የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት አጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስጀመረ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዚህ ቀደም በከተማው ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፋ ተወካዮች አስመርጦ ማዘጋጀቱም ይታወቃል ። በዚሁም የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር መመካከርና መግባባት ብቸኛው የሰላም ተስፋና ዋንኛው የፖለቲካ መፍትሄ መሆኑን ተናግረው በአገራዊ ምክክር ውስጥም መደማመጥ ፣ መከባበር እና መተማመን በእጅጉ እንደሚዳብርም ነው…


