የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የምትታወቅበት የተለያዩ እምነት ተከታዮች በአላትን በጋራና በአንድነት የማክበር ባህል በጥምቀት በአል ላምይ በለገሀሬ ቀበሌ የቅዱስ ጊዮርጊስና የቅዱስ ኡራኤል ታቦት በሚያልፍበት ወቅት የእስልምና እምነት ተከታዮች ለክርስትና እምነት ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎችን ከማቀበል ባለፈ የማስተባበር ስራዎችንም በመስራት ላይ ይገኛሉ ።

    Read More

    Hay’adda Dire Micro Finance Institute Ayaa Xarunteedii 8-aad ka Furatay Xafadda Halole Ee Ka Tirsan dagmada 02 Ee Ismaamulka Diridhaba.

    Waxanaa ugu horaynti xafladasi furitanka Ka hadashaay Madaxa Xafiiska Maaliyada iyo Horumarinta Dhaqaalaha Ee ismamulka diridhabe Marwo Muluka Mohammad ayaa sheegtay in Hay,addani door wayn ku leedaahay sidii bulshada looga faa’iidayn lahaa ku helidda lacago aay ku shaqaystan oo dayn ah. Waxayna inta ku dartay inay hay,addu sii xoojiso shaqooyinka ay bilaabeen iyadoo hubinaysa faa’iidooyinka…

    Read More

      በተፈጠረልን ግንዛቤ ጤናችንን በአከባቢያችንን ንፅህና ለመጠበቅ ሜዳ ላይ መፀዳዳትን ለማስቀረት በትኩረት እየሰሩ መሆኑን ተናገሩ ፡፡

      የአካባቢ ጽዳት በማስጠበቅ ህብረተሰቡን ከተለያዩ በሽታዎች ለመከላከል እና ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ አካባቢን የመፍጠር ስራ እተሰራባቸዉ ካሉ 6 ገጠር ቀበሌዎች አንዱ በሆነዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ሁሉም አባወራ የመፀዳጃ ቤት እንዲኖረዉ ለማድረግ በቀበሌዉ የመፀዳጃ ቤት ጉርጓድ ቁፋሮና ቤት ግንባታ ያለበትን ሁኔታ ተዘዋውረን በተመለከትንበት ወቅት ካነጋገርናቸዉ የቢዮ አዋሌ ገጠር ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ሰኣዳ ኡሶ እንደገለፁት…

      Read More

      በሰላም ግንባታ ላይ እየተሰራ ያለው የተግባቦት ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ::

      በትልልቅ ሀገራዊ የልማት ስራዎች ላይ የተሰራው የተግባቦት ስራ በሰላም ግንባታ ላይም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት “ውጤታማ ተግባቦት ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ ሀሳብ ከሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ደሲሳ፣ በግማሽ ዓመቱ በዋና ዋና መንግስታዊ ጉዳዮች ላይ አጀንዳ የማስጨበጥ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።…

      Read More

        Rakkoon Wal-dhabbii Uumame kan Amantaa fi Sabaa akka hin ta’in ibsame

        Fuulbana 10 Bulchiinsa Dirree Dhawaa kutaa Magaalaa Ganda Qafiiraa , Dachaatuu fi Amistanyaa jedhamutti kan Uumame rakkoon wal-dhabbii kan Amantaa fi Sabaa akka hin ta’in Bakka Bu’aan Hooganaa Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Mikaa’eel Indaala ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin ibsan. Obbo Mikaa’eel itti-dabaluuniis rakkoon wal-dhabbii Uumame kanaan wal-qabatee Humni poolisii osoo tasgabbeessuuf yaalii gochaa jiranii…

        Read More

          የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ተጠናቀቀ::

          650 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ዝርጋታ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኃይማኖት አባቶችና ከሲቪክ ማኅበራት ጋር ግድቡን በተመለከተ ዛሬ ውይይት አድርጓል፡፡ በዚህ ውይይት ላይ የኃይል መሥመር ዝርጋታው ከግድቡ ከተገነባበት ጉባ አንስቶ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት እስከሚገኝበት ሆለታ ድረስ ተዘርግቷል ተብሏል፡፡ የግድቡ ተደራዳሪዎች ቴክኒክ ቡድን አባል ዶክተር በለጠ…

          Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በጉጉባ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት 5 መቶ ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የተማሪዎች ምገባ ፕሮጀክት ሊጀመር ነው

          ኤልኔት ፋውንዴሽን ከድሬዳዋ ልማት ማህበር እና ከድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን 5 መቶ ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኘው በጉጉባ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የሚተገበር የተማሪዎች ምገባ ፕሮጀክት ለማስጀመር የፊርማ ስነ-ስርአት በዛሬው ዕለት አካሄደ፡፡ በመርሀ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አሊዪ እንደ ሀገር የደረሰብንን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የምገባ ፕሮግራም ከፍተኛ…

          Read More

          በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

          ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የለውጥ አመራሩ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ከምዕላተ-ህዝቡ ጋር በጋራ በመለየት በአመራሩና…

          Read More

            በድሬዳዋ የመስቀል በዓል በድምቀት ተከበረ።

            በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ መስከረም 16 የሚከበረው የመስቀል የደመራ በዓል በታላቅ ድምቀት በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በድሬዳዋ ምድር ባቡር አደባባይ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በዛሬው እለት ሲከበር የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ባስተላለፉት መልዕክት የመስቀል በአል ስናከብር በአሉ የሰጠንን የአንድነትና የመከባበር እሴታችንን በመጠቀም በአሉን በፍፁም ወንድማማችነት ስሜት በማክበር የሀገራችንን አንድነት ማስቀጠል አለብን ብለዋል። በክብረ በአሉ…

            Read More