ታሪካዊው የቀፊራ የንግድ ማዕከል በዘመናዊ መልክ ታድሶ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል።

ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ሥፍራ በኮሪደር ልማት እድሳት እና ተጨማሪ የማሻሻያ ሥራዎች ተከናውኖለት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል። በዚህም በምርቃት መርሃ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የቀፊራ መታደስ ለከተማዋ የንግድ እንቅስቃሴ አዲስ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል። ከንቲባ ከድር አያይዘውም ይህ ፕሮጀክት የታሪክና የዘመናዊነት ውህደት የታየበት መሆኑን ገልፀው፤ የቀፊራን ነባር ማንነት ሳይቀይር ለነጋዴዎች ምቹና ከጸሐይና…

Read More

በአስተዳድሩ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን በተለያዩ መሰናዶች ተከበረ

ወጣቶችን በቴክኖሎጂ ማብቃት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን በአስተዳድሩ ለ21ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተከብሯል። በመርሀ ግብሩም ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ካሊድ መሀመድ የዘንድሮ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ወጣቶችን በቴክኖሎጂ ማብቃት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ ማክበር ያስፈለገበት አብይት ጉዳይ…

Read More

    Performance appraisal held in Dire Dawa Administration The Dire Dawa Administration Council Urban Construction and Municipal Affairs Standing Committee has reviewed the performance of various institutions in the Administration.

    The Dire Dawa Administration Council has reviewed the Urban Construction and Municipal Affairs Standing Committee Land Development and Management Bureau, Water and Sewerage Authority. The Standing Committee on Land Development and Management Bureau reviewed the Bureau’s activities over the past 3 months and 60 days and said the Bureau’s performance is encouraging. Next, the Bureau…

    Read More

      ኢትዮጲያን ለማዳን በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርጉ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ተናገሩ ።

      የአሸባሪውን የህወሀት ቡድን ሴራ ለማጋለጥና ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ለመግለፅ የተዘጋጀ ውይይት ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁም የውይይት መድረክ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በተለይም አሸባሪው ቡድን ባለፍት ሶስት አመታት ሀገራችን ኢትዮጲያን ለማፍረስ ብሎም ለውጡን ለማደናቀፍ በርካታ ስራዎችን መሰራቱን እንዲሁም አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ላይ እያካሄደ ያለውን…

      Read More

      በምጣኔ ኃብትና በዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

      በ2016 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት እንደ ሀገር በምጣኔ ኃብትና ዲፕሎማሲ መስክ ለተመዘገቡ ውጤቶች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ማድረጉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የ2016 የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባዔውን በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ባለፉት ስድስት ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በጋራ የሚገመገምበት ነው። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ…

      Read More

      በሚካሔደው የኮሪደር ልማት ጎዳና ላይ የሚጣል የማህበረሰብ ክፍል የለንም ፦ ከንቲባ ከድር ጁሀር

      #DGC መስከረም 20/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 03 አካባቢ የኮሪደር ልማቱ በሚያልፍባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አወያይተዋል። በውይይቱ የተሳተፉ የወረዳ 03 የልማት ተነሺዎች ጥያቄዎቻቸውን ለከንቲባ ከድር ጁሀር አቅርበዋል፤ ድሬዳዋ ከተማ በልማት ወደኋላ ቀርታለች መልማት አለባት ፤ ልማቷ ግን ህብረተሰቧን ሊጎዳና ጎዳና ሊጥል በሚችል መልኩ መሆን የለበትም ፤ በልማቱ ምክንያት እንድንነሳ የተሰጠን…

      Read More

      የቻይና ኢንቨስተሮች በድሬደዋ የተለያዩ ዘርፎች ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ተገለፀ::

      በኢትዮጵያ የቻይና ኢምባሲ ምክትል አምባሳደር ሚስተር ሱን የተመራ ልዑክ በድሬደዋ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ጉብኝት ያደረገ ሲሆን ከአስተዳደሩ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፉ አቶ ገበየው ጥላሁን ድሬዳዋ ከአራት የቻይና ከተሞች ጋር የህትማማች ግንኙነት እንዳላት ገልፀው በአስተዳደሩ የቻይና ባለሀብቶች በፌደራል መንግስቱ በኩል በበርካታ የኢንቨስትመንትና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ላይ እንዲሰማሩ ፍላጎት እንደለ…

      Read More

      የኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ ሰራዊት አባላት ከ3 መቶ ሺ ብር በላይ ወጪ በማውጣት ማዕድ አጋሩ

      በኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ የሰራዊት አባላትና አመራሮች በዛሬው ዕለት በክብር ዶ/ር አሰገደች አሰፋ የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የኢፌድሪ አየር ኃይል የ3ኛ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮ/ል ደረጀ ቡሽሬ የዛሬው ፕሮግራም በዋነኝነት ለሀገራችን በርካታ ቁም-ነገሮችን ላበረከቱ እናት አባት አረጋውያን ያለንን ለማካፈልና ለዳግማ ትንሳኤ በዓል ማዕድ በማጋራት እንኳን አደረሳችሁ ለማለት…

      Read More

        በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ምሁራን የሚሳተፉበት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው::

        በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ምሁራን ሚና በሚል ርእስ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክሎኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ ያዘጋጀው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ከአዳማ ሳይንስ እና ቴክሎኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ነው። በውይይቱ ላይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር…

        Read More