በአስተዳደሩ 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይሰጣል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

በድሬዳዋ አሰተዳደር 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚሰጥ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ይሱፍ ሰኢድ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀዋል። የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከመስከረም 30 ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት እንደሚሰጥ ኃላፊው አስታውቀዋል። በክትባት ዘመቻውም በአስተዳደሩ 97,364 ህጻናትን ለመከተብ…

Read More

    የገጠሩ ማህበረሰብ የውሃ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡

    በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ የተመራ ከቢሮ ማናጅመንት አባላት እና ከተለየዩ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ትኩረቱን በውሃ፣ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት አጠቃቀም ላይ ያደረገና አምስት የገጠር ቀበሌዎችን የሸፈነ የመስክ ምልከታ ተካሄዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የመጸዳጃ ቤት ሽፋናቸውን መቶ ፐርሰንት በማድረስ ሜዳ ላይ ከመጸዳዳት ነጻ መሆናቸው ከአስተዳደሩ እና ከጤና ቢሮ ማናጅመንት በተውጣጣ አረጋጋጭ ኮሚቴ ተረጋግጦ…

    Read More

      በድሬ ደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

      በዚህ ቅስቀሳ ስነስርዓት ላይ የብልፅግና ፓርቲ አባል የመንግስት ሰራተኞች የድጋፍ እና የቅስቀሳ ስነስርአት በከተማዋ የተለያዩ አቅጣጫዎች አካሄደዋል፡፡ በቅስቀሳው ላይ የድሬደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ ፓርቲው በድሬ ደዋ እድገት ላይ እንቅፋት የሆነውን ቻርተር ማሻሻል፣ በከተማው ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪ የአፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ ቋንቋ የስራ ቋንቋ ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰሩ ተናግረዋል ፡፡

      Read More

      የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የእርስ በርስ ትስስር መጠናከር ትልቅ አቅም ይሆናል- አቶ ደመቀ መኮንን

      የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የእርስ በርስ ትስስር መጠናከር ትልቅ አቅም እንደሚሆን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። አቶ ደመቀ የተሳተፉበት የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና አተገባበር ላይ የመከረ ስብሰባ በስዊዘርላንድ ዳቮስ ተካሂዷል። ከአለም የኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን በተካሄደው የምክክር መርሃግብር ነፃ የንግድ ቀጣና አተገባበርን ውጤታማ ለማድረግ ይበልጥ ደግሞ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊጠናከር…

      Read More

        Мостбет: бонусы на первый депозит и лучшие ставки на спор

        Мостбет: бонусы на первый депозит и лучшие ставки на спорт МостБет скачать приложение на Андроид бесплатно: скачать MostBet на Андроид с официального сайта Content Как играть н видеослотах в казино Мостбет Мостбет официальный вход Как зарегистрироваться в бк мостбет через приложение для windows? Мостбет играть на деньги Скачать Мостбет с официального сайта Преимущества мобильного приложения…

        Read More

        ‘’Bara baajata 2016 Itiyoophiyaatti guddinni harka 8.1 galmaa’eera’’- Ministira Muummee Dr.Abiyyi Ahimad

        Bara baajata 2016 Itiyoophiyaatti guddinni harka 8.1 galmaa’eera kunis sadarkaa idill-addunyaatti milkaa’ina guddaadha jedhan Ministirri Muummee Dr.Abiyyi Ahimad. Bara baajata baranaanis guddinni harka 8.4 akka galmaa’u ni eegamas jedhan. Kana keessaa qonni harka 6.1akka guddatu kan eegamu yoo ta’u lafa heektaara miiliyoona 30 qotuun oomishni kuntaala biiliyoona 1.4 ni eegamas jedhan. OBN

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ለመላ የክርስትና እምነት ተከታዮች የትንሳኤ በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የጤና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገለጹ::

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልእክታቸው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለፋሲካ በዓል በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ከንቲባው አያይዘውም በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የበረከት በዓል እንዲሆን የተመኙ ሲሆን ህዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ሲያከበር በኢትዮጵያዊነትና በድሬዳዋዊነት እሴቶቻችን የተቸገሩን የምናስብበት፣ የምንደጋገፍበትና በጋራ የምናከብረው መሆን ስላለበት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል…

          Read More

          Mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun Waltajjiin Marii Hoggantoota Bulchinsaa Gaggeeffamaati jira.

          #DGC Bitootessa 16/2017 Paartiin Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa mataduree “Bitootessitoota Bu’aa Jijjiiramafi Abdii Boruuf!” Jedhuun hoggantoota bulchinsaa waliin Waltajjiin Mario gaggeessaati jira. Waltajjiin kana Kantibaa itti aanaa fi hogganaa biiroo daldalaa industiriifi invastimantii bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh waltajjicha kan jalqabsiisan yommuu ta’a Hogganaa Itti aanaa waajjira paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaafi…

          Read More

          39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔና የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ

          በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤና 2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ፤ የአዲስ አበባ ከተማን ሰላምና ደኅንነት የበለጠ በማጠናከር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ እጀባና አስተማማኝ ጥበቃ በማድረግ ጉባኤዎቹ በሰላም እንዲጠናቀቁ ማስቻሉን ገልጿል። መላው የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አመራርና አባላት የተሰጣቸውን…

          Read More

            4ተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በድሬዳዋ ተካሄደ

            4ተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን “ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ተካሄደ። የኢፌድሪ የትራንስፖርት ሚኒስተር ሚንስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በስነ ስርአቱ ላይ ባደረጉት ንግግር እንደተናገሩት በሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞችም በተመሳሳይ እንደሚካሄድ በመጠቆም በዛሬው እለት በድሬደዋ 4ኛውን የሞተር አልባ(ብስክሌት)ስናከብር ድሬደዋ ቀደም ሲል ከሞተር አልባ ጋር ያላትን ታሪካዊ ትስስር እንዲሁም…

            Read More