በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራ የአስተዳደሩ አመራሮች ልዑክ በጅማ ከተማ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያካሄደ ይገኛል።

በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የተመራው እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የዘጠኙም ከተማ ወረዳዎችንና የገጠር ክላስተር አመራሮችን የያዘ የልዑካን ቡድን ጅማ ከተማ ላይ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማካሄድ ላይ ይገኛል። በጅማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የአንድ መስኮት አገልግሎት አሰጣጥን ፣ በቢሮ ሪፎርም ትግበራ የተሰሩ ምቹ የስራ ከባቢን እንዲሁም የተገልጋይን እንግልት ለመቅረፍ በዲጂታል ስርዓት…

Read More

በህገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በሚሸጡ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ ።

በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ በነዳጅ አቅርቦት ላይ በሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን እጥረት ተስተውሏል፤ ከዚህም የነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ የአስተዳደሩን ነዋሪዎች ያነጋገርናቸው ሲሆን አሁን ላይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተናግረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ቢከሰትም ነገር ግን በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች አሁንም ድረስ ነዳጅ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው በቂ ነዳጅ…

Read More

    <'የአብሮነት ቀንን' የድሬዳዋ ማህበረሰብ ያፈራውና የገነባውን ጠቃሚ ማህበራዊ ዕሴቶችን ለመገንባት በሚያስችል ዝግጅት ይከበራል።>> አቶ ሙራድ በደዊ

    “ማህበራዊ እሴቶቻችንን እንገንባ” በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ ለ25ኛ ጊዜ በአገራችን ለ11ኛ ጊዜ የሚከበረው የአብሮነት ቀን ጥር 27 ቀን 2013 ዓ/ም በተለያዩ ፕሮግራሞች እንደሚከበር የድሬዳዋ አስተዳደር የባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙራድ በደዊ አስታወቁ፡፡ ኃላፊው እንደገለፁት የሚከበረው የአብሮነት ቀን ዋነኛ ዓላማ የድሬዳዋ ማህበረሰብ ያፈራውና የገነባውን ጠቃሚ ማህበራዊ ዕሴቶችን መልሶ መገንባት የሚያስችል ዝግጅት የሚከናወንበት መሆኑን…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ነገ ማለዳ 12:00 ሰዓትን በከፍተኛ ጉጉት እየተጠባበቁ መሆናቸውን ገለፁ

    ሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፤ ዛሬ በዋዜማው የመላው ድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች በዲሞክራሲ፣ በሰላም እና በነፃነት ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። ህዝቡ የዜግነት ኃላፊነቱን ለመወጣት እና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ነገ ጠዋት 12:00 ሰዓት ላይ የምርጫ ጣቢያዎች የሚከፈቱበትን ታሪካዊ ቅጽበት በከፍተኛ መነቃቃት እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ነዋሪዎቹ አስታውቀዋል። አስተያየታቸውን የሰጡ እናቶች፣…

    Read More

    ባለፉት 3 ወራት ብቻ በተመረቱ ተኪ ምርቶች ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል – የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

    ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…

    Read More

    በድሬዳዋ እየተካሔደ ባለው የድሬ ሀሪፍ ሀገር አቀፍ የሳይክል ሻምፒዮና በሁለተኛው ዙር ውድድር የወልዋሎ አዲግራት አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ተወዳዳሪው ኃይለመለኮት ወልደ አብእዝጊ አንደኛ በመውጣት አጠናቅቋል።

    የሁለተኛው ዙር ውድድር በድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት ህንፃ ፊትለፊት መነሻና መድረሻውን አድርጎ በ29 ዙሮች የአንድ መቶ ኪ/ሜትር እርቀት የሸፈነ ሲሆን ከስድስት የብስክሌት ክለቦች የተውጣጡ ተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክከር አድርገውበታል። በውድድሩ አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ኃለመለኮት ወልደ አብእዝጊ ስለውድድሩ በሰጠው አስተያየት ጠንካራ ፉክክር የተደረገበት መሆኑን ጠቅሶ በተለይ የድሬዳዋ ብስክሌት አፍቃሪው ተመልካች ለስፖርቱ ያለው የተለየ ፍቅር ለተወዳዳሪዎችም ልዩ ሞራል…

    Read More

      Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 haala miidhagaa fi addaan kabajuuf kurfiin xumuramaa jira

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 haala miidhagaa fi addaan sagantaawan gara garaan kabajuuf kurfiin haal-duree xumuramaa jiraachuu Itti Gaafatamaan WODP kan damee Dirree Dhawaa Obbo Abduljawaad Mahamad kurfii Guyyaa Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 baranaa ilaalchisuun ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin ibsaniiru.   Obbo Abduljawaad Guyyaa Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 baranaa yeroo dhaabni…

      Read More

      በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት በክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ ልዑካን ቡድን ሀገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች መድረክ ላይ ለመሳተፍ ድሬዳዋ ከተማ ገባ

      ልዑክ ቡድኑ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ በክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።ልዑክ ቡድኑ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኝም ከወዲሁ ተጠቁሟል።

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ። **

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች ”ከሉዓላዊነታችን በተጻራሪ የቆመው የህወሃት ሸፍጥ ” በሚል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የውይይቱ አላማም በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በኢትዮጵያ ላይ ለ3ኛ ጊዜ የተከፈተው ጦርነት እና አሁን በድርድር ስም እየፈጠረ ያለው ውዥንብር መሰረተ ቢስ…

        Read More