ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች አስታወቁ

የወረዳ 04 አስተዳደር ነዋሪዎችም በነገው እለት በሚካሄደው 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ለሀገራችን እንዲሁም ደግሞ ለአስተዳደራችን በቀጣይ አመታት የተሻለ ስራዎችን ይሰራል ብለን ያመኑበትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል። 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ ነው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ያስታወቁት ።በነገው እለትም ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ነዋሪው ህብረተሰብ…

Read More

    በአስተዳደሩ ባለፉት 9 ወራት ብቻ ከ697 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል  ይህም የእቅዱ 87.6 በመቶ ያህሉ ነው፡፡

    የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ተኛ የስራ ዘመን 41ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ፡፡ በጉባኤው የአስፈፃሚ አካላት የ9 ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች የመስክ ምልከታ አስተያየት ቀርቦ በምክር ቤቱ አባላት ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በ2011 በጀት ዓመት የአስተዳደሩ ኢኮኖሚ ከሚያመነጨው ገቢ እስከ ሶስተኛው ሩብ ዓመት ድረስ ከመንግስታዊ ታክስ 796,750,013 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ የእቅዱን 87.55 በመቶ 697,522,868ብር መሰብሰብ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን ለታላቁ የህዳሴ ግድብ የ1 ሚሊዮን ብር ቦንድ ለአስተዳደሩ አበርክቷል።

      በመርሀ ግብሩ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት አስተዳደሩ ለወራት ያክል የሕዳሴ ግድብ ዋንጫ ከሐረሪ ክልል በመረከብ የገቢ ማሰባሰቡ ስራ እየተከናወነ መቆየቱን በመጠቆም እንደ ሀገር ህግን ከማስከበር ጎን ለጎን በራሳችን ጉልበትና ገንዘብ ለመገንባት ያቀድነው ትልቁ ኘሮጀክት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለሀገራችን ልምላሜ እና ብልፅግና እንዲውል የመንግስትና የግል ተቋማት አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና…

      Read More

        ከድሬዳዋና ከአሜሪካ የተሰበሰበው የተለያዩ ድጋፎች በዛሬው እለት በኮምቦልቻ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ ወገኖቻችን እየተሰጠ ይገኛል ።

        ከሀብሩ ወረዳ ፣ ጉባ ላፍቶ ወረዳ ፣ መርሳ ፣ ሁርጌሳ ፣ ራያ ቆቦ ፣ ቆቦ ፣ ወልዲያ ፣ ሀራ ፣ የተፈናቀሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በኮምቦልቻ አጠቃላይ ከፍተኛ ትምህርት ቤት ተጠልለው ይገኛሉ ። ከድሬዳዋ አስተዳደር በሁለት ኤፍ-ኤሳር መኪና የተጫነው ድጋፍም በዛሬው እለት የኮምቦልቻ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ለተፈናቃሉ ወገኖቻችን ድጋፍ የመስጠት ስነ-ስርአት በመካሄድ ላይ ይገኛል !

        Read More

          Affordable Restaurant Website Makers

          Content What customers say about Builder.ai Map Search Catering Business Create an app for your restaurant Store locator If I decide to cancel my subscription, what happens to the app? Be independent of delivery platforms Why restaurants need an app? Customers can order as much or as little as they want, regardless of a minimum…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር የሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና በመስጠት ተመረቁ ።

            በድሬዳዋ አስተዳደር 6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫን ተከትሎ በአስተዳደሩ የሚወዳደሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳቸው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች አካሂደዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ያለምንም የፀጥታ ችግር ምርጫው ተጀምሮ ይጠናቀቅ ዘንድ በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር ለሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና…

            Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙ ኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ተግባቦት ላይ ስልጠና ሰጠ

            በመንግስት ተቋማትና ሴክተሮች የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙዩኒኬሽን ባለሞያዎች ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባቦት እውቀትና ክህሎት በማሳደግ የህዝቡን የመረጃ ፍላጎት ማሟላት የሚያስችል አቅም ሊገነባ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደሮ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ገልጸዋል :: ለተግባቦት ስራው የዲጂታል ቴክኖሎጂው መልካም እድል እና ተግዳሮትም በእኩል ደረጃ ይዞ መምጣቱን የገለጹት አቶ ብሩክ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ…

            Read More

            Maamulka Diridhaba Oo Dhagax Dhigay Dhismaha Xarunta Waxbarashada Iyo Tababarka ICT-ga Oo Heer Afrikaan Ah Oo Ay Ku Baxayso Lacag Dhan 384 Milyan Oo Birr

            Dhismaha Xarunta Tayada ICT-ga ee Waxbarashada iyo Farsamada ee Dire Dawa Polytechnic College oo ay ku baxayso in ka badan 384 Milyan oo Birr ayaa waxa dhagax dhigay Xafiiska Shaqaalaynta iyo Xirfadaha. Duqa Magaalada Diri dhabe Mudane Khedir Gobolka, Madaxa Xafiiska Barwaaqo ee laantani Diri dhibe Mudane Ibrahim Yusuf, iyo Dr. Ayele Gizachew, oo ah…

            Read More

              Dire Dawa Administration to work for the benefit of youths

              The Dire Dawa Administration is getting ready to work for the benefit of the Youths in the economic, social and civic fields for the next five years. The Forum on Sustainable Children’s Empowerment has previously worked on children’s education and health and is currently focusing on youth beyond Children and designing a five-year “Elevation” project…

              Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር ከስደት ተመላሽ ወገኖችን በተለያዩ ሙያዎች አሰልጥኖ ወደ ስራ የማስገባት ተግባር በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ::

              መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ኢሮፒያን ዩኒየን፣ ከእንግሊዝና ከስዊድን ኤንባሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ፅህፈት ቤት የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ከስደት ተመላሾችን መልሶ የማቋቋም አቅምን የማሳደግ ስራዎች ላይ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ምክክር አድርጓል። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ስደተኛ እና ከስደት ተመላሽ ወገኞች የስራ እድል ከመፍጠር አኳያ እንዲሁም ስደትን በዘላቂነት ከመከላከል አኳያ በአስተዳደሩ…

              Read More