በድሬዳዋ ቀበሌ 02 እና 03 የብልጽግና ፖርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ሻይ ቡና ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል።

    ከቀናት በኋላ በሀገራችን የሚካሄደውን 6 ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች የምርጫ ቅስቀሳ ሲያካሂድ ቆይቷል ። የዚሁ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀ-ግብር አካል የሆነ ፕሮግራም በቀበሌ 02 ሳቢያን ኳስ ሜዳ ውስጥ የብልጽግና ፖርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ሻይ ቡና ፕሮግራም ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ…

    Read More

      Koreen Yaa’ii Dhaabilee Amantii gocha Magaalaa Mooxaatti raawatame balaalefattan

      Koreen Yaa’ii Dhaabilee Amantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Baha Goojaam Magaalaa Mooxaatti gocha dhaabilee Amantaa irratti raawatame kan Amantaa kamiyyuu bakka hin buunee fi gocha balaalefattan taachaas ibsan Sirna kenniinsa Ragaa Abbaa Qabiyyee Lafaa geggeefame irratti Abbootiin Amantaa haasawa taasisaniin gocha kana kan balaalefattan taachaa addaassaniiru. Sirna kenniinsa Dhaabilee Amantii jechuuniis 82 Ragaa Abbaa Qabiyyee Lafaa…

      Read More

        የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም <<ወጣትነቴን ለሀገሬ >>በሚል መሪ ቃል በዓሉ በሚከበርባት ድሬደዋ ተካሄደ።

        የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር በሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በሀገር ወዳድነት እና በባለቤትነት ስሜት በመነሳሳት በኢትዮጵያ ሰላም፣እድገትና ብልፅግና እንዲሁም አንድነት አብሮነት ላይ ከእስከዛሬው የተሻለ አስተዋጽኦ እንድታበረክቱና የዜግነት ግዴታችንን እንድትወጡ ሲሉ ለወጣቶች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ::

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሁለተኛው ቀኑን ከያዘው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን፣ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፣ የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

        Read More

          በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ ችግኝ ተተከለ

          እንደ ሀገር በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ 660 ችግኝ በዛሬው እለት በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ  ተተክሏል፡፡   በአገር አቀፍ ሚዲያዎች የአረንጓዴ አሻራ ቀን አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጡት መግለጫ እንደ ሀገር በእለቱ ከእቅድ በላይ መከናወኑን አስታውቀዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ የተቀመጠውን የአረንጓዴ አሻራ ቀን እውን ለማድረግ በድሬደዋ በችግኝ ተከላው መርሀ ግብር የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ…

          Read More

            Affordable Restaurant Website Makers

            Content What customers say about Builder.ai Map Search Catering Business Create an app for your restaurant Store locator If I decide to cancel my subscription, what happens to the app? Be independent of delivery platforms Why restaurants need an app? Customers can order as much or as little as they want, regardless of a minimum…

            Read More

              የባከኑ የህዝብና የመንግስት ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ ይገባል ተባለ

              የባከኑ የመንግስትና የህዝብ ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ ማድረግ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት እንዳለበት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡ ለገጠሩ ህዝብ ፍትህን ተደራሽ የማድረግ ሥራም ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡ የአስተዳደሩ ምክር ቤት 42ተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤ በአስተዳደሩ የዋና ኦዲተር ጽ/ቤት፤ የምክር ቤቱ ጽ/ቤት፤ የብዙኃን መገናኛ ኤጀንሲ፣ በአስተዳደሩ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች…

              Read More

              የካይዘን ፍልስፍና በጠንካራ አመራር ቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባ ተገለፀ

              የድሬዳዋ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በአገልግሎት ዘርፍ የካይዘን ትግበራ የልምድ ልውውጥና የጋራ መግባቢያ ስምምነት መፈራረሚያ መርሀ ግብር ተካሂዷል። በመድረኩ የጥራትና ምርታማነት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግርማ ግዛው እንደገለፁት በአስተዳደሩ የሚገኙ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የካይዘን ትግበራ ስራውን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ገልፀዋል። በተለይም የለውጥስራና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ላይ የሚገኙ አመራሮች ውስጣዊ የአሰራር ስርዓትና…

              Read More

                በነገው ዕለት በአስተዳደራችን የሚጀመረውን የኢትዮጵያ ቤት ኪንግ ፕሪሚየር ሊግ እና በወቅታዊ ጉዳዮችን ዙሪያ ከመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የተሰጠ መግለጫ፡፡

                በድሬዳዋ አስተዳደር አስተናጋጅነት የሚካሄደው 4ኛ ዙር የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጫዋታዎች ከነገ መጋቢት 29/2013ዓ/ም ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ሳምንታት ይካሄዳል፡፡ ይህንን እና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የአስተዳደሩ መንግስት ኮሙዩኒኩሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ለጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል፡፡ በድሬዳዋ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የኢትዮጵያ ቤት ኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ለማዘጋጀትና ጨዋታን በስኬት እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የአስተዳደሩ…

                Read More