል። ነገር ግን የትግራይ ሕዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ መድረክ እንጂ ተዋንያን መሆን አልቻለም፤ መድረኩን ሌሎች ይጫወቱበታል…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የክላስተር ልማትና አስተዳደር ስኬቶች በሚል መሪ ሀሳብ የኢትዮጲያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን ለዘርፍ የክልል አስፈፃሚዎች እና ባለድርሻ አካላት የተሞክሮ ልምድ ልውውጥ መድረክ በአሁን ሰዓት እየተካሄደ ይገኛል ።

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በመርሀ-ግብሩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ

        Read More