hoggansi olaanoo fi giddu galeessaa yaada jila deeggarsa federaalaa kennanii fi hojiin naannawan xiyyeeffannoo gara fuula duraa irratti mari’ataniiru.
Mariin kun irra caalaan argannoowwan jilli deeggarsa federaalaa bara baajataa marsaa lamaafaf, qophii marsaa raawwii irratti, gabaasaa fi daawwannaa dirree hojiiwwan misoomaa fayyadamummaa biyya mirkaneessuuf hojjetaman erga ilaalanii booda, argannoowwan argaman irratti kan xiyyeeffate ta’uu ibsameera namootaa fi yaada kan kennuu tahuu kasaniru. Marii kana irratti Kabajamoo Kantiibaan Bulchiinsa Diree dhawaa obbo Kedir Juhar akka…
“በአምስት ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን መድኃኒት ሙሉ በሙሉ በራሷ አቅም ታመርታለች” – ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)::
በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን መድኃኒት ሙሉ በሙሉ በራሷ አቅም እንደምታመርት ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባውን ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀው በከፈቱበት ወቅት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራስን ለመቻል የሄደችበትን ርቀት አብራርተዋል። በአንድ ሀገር ውስጥ ችግር እና ተግዳሮቶች ሲፈጠሩ ከመሸበር ይልቅ ችግሩን እንደ ዕድል መጠቀም እንደሚያስፈልግ…
የህክምና ቁሳቁስ ወደ አፋር ክልል በአስተዳደሩ ከንቲባ ሽኝት ተደረገ ፡፡ በጦርነቱ የወደሙ ሶስት የጤና ጣቢያዎችን መሰረታዊ አገልግሎት ለማስጀመር የተዋቀረው የጤና ቡድን ወደ አፋር ክልል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጆሀር ሽኝት ተደረገ ፡፡
በሽኝቱ መልዕከት ያስተላለፉት ከንቲባ ከዲር ጁሀር ጦርነት ከተከፈተብን ጀምሮ ለሶስተኛ ጊዜ የድሬዳዋ ልዑክ ወደ አፋር እየተጓዘ እነደሆነ አስታውሰው በአሁኑ ጉዞ ሶስት የጤና ጣቢያዎችን መሰረታዊ አገልግሎት የማስጀመር ዓላማን ያነገበ ነው ብለዋል ፡፡ ለዚህም አገልግሎት ከአስተዳደሩ ሁለት መቶ ሺህ ብር በማውጣት በአጠቃላይ ሶስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስና ገንዘብ መሳበሰቡን ያሳወቁት ከንቲባው ወደ ሰመራ የሚሄደውን…
አሽከርካሪዎች ስነምግባረን ተላብሰው በማሽከርከር እንዲሁም ህግና ስርአትን ተከትለው በመንቀሳቀስ ሊደርስ ከሚችል የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ ራሳቸውን እና ማህበረሰባሀውን እንዲጠብቁ ጥሪ ቀረበ
የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ከድሬደዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት ለታክሲ ማህበራት ለባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በተለያዩ ርእሰጉዳዮች ላይ የሚሰጠው ስልጠና ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል። መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት በባስልጣኑ የህዝብ ጭነት ትራንስፖርት ስምሪት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፈለቀ ፈረጃ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በእለቱ መድረክ ሚተላለፉ መልክቶችን በአግባቡ በመውሰድ ወደ መሬት ሊያወርዱ እንደሚገባ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን የእለቱ መድረክም…
ሀብቶቻችንን ወደ ትክክለኛ የቅድሚያ ትኩረት ካዋልን ማኅበረሰቡን ማሻገር እንደምንችል ማመን ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ረቡዕ በሀላባ እና ከምባታ ዞኖች የነበረንን የሞዴል የገጠር መንደሮች ርክክብ ሥነሥርዓት በመቀጠል ዛሬ ደግሞ በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡትን አስረክበናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። እነኚህ ባለሶስት መኝታ ቤት መኖሪያዎች፤ ለማብሰል የሚያገለግል የባዮጋዝ መሣሪያ፣ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ፣ የዶሮ ማርቢያ፣ የተለየ የእንስሳት በረት የተሟላላቸው ሲሆን፤ በተመጣጣኝ አነስተኛ ወጪ ከአካባቢ በሚገኙ ግብዓቶች…
Waltajjiin Seera-Hiiktotaa Biyyooleessaa Dirree Dhawaatti Gaggeeffamaati jira.
Waltajjii kanarratti Pirezidaantii Mana Murtii Waliigalaa Federaalaa dabalatrr Pirezidaantoonni Manneen Murtii Naannooleefi qooda-fudhattoonni hirmataniiti jiran. Bakka Buutuu Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaafi Hoggantuu Biiroo Maallaqaafi Dinagdee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mohammed Haasaa baninsaa taasisaniin keessummootaf ergaa baga nagaan dhuftanii dabarsaniiti jiran Bal’ina Oduu kanaa hordofnee kan isin biraan geenyu ta’a.
A discussion has started to be held with parts that are involved in the traffic accident.
The discussion with the part of the traffic accidents has been held with the role of ′′ Road for life ′′ has been held on the panel of different bodies. In this meeting, Tayita’s father of federal transportation, director of Dire Dawa Awale said that the traffic accident is happening on time to prevent the…
የፖለቲካ ፓርቲዎች ሃሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ የሚያደርጉበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል
በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሃሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ የሚያደርጉበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት አስታወቀ። ፓርቲዎች የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን ለህዝብ ተደራሽ በማድረግ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ አሳታፊና ሰላማዊ እንዲሆን የድርሻውን እየተወጣ መሆኑንም ገልጿል። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጣሂር ሮብሌ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ዘንድሮ በሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉ የፖለተካ ፓርቲዎች የድርጅቱን የቴሌቪዥን እና የሬድዮ ጣቢያዎች ተጠቅመው አማራጭ…
አራቱ የገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች በድጋፍ የተበረከተላቸውን ዘይት ፤ፓስታ እና ሩዝ ተረከቡ ፡፡
በዛሬው እለት በአራቱም ገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች ተገኝተው የምግብ ሸቀጣሸቀጦቹን ያስረከቡት የድሬዳዋ አስተዳዳር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የሰው ሀብት ልማት ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ውቢት በፍቃዱ ናቸው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የምግብ ሸቀጦቹን ለፖሊስ አባላቱ ባስረከቡበት ወቅት እንደተናገሩት ፖሊስ የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት ማረጋገጥ ከቻለ የህዝብን አመኔታ መፍጠር ይችላል ብለዋል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር…


