ሁሉም የድሬዳዋ ወዳጆች ግብርን በአግባቡ በመክፈል እውነተኛ ተቆርቋሪነታቸውን በተግባር እንዲያሳዩ ጥሪ ቀረበ

    “ግዴታዬን እወጣለሁ፣ መብቴንም እጠይቃለሁ” በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 18-ሰኔ 16 ቀን 2011 ዓ.ም ለአንድ ወር በተለያዩ መርሃ ግብሮች የሚተገበር የታክስ ንቅናቄ በድሬዳዋ አስተዳደር ተጀመረ፡፡ የታክስ ንቅናቄው የመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይም በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ሚኒስቴር ዴታ የሆኑት አቶ መሐመድ አብዶ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሐዲ ጊሪን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች…

    Read More

      የድሬዳዋ ዩንቨርስቲ ሳምንታዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዎች ለማካሄድ መዘጋጀቱ ተገለጸ::

      የድሬዳዋ ዩንቨርሲት የዩንቨርሲቲውን ማህበረሰብ ተሳታፊ ያደረገ ወርሃዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በዛሬው እለት የ2ተኛ ዙር ፕሮግራሙንም በዩንቨርሲቲው በዋናው በር መግቢያ አካባቢ አካሂዷል፡፡ በአካል ብቃት እንቅስቃሴው የዩንቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ መምህራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ የአካል ብቃት እንቅስቃሴው በሀገር አቀፍ ደረጃ ለስፖርታዊ እንቅስቃሴ የተሰጠውን ትኩረት መነሻ ማድረጉን በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ኮንስትራክሽን እና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአስተዳደሩ የተለያዩ ተቋማት የስራ አፈፃፀምን ምልከታ አድርጓል፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ኮንስትራክሽን እና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ፣ የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ገምግሟል፡፡ ቋሚ ኮሚቴ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ ቆይታው የቢሮው የ3 ወርና የ60 ቀናት ያከናወናቸው ተግባራት የገመገመ ሲሆን ቢሮው ያለው አፈፃፀም አበረታች መሆኑን በመግለፅ ፡፡በቀጣይ ተቋሙ ካርታ ያላገኙ ዜጎችን በሚመለከት ከቀበሌዎች ጋር አብሮ…

        Read More

        Guyyaan Addunyaa Miidhaa Koorniyaa “White Ribbon” Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Taateewwan Adda Addaatiin Kabajameera.

        Biiroon Dhimma Dubartootaa Daa’immaniifi Hawaasummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Guyyaa Miidhama Koorniyaa”White Ribon” akka Addunyaatti yeroo 34ffaaf akka biyya biyya keenyatti ammoo yeroo 20ffaaf kabajamu, mataduree “Hawaasa Dhaloota Dhufuuf Jeequmsa Hinobsine Ijaaruu” jedhuun, taateewwan adda addaa waliin kabajeera. Sochiin guyyaa farra miidhaa kornayaa 16ffaa mataduree “Dhaloota dhufuuf hawaasa jeequmsa hinobsine ijaaruu” jedhuun dubartoota miidhaa kornayaa irraa…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በ2014 በጀት ዓመት የተጠናቀቁ ኘሮጀክቶች የምርቃት ስነ ስርዕት እየተካሄደ ነው።

          በትላንትናው ዕለት መካሄድ የጀመረው በ2014 በጀት ዓመትበ1,2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና በገጠርና በከተማ ተሰርተው የተጠናቀቁ 31 የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃት ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለትም በገጠር ክላስተር ቀጥሏል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ የተሳተፉ ሉዑካን ቡድን የአስተዳደሩ ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር የመሩ ሲሆን በአሰሊሶ ክላስተርና በለገኦዳ ጉዱንፈታ አነስተኛ መስኖ ፣በሁሉል ሞጆ የግድብና የካናል፣የሀሎ ቡሳና ለጎኦዳ ሚርጋ የመጠጥ ውሃ…

          Read More

          በአስተዳደሩ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ በጤናው ዘርፍ እምርታ ተመዝግቧል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

          የአስተዳደሩ ነዋሪዎችን በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ፍትሃዊ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ እና ሞዴል የጤና ስርዓትን ለመገንባት በጤናው ዘርፍ እምርታ ተመዝግቧል ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ አስታወቁ፡፡ ቢሮው በመቶ ቀናት እቅድ ውስጥ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራ መከናወኑን ገልጸው በተለይም የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ አሰራሮችን ወደ ዲጂታል የመቀየር…

          Read More

          የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሩብ ዓመቱ የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉ ተገለጸ

          የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ በተያዘው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የማስመዝገብ ውጥን መያዙን ተናግረዋል፡፡ በ2017 የመጀመሪያው 100 ቀናት ተግባራዊ የተደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የተቀመጠው እድገት እንደሚመዘገብ…

          Read More

          #ዜና የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለ2017 የትምህርት ዘመን ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ለትምህርት ቢሮ አስረክቧል

          አንድም ሕፃን በመማሪያ ቁሳቁስ አጥረት ምክንያት ከትምህርት መቅረት የለበትም በሚል መርህ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያበረከተ ሲሆን፤ ድጋፉንም ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስረክቧል፡፡

          Read More

          “ዲጂታል ኢኮኖሚን መገንባት ምርጫ ሳይሆን ብልጫ ነው!” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

          ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሁለተኛውን የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ምክክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ አስመልክቶ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን በውጤታማነት መተግበራችን፣ ለዜጎች ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎቶችን ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር፣ የዕለት ከዕለት የኑሮ እንቅስቃሴን እያቀለለ ይገኛል” ብለዋል። በተጨማሪም የኤሌክትሮኒክ እና የዲጂታል ግብይት ሥርዓትን ተመራጭ የክፍያ…

          Read More