በአስተዳደሩ 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይሰጣል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ
በድሬዳዋ አሰተዳደር 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚሰጥ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ይሱፍ ሰኢድ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀዋል። የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከመስከረም 30 ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት እንደሚሰጥ ኃላፊው አስታውቀዋል። በክትባት ዘመቻውም በአስተዳደሩ 97,364 ህጻናትን ለመከተብ…


