የድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም የ 2016 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀምን ገምግሟል
የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም ባለፉት አመታት በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ለሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ አገልግሎት ፣ እንዲሁም ዘርፈ-ብዙ ኢኮኖሚያዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ፡፡ ተቋሙ በድሬዳዋ ፣ በሀረር እንዲሁም ደግሞ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጂጂጋ ቅርንጫፎችን በመክፈት ፈጣን አገልግሎቶችን ለነዋሪው ህብረተሰብ እየሰጠ ሲሆን በዛሬው እለትም የተቋሙ የ 2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ…


