የድሬደዋ ደወሌ ምድር ባቡር ያለዉን እምቅ ሀብት በመጠቀም ለከተማዋ ብሎም ለምስራቅ ኢትዮጲያ ኩራት የሆነ ተቋም ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ።

    በአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራ ከተለያዩ ተቋማት የተወጣጡ አመራሮች የድሬደዋ ደወሌ ምድር ባቡርን ጎብኝተዋል።በቅርቡ የሚኒስትሮች ም/ቤት መጋቢት 24 ቀን 2014 ባሣለፈዉ ዉሣኔ የድሬደዋ አስተዳደር ከድሬደዋ እስከ ደወሌ ድረስ ያለዉን የምድር ባቡር ንብረት በባለቤትነት እንዲያስተዳድር መወሠኑ የሚታወስ ነዉ።በጉብኝቱ ላይ የአስተዳደሩ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊን ጨምሮ የንብረት ርክክብ ኮሚቴ አባላትና የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል። ዘገባው…

    Read More

      ከይዞታቸው ለተነሱ 950 አባወራዎች በዛሬው እለት የመሬት ርክክብ ተካሄደ::

      በድሬደዋ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር ችግር ሆኖ የቆየው ለበርካታ አመታት ለመንግስት ለልማት ስራ ምክንያት ከመኖሪያ አካባቢያቸው የተነሱ ግለሰቦች በዛሬው እለት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የሚገባቸውን የመሬት መጠን ለማስረከብ የእጣ ማንሳት ሰነ-ስርአት አካሄዷል፡፡ በርክክብ ስነ ስርአቱ ላይ የአስተዳደሩ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን እንደተናገሩት በዛሬው እለት የዕጣ ማንሳቱ ስነ-ስርአት የሚካሄደው ከዚህ ቀደም ለልማት ተነሺዎች…

      Read More

        The Administration is ready to receive the Diaspora

        The government has called on the Diaspora community in Dire Dawa to accept the Dire Dawa Diaspora community. Dire Dawa Administration Trade, Industry and Investment Bureau Head, Harbi Buh, said the government is working to recognize Ethiopians living abroad and those of Ethiopian descent who are trying to withstand the pressure of Western governments. Banks,…

        Read More

          ከ176 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ቴክኒክና ሙያ የሕንፃ ግንባታ ፕሮጀክት መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡

          የግንባታ ፐሮጀክቱ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ የተገነቡ ወርክሾፖችን፣ የመማሪያ ክፍሎችን እንዲሁም የስልጠናና የአስተዳደር ሕንፃዎችን የያዘ ሲሆን G+2 የሚሆኑ 3 ህንፃዎችን ለወርክሾፕ አገልግሎት የሚውል G+4 አንድ ህንፃ በአጠቃላይም 4 የሚሆኑ ህንፃዎች ግንባታ ሙሉ ለሙሉ መጠናቀቁን የድሬዳዋ አስተዳደር የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው ገልፀዋል፡፡ በፕሮጀክቱ ግንባታ መጀመሪያ ላይ አንዳንድ ችግሮች በመከሰታቸው ፕሮጀክቱ…

          Read More

          “በታላቅ ቦታ፣ የታላቅ ሰው ስም በሚዘከርበት ስፍራ አረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ ትርጉሙ ዕልፍ ነው፡፡

          የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ በአሊቢራ ፓርክ ቀጥለናል፡፡ የዘንድሮው መርሐ ግብር ከተያዘው የ7.5 ቢሊየን ችግኝ 40 በመቶ የሚሆነው በታላቁ ህዳሴ ተፋሰስ አካባቢ የሚተከል በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ የአብሮነትና የደግነት ምሳሌ በሆነችው ከተማ ለተደረገልን አቀባበል ብሎም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማዘጋጀት እንድንሳተፍ በመደረጉ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን፡፡”…

          Read More

          የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም በ 2017 በጀት አመት በአስተዳደራችን በገጠርም በከተማም በሀገር ሆነ በአስተዳደራችን ደረጃ የተቀመጠውን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እና ባለፍት አመታት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በርካታ ስራዎች ታቅደው ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል ።

          #DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ መንግስት የማስፈፀም አቅም በማጎልበት የዜጎችን እርካታ ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገር ተደማሪ ውጤት ሊያመጡ የሚያስችሉ ስራዎች ታቅደው በእቅዳቸው መሰረት የመጀመሪያ ሩብ አመት ስራዎች መከናወናቸውም ተገልፃል ። በመጀመሪያው ሩብ አመት በዋናነት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች እና የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ ከማድረግ ባሻገር አበይት ተግባራት መከናወናቸውም ነው…

          Read More

            በ2013 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፕሮጄክቶች አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ::

            የድሬ ዳዋ በ2013 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ትኩረት አስተዳደሩ በመደበኛ ካፒታል የፕሮጀክት (አንድ ቢሊዮን አምስት መቶ ሚሊዮን ብር ) ፣ ከሌሎች ድጋፎች የተገኘ ( ሰባት መቶ ሚሊዮን ብር) እና ለቤቶች ልማት (አንድ ቢሊዮን ብር ) በድምሩ (ሶስት ቢሊዮን ሁለት መቶ ሚሊዮን ብር ) የመደበ ሲሆን በዝግጅት ምዕራፍ ወይንም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፕሮጀክቶቹን አፈፃፀም…

            Read More

            Golaha Kabineedka Is Maamulka Diridhaba, oo yeeshay kulankoodii caadiga ahaa ayaa Go,anno kaso saraay.

            Gollaha oo maanta galinki dambee shirkoda yeeshay ayaa ka hadlay mushaar kordhinta aay dhawaan losameeya shaqalaha dowlada sii loo horumariyo nolosha shaqalaha iyo arrimaha dhulka laa xirira. Golaha kabineedka ayaa ka dooday dhaqan galinta mushaar kordhinta cusub ee shaqaalaha dowladda laga bilaabo bisha Maskaraam. Hay’adda shaqaalaha dawladda iyo horumarinta cududa shaqaalaha dawladda ayaa soo bandhigtay…

            Read More

            የአፍሪካ ቀንድ የወጣቶች ፎረም በድሬዳዋ መካሄዱ ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተገለፀ ።

            “ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እና የአየር ንብረት ለዉጥ መፍትሔዎች ወጣት መር ጥረቶችን ማበረታታት ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የአፍሪካ ቀንድ የወጣቶች ፎረም በትናንትናው እለት መጀመሩ ይታወሳል ። ፎረሙ በዛሬው እለትም የቀጠለ ሲሆን በአየር ንብረት ለውጥ እና ሊደርሺፕ ላይም ውይይት አድርገዋል ። የአየር ንብረት ለውጥ በሀገራችን ፣ በአህጉራችን ብሎም በአለማችን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከሚያደርሱት ውስጥ…

            Read More

              ወጣቱ በምክኒያት ሊደግፍ በምክኒያት ሊቃወምና ሊያወግዝ ይገባል

              በዓለማችን ያሉ ምሁራን አሁን የምንገኝበት ዘመን የመረጃ ዘመን እንደሆነ ይስማሙበታል፡፡ በእርግጥም እጅግ በዘመኑና ከዚህ በፊት ባልነበሩ የቴክኒዮሎጂ ውጤቶች በመታገዝ  መረጃዎች ሊገመት በማይችል ፍጥነት ከዓለማችን አንደኛው ጫፍ ወደ ሌላኛው ጫፍ እየደረሱ ነው፡፡ በዚህም ሳቢያ በጣም ግዙፍና ሰፊ የሆነችው ዓለማችን ወደ አንድ መንደር ተቀይራለች፡፡ መረጃ ትልቅ ሀብት መሆኑን ዓለም በተግባር አስኪመለከት ድረስ መረጃዎች ከምንጊዜውም በላይ የኑሮ ዘይቤያችንን…

              Read More