በኤችአይቪ/ኤድስ ላይ የሚታየው ቸልተኝነት ይቁም….

ወጣቶችን ጨምሮ ለበሽታው ተጋላጭ ተብለው በተለዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ላይ እየታየ ያለው የኤች አይቪ/ኤድስ የሥርጭት ምጣኔ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በዘንድሮው የአለም ኤድስ ቀን “የማህበረሰብ መሪነት ለላቀ ኤችአይቪ መከላከል” በሚል መሪ ቃል ህዳር 2016 ዓ.ም ታስቦ መዋሉ ይታወቃል፡፡ ማህበረሰቡ ኤች.አይ.ቪን በመከላከል ረገድ የሚጫወተው የማይተካ ሚና በአገር አቀፍ ደረጃና እስከታች ባለው የመንግስት መዋቅርና በማህበረሰብ አደረጃጀት…

Read More

    #X/W/IDD Duqa ismaamulka mudane khadiir jawhar oo hogaaminaaya qaar ka mid ah masuuliyinta kuliyada farsamada gacanta ayaa booqday xabsiga dhaqan celinta ee federaalka.

    Duqa ayaa sook or meeray qaybaha uu ka kooban yahay xabsiga dhaqan celinta oo dadka kujira lagu siiyo xirfada farsamooyinka gaagaaban. Xaruunta ayaa leh qolal dadka danbiyada kala duwan laguso helay laguna xakumay sanado oo lasiiyo tababaro dhinacyada farsamada gacanta ah oo ay markay dhamaystaan wakhtigi lagu xakumay ay nafahooda iyo qoysaskoodaba ugu shaqayn karaan….

    Read More

      Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u – MM Abiy Ahimad

      Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad Onkololeessa 24, guyyaa gootoonni Raayyaa Ittisaa Ajeja Kaabaa itti wareegaman sababeeffachuun ergaa dabarsaniiru. Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u jedhan. Ityoophiyaan biyya gootootaati jedhan Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad fuula fees buukii isaaniin ergaa dabarsaniin. Ijjoolleen ishee onneen daangaa ishee kan ijaaran,gatii kaaffaluun kabaja kan laataniif, wareegama lakkaawwamee hin dhumneen biyya…

      Read More

        ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በጀግጀጋ ከተማ የከተሞች ፎረም ኤግዝብሽን ጎብኝተዋል፡፡

        ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ለሚገነባው (የአመንጄ የጎል)የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል ፡፡  ቀዳማዊት እመቤቷ በጽህፈት ቤታቸው በኩል ከሚሰሯቸው ተግባራት መካከል አንዱ ከረጂ ድርጅች በሚያገኙት ገንዘብ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን መገንባት ነው፡፡  በ20 ሚሊዮን ብር የሚገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ የግንባታው ወጪ በኤ.ፌ.ድሪ ቀዳማዊት ጽህፈት ቤት እንደሚሸፈን ተናግረዋል ፡፡  ቀዳማዊት…

        Read More

          እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ችቦ ድሬደዋ ገባ፡፡

          ችቦው በሶማሌ ክልል ርዕስ ከተማ የሆነችው ጅግጅጋ ከተማ ተለኩሶ በሀረሪ ብሄራዊ ክልላዊ ርዕስ ከተማ ሀረር ደርሶ በዛሬው እለት የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ አዲስዓለም በዛብህ እና የክልሉ ሉዕካን ቡድን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ለወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አስረክበዋል፡፡ የችቦ መቀበል ስነ-ስርዓቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፣ ም/ከንቲባና ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቬስትመንት ቢሮ ኃላፊ…

          Read More

            የዓለም ጤና ድርጅት/WHO ድሬዳዋ ቅርንጫፍ በበሽታ መከላከልና በፈውስ ህክምና ላይ ለተሰማሩ የጤና ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡

            የዓለም ጤና ድርጅት/WHO ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከድሬዳዋ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሶስት ዙር በበሽታ መከላከልና በፈውስ ህክምና ላይ ለተሰማሩ ለመንግስትና ለግል የጤና ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው በቅርቡ ወደ ጤና ተቋማት የወረዱትን ከኮቪድ-19 ወይም ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር የተያያዙ ተግባራት ሙሉ በሙሉ በጤና ተቋማት መተግበር የሚያስችል አቅም የሚፈጥር ነው፡፡ በስልጠናው ፈጣን ምላሽ…

            Read More

              በበጀት ዓመቱ ከተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችና በገጠር ከተያዙት መካከል በማህበራዊ ዘርፍ የአሰሊሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በቀጣይ የትምህርት ዘመን ለክላስተሩ እና በዙርያው ለሚገኘው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጠው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።

              ሌላኛው በዛሬው ዕለት የተመረቀው የአሰሊሶ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ነው። ፕሮጀክቱ ከ 23 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትና ከ6 መቶ በላይ አርሶ አደሮች ከ90 ሄክታር በላይ መሬት እንዲያለሙ የሚያስችል ነው።

              Read More

              “የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በ3ኛ ዙር ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

              “የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁለት ዙር የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቁን ተከትሎ በ3ኛ ዙር ከህዳር 26-27/2018 ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሁሉም የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቋል። በሁለቱ ቀናት ቆይታ “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች…

              Read More