የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት አጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዚህ ቀደም በከተማው ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፋ ተወካዮች አስመርጦ ማዘጋጀቱም ይታወቃል ። በዚሁም የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር መመካከርና መግባባት ብቸኛው የሰላም ተስፋና ዋንኛው የፖለቲካ መፍትሄ መሆኑን ተናግረው በአገራዊ ምክክር ውስጥም መደማመጥ ፣ መከባበር እና መተማመን በእጅጉ እንደሚዳብርም ነው…

Read More

    #ምርጥ ተሞክሮ**** በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የስራ ቦታን ምቹ እና የተዋበ በማድረግ የሰራተኛውንና የተገልጋዩን እርካታ ለመጨመር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

    ቢሮው ከዚም በፊት ለበርካታ ዓመታት እድሳትና ሌሎች አስፈላጊ የካይዘን ለውጦች በተሟላ ሁኔታ አልተደረጉለትም ነበር። ይህንን ሁኔታ ከግምት በማስገባት የቢሮው ማኔጅመንት ተወያይቶ በግላቸው የቻሉትን ያህል በማዋጣትና ቀሪውን አንዳንድ ባለሃብቶችን ድጋፍ በመጠየቅ ቀድም ሲል የነበረውን ሁኔታ መቀየር ያስቻለ ስራ አከናውኗል፡፡ እያንዳንዱ ግብአትና አብዛኛው ድጋፍ የተገኘው ከጥቂት ባለሃብቶች ሲሆን ከመንግስት ካዝና ምንም አይነት ወጪ አልተደረገም፡፡ በዚህ መሰረት 90ሺህ…

    Read More

    Waxaa si rasmi ah loo bilaabay shirka wada tashiga qaran ee itoobiya iyado furitaanki madashani uu qudbad kazoo jeediyay danjire Dr maxamuud dirir geedan oo ha koomishineerka koomishinka wada tashiga qaranka wuxuna sheegay in madashani ay kazoo qayb galen wakiilada bulshada, dadka bulshada dhexdeda saamaynta ku leh, aqooyahanka, axsaabta siyaasada iyo waliba qaybaha kala duwn ee rukunada dawladda.

    Danjire DR maxamuud dirir ayaa dhamaan wakiilada bulshada qaybaheeda kala duwan ee madashani kasoo qayb galay kula dardaarmay in ay fikiradahooda ku saleyaan kuwo dalku dhibtani uu ku jiro ka saari kara iyago baahidooda gaarka ka horaysiinaya kuwa dalka. Ugu horayn waxaa la soo jeediyay qoraal ka turjumaya sida uu u qabsoomi doono kulankani wada…

    Read More

      የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝን በመከላከል የ2013 የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማስጀመር ውይይት አካሄደ፡፡

      በዩኒቨርሲቲው ውስጥም ተማሪዎችን በዘር፣ በሀይማኖትና በብሔር የሚከፋፍሉ የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራኞች ላይ የዩኒቨርሲቲው ቦርድ እንደማይታገስ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢና የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪክ ተቋማት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር አለሙ ስሜ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ 2013 የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር ይረዳ ዘንድ የተለያዩ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎችን በማከናዎን ላይ የሚገኝ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው እያከናወናቸው ያሉትን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችንም ከዚህ ቀደም የዩኒቨርሲቲው የቦርድ…

      Read More

        ትውልድ ተሻጋሪ አጀንዳዎችን ብቻ ልናስብ እና ልንተግብር ይገባል

        ይህች ዓለማችን በርካታ አማራጭ ሀሳቦች በተለያዩ መንገዶች እዚህም እዚያም የሚደመጡባት ናት፡፡ ከእነዚህ አማራጭ አስተሳሰቦች መሀል አንዳንዶቹ በቁጣ ድምጽና በመሳሪያ ታጅበው ሳንፈልጋቸውና ሳናምንባቸው እንድንቀበላቸው የሚያስገድዱ ናቸው፡፡ እነዚህ አስተሳሰቦች የዜጎችን መብቶች ለመጣስና ነጻነትንና ዴሞክራሲን ለማጥፋት እንደተነሱ ገና ከአነሳሳቸው የሚያስታወቁ ናቸው፡፡ ሌሎቹ አማራጨ አስተሳሰቦች ደግሞ በማባበያ እና በሽንገላ ቃላትየታጀቡ፤ በበሬ ወለደ የፈጠራ ወሬ የተሞሉ ሲሆን የዋሆችን የማሳመን አቅማቸው…

        Read More

        Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo Kuusaalee Koomishinii Hoggansa Sodaa Balaa jalatti argaman irratti daawwannaa dirree gaggeesse.

        Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo mana marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa guyyaa har’aa Komishinii Hoggansa Sodaa balaa jalatti kuusaa midhaan, meeshaalee manaa fi dhiyeessii yeroo hatattamaa adda addaarratti qorannaa Dirree gaggeeseera. Walitti qabaan Koreen Dhaabbii Qonnaa, Qabeenya Uumamaa fi Eegumsa Naannoo Kabajamoo Ahammad Abdoo daawwannaa Dirree itti fufuu ishee ibsuun, midhaan Araddaalee baadiyyaa…

        Read More

          መላው በድሬዳዋ አስተዳደር የምትገኙ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኃይማኖት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ2014 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የፍቅር፣ የአንድነትና፣ የመረዳዳት በዓል ይሁንላችሁ።

          በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም፤ በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበውና ከሀገር መልካም ገፅታ ግንባታና፣ ከቱሪዝም እድገት አንፃር ጉልህ ሚና የሚጫወተው ኃይማኖታዊው የጥምቀት በዓል፤ በአገራችን ኢትዮጵያ ሉአላዊነት ላይ የተቃጣውን ጦርነት በህብረት መክተን፤ የልዩነት በሮችን በመዝጋት ለቀጣይ አገራዊ አንድነታችን ዝግጁ በሆንበት ወቅት የሚከበር ልዩ በዓል ነው። በአስተዳደራችን የምትገኙ የእምነቱ ተከታይ የሆናችሁ የበዓሉ ተሳታፊ ወገኖቼ…

          Read More

            የድሬዳዋ ፖሊስ አካዳሚ ያሰለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖችና ከፍተኛ አመራሮች አስመረቀ።

            የድሬዳዋ ፖሊስ በራስ ሙሉ አቅም ለመጀመሪያ ግዜ ነው ከፍተኛና መካከለኛ አመራር መኮንኖችን አሰልጥኖ ያስመረቀው:: በመርህ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጀዋር “ፖሊስነት እውቀት፣እና አቅም ብቻ ሳይሆን ሀገር መውደድን እና ለሀገር መስዋዕትነትን መክፈል የሚያጠቃልል ሙያ መሆኑን ገልፀው ለዚህም አለማ ሁሌም መትጋት ከራስ ጥቅም ይልቅ የህዝብንና የሀገርን ጥቅም ማስቀደም የፖሊስ የሁልጊዜ ስራው ሊሆን…

            Read More

            የጥቁሮች ታሪክ ወር” እና የሥርዓታዊ ጭቆና ሰለባ ሆነው የቀጠሉት ጥቁሮች

            እንደ ማርቲን ሉተር ኪንግ፣ ሮዛ ፓርክ እና ማልኮም ኤክስ ያሉ የሰብአዊ መብት መሪዎች ይታወሱበታል። እንደ ጆርጅ ዋሽንግተን ካርቨር፣ ማዳም ሲ ጄ ዎከር እና ጋሬት ሞርጋን ያሉ ጥቁር የፈጠራ ሰዎች ዛሬም ታሪካቸው ይነገርበታል። እንደ ማያ አንጄሉ፣ ጀምስ ባልድዊን፣ ቶኒ ማሪሰን ያሉ የጥቁር ባህል አቀንቃኝ ጥበበኞች ደግሞ ይወደሱበታል። እንዲሁም እንደነ ባራክ ኦባማ፣ ካማላ ሃሪስ እና ኔልሰን ማንዴላ…

            Read More

              Deegarsi Meeshaalee Qulqulinaan eegatanii Raayyaa Ittisa Biyyaaf Taasifame.

              Guyyaa Dubartoota Idil adunyaa sababeefachuun Biiroon Dhimma Dubartoota fi Daa’iman Bulchiinsaa miseensota Raayyaa ittisa Biyyaaf deegarsa meeshaalee qulqulinaan eegachuuf oolanii gumaachaniiru Deegarsa kana kan gumaachuu fi miseensota RIB kan Izii Kaabaatti miidhamanii walaanamaa jiran Hospitaala Riferaala Humna Raayyaa Ittisatti walaanamaa jiran daawachuun deegarsa meeshaalee qulqulinaan eegatanii laataniiru.Sirna daawannaa fi deegarsa kennuu geggeefame irratti Hoogantuun Biiroo…

              Read More